Eyasu Demeke

Eyasu Demeke እንኳን ደህና መጡ!
ማንኛውንም ሀሳብ በFacebook Boost አናደርጋለን!

05/16/2025
ሆሳዕና፡ የካቲት 29/2017 ዓ.ም የሆሳዕና ከተማ የኮሪደር ልማት ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራምእሁድ የካቲት 30/2017 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በሀዲያ ባህል አዳራሽ ይካሄዳል።የማዕከላዊ ኢትዮጵያ...
03/08/2025

ሆሳዕና፡ የካቲት 29/2017 ዓ.ም
የሆሳዕና ከተማ የኮሪደር ልማት ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም
እሁድ የካቲት 30/2017 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በሀዲያ ባህል አዳራሽ ይካሄዳል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት መቀመጫ/ርዕሰ መዲና የሆነችውን ሆሳዕና ከተማ ኑ..!! በጋራ እናልማ !!

👉በዕለቱ ካልደረሱም ድጋፍ ማድረጊያ የባንክ ቁጥሮች የሚከተሉት ናቸው ፦

የንግድ ባንክ አካውንት - 1000671934389

የብርሃን ባንክ አካውንት - 1130100337647

ዳሽን ባንክ አካውንት - 5051537473011

ህብረት ባንክ አካውንት - 5131914994890081

ንብ ባንክ አካውንት - 7000100344357

አቢሲንያ ባንክ አካውንት - 219537287

ኢንተርኔትን ስንጠቀም ልንጠነቀቅ የሚገቡን 10 ጉዳዮች1. የግል መረጃችንን ከማጋራት መቆጠብ፤2. የምናውቃቸውን ሰዎች ብቻ ማነጋገር3. በኦንላይን ብቻ የምናውቃቸውን ሰዎች ከፍተኛ እምነት አ...
03/08/2025

ኢንተርኔትን ስንጠቀም ልንጠነቀቅ የሚገቡን 10 ጉዳዮች

1. የግል መረጃችንን ከማጋራት መቆጠብ፤

2. የምናውቃቸውን ሰዎች ብቻ ማነጋገር

3. በኦንላይን ብቻ የምናውቃቸውን ሰዎች ከፍተኛ እምነት አለመጣል፤

4. የጓደኝነት ጥያቄን በአካል ከምናውቃቸው ሰዎች ብቻ እንቀበል፤

5. ሁልጊዜ ስለምንለጥፈው ነገር በጥንቃቄ ደጋግሞ ማንበብ

6. በሁሉም የማህበራዊ ሚዲያ መለያዎች ላይ የግላዊነት(privacy 🔏) መጠበቂያዎችን መጠቀም፤

7. ሁሉም ሰው በኦንላይን እሱ እንደሆነ የሚነግረን ሁሉ እውነት አድርጎ አለመቀበል፤

8. ተገቢ ያልሆነ ይዘትን ሲያጋጥመን ወዲያውኑ ሪፖርት እናድርግ፤

9. ከጓደኞቻችን እና ከቤተሰባችን ጋር ስንመለከታቸው ምቾት የሚሰጡንን ምስሎች ብቻ ማጋራት፤

10. የይለፍ ቃላችንን በፍጹም ከማጋራት መቆጠብ፤

ዩኒቨርሲቲዎች ነፃ ምሁራዊ ውይይት የሚካሄድባቸው የሀገር የሀሳብና የእውቀት መሪ ሊሆኑ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ አሳሰቡ።                ------------------------...
03/07/2025

ዩኒቨርሲቲዎች ነፃ ምሁራዊ ውይይት የሚካሄድባቸው የሀገር የሀሳብና የእውቀት መሪ ሊሆኑ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ አሳሰቡ።
-----------------------------------------
(የካቲት 28/2017 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ አመራሮችና ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አካሂደዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች ተልዕኳቸውን በሚገባ እንዲወጡ ከመንደር አስተሳሰብና ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች በነፃነት እውነተኛ ምሁራዊ ውይይት የሚደረግባቸው የዚች ሀገር እውቀት መሪ ሊሆኑ ይገባል፤ ወደዛ እንዲሄዱም እንፈልጋለን ያሉ ሲሆን፤

