Mehreteab Asefa

Mehreteab Asefa Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Gospel Preacher | Author | Public Speaker Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Gospel Preacher.
(471)

04/12/2026

አትላንታ ቅዱስ ሚካኤል የትንሣኤ በዓል

04/04/2026
04/02/2026

ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናሰማ::

ለአንዲት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምንም ነገር ሳይሰስት ያለውን ሁሉ ሰጠ።በመንፈሳዊ ቅናት የጀመረውን አገልግሎት በመንፈሳዊ ጽናት ፈጸመ።በቃልም በሕይወትም ሰበከ።በተሰጠውም መክሊ...
03/08/2026

ለአንዲት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምንም ነገር ሳይሰስት ያለውን ሁሉ ሰጠ።በመንፈሳዊ ቅናት የጀመረውን አገልግሎት በመንፈሳዊ ጽናት ፈጸመ።በቃልም በሕይወትም ሰበከ።በተሰጠውም መክሊት ብዙ አተረፈ።በመጨረሻም ወደ አባቶቹ ከተማ በክብር ተጠራ።ዘላለም ወደ ዘለዓለም ሄደ።ሕይወቱና ስብከቱም አሁን ላለውና ለመጪው ትውልድ እንዳበራ ይኖራል።
እግዚአብሔር አምላክ የሁላችንንም ፍጻሜ እንደ አንተ ያሳምርልን።

የሰው ልጆች ደም በከንቱ መፍሰስ መቆም አለበት። ይኽ ፖለቲካ አይደለም። ነፃነት መፈለግ፣ ሰላም መሻት፣ ዕረፍት መፈለግ ፓለቲካ ሳይኾን ሰላማዊነት ነው። ሰው መኾን ነው! ተው! ይበቃል! ደከ...
11/06/2025

የሰው ልጆች ደም በከንቱ መፍሰስ መቆም አለበት። ይኽ ፖለቲካ አይደለም። ነፃነት መፈለግ፣ ሰላም መሻት፣ ዕረፍት መፈለግ ፓለቲካ ሳይኾን ሰላማዊነት ነው። ሰው መኾን ነው!

ተው! ይበቃል! ደከመን! እናንተም [ምእመናን] ፈረዳችሁብን ወቀሳችሁን እውነት አላችሁ። ግን ለማን ነው የምንነግረው? ማን ነው የሚሰማን?

ብፁዕ አቡነ ናትናኤል

ሁለት ቀናት ብቻ ቀሩት: :የአትላንታ መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ወቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ በሆኑት በመላከ ሰላም ቀሲስ ኤፍሬም  ከበደ የተፃፈው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ...
10/22/2025

ሁለት ቀናት ብቻ ቀሩት: :የአትላንታ መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ወቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ በሆኑት በመላከ ሰላም ቀሲስ ኤፍሬም ከበደ የተፃፈው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት አስራ አምስት :ብጹዕ አቡነ ያዕቆብና የሀገረ ስብከቱ የሥራ አመራሮች :የገዳማትና የአድባራት አስተዳዳሪዎች :ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን:መምህራነ ወንጌል:ዘማርያን:በተገኙበት: በደብል ትሪ ሆቴል አዳራሽ ይመረቃል::

በመላው ዓለም የምትገኙ የተዋህዶ ልጆች በሙሉ።የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ በረከት ይደርሳችሁ ዘንድ አቅማችሁ የሚፈቅደውን በመለገስ አለን በሉ።
10/12/2025

በመላው ዓለም የምትገኙ የተዋህዶ ልጆች በሙሉ።የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ በረከት ይደርሳችሁ ዘንድ አቅማችሁ የሚፈቅደውን በመለገስ አለን በሉ።

ስደት ክፋቱ እዚህ ላይ ነውየግላስጎ ደብረ ሲና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያንቤተክርስቲያኑን ለመርዳትየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000721702875Zelle and Cash up +14437726257ጎፈንዲ ሚhttps://gofund.me/9505ab65fFor...

ታላቅ የምሥራች ከሃያ አምስት ዓመታት በላይ በውጭው ዓለም ቅድስት ቤተክርስቲያንን በትጋት ያገለገሉት ታላቁ የበረከት አባትና የአትላንታ መካነ ሰላም ቅዱስ  ሚካኤል ወቅድስት አስተዳዳሪ መላከ...
10/11/2025

ታላቅ የምሥራች ከሃያ አምስት ዓመታት በላይ በውጭው ዓለም ቅድስት ቤተክርስቲያንን በትጋት ያገለገሉት ታላቁ የበረከት አባትና የአትላንታ መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ወቅድስት አስተዳዳሪ መላከ ሰላም ቀሲስ ኤፍሬም ከበደ ዘመኑን የዋጀና ለብዙዎች ጥያቄ መልስ የሚሰጥ አዲስ መጽሐፍ ጽፈው እነሆ ብለዋል።ስለዚህ ጥቅምት አስራ አምስት ቀን በተባለው ሥፍራና በተጠቀሰው ሰዓት እንገናኝ።

የደመራ በዓል አከባበር በአትላንታ ሀገረ ስብከት በሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት፣ በብጹዕ አቡነ ያዕቆብ መሪነት፣ በአትላንታ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አዘጋጅነት፣በደማቅ ...
09/27/2025

የደመራ በዓል አከባበር በአትላንታ ሀገረ ስብከት በሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት፣ በብጹዕ አቡነ ያዕቆብ መሪነት፣ በአትላንታ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አዘጋጅነት፣በደማቅ መንፈሳዊ ሥነ ስርዓት ተከበረ።የዓመት ሰው ይበለን።ምስሎቹን ለላከልን ለአባይ እስቱድዮ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው።

ጉባኤ ዳላስ ቴክሳስ
09/27/2025

ጉባኤ ዳላስ ቴክሳስ

Address

4065 Buckley Woods Drive
Norcross, GA
30093

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mehreteab Asefa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Mehreteab Asefa:

Share