Temesgen Gemechu

Temesgen Gemechu Enjoying people's happiness & raising a leadership

27/09/2025
27/09/2025

This is the official channel of Sona Takele, singer-songwriter and creator. Music is my way of connecting with the world, and here I share songs that come st...

27/09/2025

ቀይ ባህር እና አባይ ኢትዮጵያን የሚበይኑ፣ ለኢትዮጵያ እድገትና ጥፉት መሰረት ናቸው ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

26/09/2025
26/09/2025

እንኳን ለመስቀል በዓል አደረሳችሁ

የመስቀል በዓል ሲታሰብ እውነት ተቀብራ እንደማትቀር እናስባለን። መስቀሉ የተቀበረበት ቦታ ተራራ ሠርቶ ነበር። የቀበሩት ሰዎች ከዚህ በኋላ እንደማይወጣ ደምድመው ነበር። አንዳንድ አማኞችም ተስፋ ቆርጠው ነበር።
ጊዜው በረዘመ ቁጥር ቀባሪዎቹ ያሸነፉ መስሏቸው ተደሰቱ። የተቀበረው መስቀልም ታሪክ የሆነ መሰለ።
ብርቱ ሰዎች፣ እውነት ፈላጊ ሰዎች፣ አቧራውን የሚገልጡ፣ ቆሻሻውን የሚያነሡ ሰዎች፣ ሲመጡ ግን መስቀሉ ከተቀበረበት ወጣ።
እውነት አይቀበርም። ጊዜው ሲደርስ አቧራውን አንሥቶ ዐሻራውን ያሳያል። ሐሰቱን እንደ ጉም አትንኖ፣ ሐቁን እንደ ዐለት አግንኖ ያሳያል።
የኢትዮጵያም እውነት እንደዚሁ ነው። የአውራ ዶሮዎች ጩኸት የፀሐይን መውጣት አያስቀረውም። የሌሊት ወፎች ክንፍ የፀሐይን ንጋት አያግደውም። በዚህም ተባለ በዚያ ፀሐይ ትወጣለች።
የኢትዮጵያ እውነት እንደ መስቀሉ ሁሉ አቧራውን ጥሶ፣ አፈሩን አፍልሶ፣ ቆሻሻውን ደርምሶ ይገለጣል። የወጓት ያዩዋታል። ከላይ ሆነው እንዳዩዋት ሁሉ፣ ከታች ሆነው ይገረሙባታል።
በመደመር ደመራ እየተመራን፣ በትጋት እየቆፈርን፣ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናወጣዋለን። ይህ ዓመት የኢትዮጵያ ብርሃን ሲወጣ የምናይበት ይሆናል።
በድጋሚ መልካም የደመራና የመስቀል በዓል ይሁንልን።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ.ም

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር  የጤናው ልማት ላይ ትብብርን ጨምሮ ሰፊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
25/09/2025

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የጤናው ልማት ላይ ትብብርን ጨምሮ ሰፊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።

25/09/2025
24/09/2025

#...

 #ማሻቃሮየከፋ ማህበረሰብ ዘመን መለወጫ በሰላም አደረሳቹ
22/09/2025

#ማሻቃሮ
የከፋ ማህበረሰብ ዘመን መለወጫ በሰላም አደረሳቹ

'ማሽቃሮ' - የካፋ ዘመን መለወጫ በዓል!

እንኳን አደረሳችሁ!

#ማሽቃሮ

22/09/2025

ዮ ዮ ጊፋታ!ዮ ማስቃላ!ዮ ጋዜ ማስቃላ!ዮኦ ማስቃላ!ዮዮ ባላ ካዳቤ!ዮዮ ቡዶ ኬሶ!እንኳን ለወላይታ፣ለጎፋና ጋሞ ዞን ህዝቦች ዘመን መለወጫ በዓላት አደረሳችሁ/አደረሰን!!
21/09/2025

ዮ ዮ ጊፋታ!
ዮ ማስቃላ!
ዮ ጋዜ ማስቃላ!
ዮኦ ማስቃላ!
ዮዮ ባላ ካዳቤ!
ዮዮ ቡዶ ኬሶ!እንኳን ለወላይታ፣ለጎፋና ጋሞ ዞን ህዝቦች ዘመን መለወጫ በዓላት አደረሳችሁ/አደረሰን!!

"ጋሪ-ዎሮ” እንኳን የቦሮ ሽናሻ የዘመን መለወጫ   "ጋሪ-ዎሮ” ነገ በሰላም አደረሳቹ
21/09/2025

"ጋሪ-ዎሮ”

እንኳን የቦሮ ሽናሻ የዘመን መለወጫ "ጋሪ-ዎሮ” ነገ በሰላም አደረሳቹ

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Temesgen Gemechu posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share