ዩኒቨርሲቲዎች ትክክልና ስህተትን የሚለዩ ጥሩ ሥነ-ምግባር የተላበሱ ምሩቃንን የሚያፈሩ እንዲሁም ሙስናን የሚቃወሙና የሚከላከሉ ሊሆኑም እንደሚገባም አሳስበዋል።

የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ሪሶርስ በአግባቡ ለመጠቀም የቅድሚያ ትኩረት ጉዳዮችን ለይተው በመስራት ችግሮችን ደረጃ በደረጃ መፍታት ይጠበቅባቸዋል ፤

በዚህም አዲሱ አመራር የትምህርት ጥራት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይኖርበታልም ብለዋል።

በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ(ዶ/ር) በተቋሙ የታዩ ጠንካራና መሻሻል ያለባቸውን ጉዳዮች ለውይይት መነሻ ያቀረቡ ሲሆን የዩኒቨርስቲው አዲስ አመራሮች ተቋሙን ካለበት ችግር ለማውጣት ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው አብራርተዋል።

የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ታደሰ ረጋሳ (ዶ/ር) በበኩላቸው ተቋሙን ለመለወጥ ከሁሉም አመራርና በለድርሻ ጋር በመግባባት ወደ ሥራ መግባታቸውን ገልፀዋል።

የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላትም የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስተው በሚመለከታቸው አካላት ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።

የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የአመራር ለውጥ ከተደረገላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ መሆኑ ይታወቃል።

02/27/2025
02/25/2025

ምርጡ በቀል ራስህን ቀይረህ ማሳየትህ ነው!

ብዙዎች አሁን ያለህበትን ሁኔታ እያዩ ይሳለቁብሀል።ብዙዎች የራሳቸውን ደካማ መንፈስ አንተ ላይ ለመዝራት ይጣጣራሉ።ብዙዎች ያንተን መለወጥ ሞትን እንደመጋፈጥ እንደሆነ ይነግሩሀል።ነገር ግን አንድ ማስታወስ ያለብህ ነገር ይህ ሌላኛው የለውጥ መሠሰናክል ነው።የነሱ ደካማ አስተሳሰብና የአልችልም መንፈሳቸው አንተ ላይ እንደማይሰራ አሳያቸው። ማመን እስከሚያቅታቸው እራስህን ቀይረህ መቀየርን አስተምራቸው።

02/20/2025

ሆሳዕና ከተማ ትልቅ መምህር አጥታለች በሆሳዕና የምን ጊዜ አንጋፋው እና ምርጡ የ ኬሚስትሪ መምህራችን መምህር ሃይሉ ፍቅሬ በ ዋቸሞ በ የካቲት25/67 በ ዩናይትድ ቪዥን አካዳሚ በ ቪዥን አ...
02/20/2025

ሆሳዕና ከተማ ትልቅ መምህር አጥታለች
በሆሳዕና የምን ጊዜ አንጋፋው እና ምርጡ የ ኬሚስትሪ መምህራችን መምህር ሃይሉ ፍቅሬ በ ዋቸሞ በ የካቲት25/67 በ ዩናይትድ ቪዥን አካዳሚ በ ቪዥን አካዳሚ በ ሃርቫርድ አካዳሚ እና ሌሎችም ላይ ብዙ ምሁራንን ያፈራ መምህራችን 😭 እውቀትን ሳትሰስህት ስላካፈልከን ስላሳየህን ፍቅር እና እንክብካቤ እናመሰግናለን ሁሌም በልባችን ትኖራለህ

Address

Paris, VA

Opening Hours

Monday 9am - 5pm
Tuesday 9am - 5pm
Wednesday 9am - 5pm
Thursday 9am - 5pm
Friday 9am - 5pm
Saturday 9am - 5pm

Telephone

+251939697902

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Eyasu Demeke posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share