01/20/2021
Soccer Stories
Soccer Stories
The day Mario Balotelli had the perfect response to racist fans 👊
One Stop Shop for all your wireless, computers and electronics needs
(398)
Operating as usual
Soccer Stories
The day Mario Balotelli had the perfect response to racist fans 👊
Mesafint Sci-tech
ሰው አጠገባችን በሌለበት ድንገተኛ የልብ ድካም ቢያጋጥመን
ምን እናድርግ?
'''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''''
አልፎ አልፎ የሚረዳን ሰው አጠገባችን በሌለበት የልብ ድካም ሊያጋጥመን ይችላል፡፡ የአደጋው የመጀመሪያ ደረጃ የልብ ምታችን መዛባት ሲሆን ራሳችንን የመሳት ስሜት ከተሰማን በኋላ ሙሉ ለሙሉ ራሳችንን እስክንስት ድረስ 10 ሴኮንዶች ቢኖሩን ነው፡፡ ከዚያ ወድቀን ወይም ደገፍ እንዳልን ራሳችንን አናውቅም፡፡
ይህ ከመሆኑ በፊት ራሳችንን የምንረዳባቸው ዘዴዎች አሉ፡፡
• 1ኛ - በተደጋጋሚና በሃይል እያሳልን መቆየት፡፡
• 2ኛ - ስንስል በየመሀሉ ትንፋሽ በዛ አድርገን ወደ ውስጥ ማስገባት ይኖርብናል፡፡ ስንስልም ስንተነፍስም ከውስጣችን (deep breath) መሆን አለበት፡፡
• 3ኛ - ስንስል በየሁለት ሰከንዱ ቢሆን ይመረጣል፡፡ የሚረዳን ሰው እስኪመጣ ወይም ልባችን ምቱ ወደ መደበኛው እስኪመለስ ድረስ እየሳልን መቆየት አለብን፡፡
• 4ኛ - በተደጋጋሚ ስናስል እና በዛ ያለ አየር ስንስብ ሳንባችን ኦክስጂን እንዲያገኝ እና ልባችንም ምቱን እንዲቀጥል ይህም የደም ዝውውራችን እንዳይቋረጥ ስለሚረዳው ነው፡፡ በማሳላችን ወቅት ልባችን በተደጋጋሚ መጨራመቱ ቀድሞ ወደ ነበረው የልብ ምት ሂደት እንዲመለስ ያደርገዋል፡፡ በዚህም ምክንያት የልብ ድካም ያጋጠመው ግለሰብ ሆስፒታል ሄዶ ህክምና እስኪያገኝ፣ ጊዜ ሊገዛ ይችላል፡፡
• 5ኛ - ይሄንን ዘዴ በተቻላችሁ አቅም ሼር በማድረግ ለጓደኞቻችሁ አድርሱ፡፡
ፅሁፍ ዝግጅት - Dr Azhar Sheikh
ትርጉም - Scitech Ethiopia
Iron Mike Tyson - Fan Club
Mike Tyson - Funny Media Moments
#boxing #miketyson
NowThis Politics
‘They're not f*cking protesters, they’re f*cking terrorists.’ — NBA player Draymond Green on how the last 24 hours were a ‘f*ck you’ to every Black American
via NowThis
ጨጨሆ መዝናኛ
መርዳት #ሼር ከማድረግ ይጀምራል #ሼር_ሼር
You can’t sue Pfizer or Moderna if you have severe Covid vaccine side effects. The government likely won't compensate you for damages either
Companies like Pfizer and Moderna have total immunity from legal liability under the PREP Act if something unintentionally goes wrong with their Covid vaccines.
Drew Binsky
WOW!! I've spent the last 24 hours living with Dr. Ahmed Salah at his home in a remote part of the Sinai Peninsula in Egypt. You guys are going to LOVE his story!!!
After getting inspired from meeting an Austrian tourist in his village 25 years ago, Dr. Ahmed has spent the last two decades educating himself on natural remedies to cure (almost) any kind of sickness. He grows EVERYTHING himself in his backyard -- I'm talking about hundreds of plants, vegetables, fruits, herbs and spices -- and crafts these 100% natural products into care packages to sell in his beautiful pharmacy. The craziest part about all of this is that we are in the middle of the desert!
Share this video with your friends if you feel inspired by Dr. Ahmed Salah -- I think the world could use a little bit of his positive energy these days.
Follow Drew Binsky on Facebook for more travel stories from every country in the world, and join me on Instagram: https://instagram.com/drewbinsky
Thanks to @abdra_96 for the extra shots
ETHIOPIA
I have my own New Year that is September 11th I don't celebrate slave masters New Year y'all need to stop wishing me a new year
በጎ ራዕይ ሚዲያ Bego Raey media
ኢትዮዽያቷ የ13 ዓመቷ ታዳጊ ማክዳ በዓለም ላይ በጥቂት ሰዎች ላይ ብቻ ሊከሰት በሚችል በሽታ ተጠቅታለች። ህይወቷን ለመታደግ በሙከራ ላይ ያለ ህክምና እንዲሞከርላት ለማድረግ የሁላችንንም እርዳታ ትሻለች ሁላችንም ከተባበርንና ያቅማችንን ማድረግ ከቻልን የእህታችንን የዚህች ታዳጊ ሕይወት መታደግ እንችላለን ሁላችንም በፀሎትና አቅማችን በሚችለው መጠን አቅም እንርዳታ ለመርዳት ሀብታም መሆን አይሻም መልካም ልብ እንጂ
https://www.gofundme.com/f/miracle-for-makeda
#meznagnia
NowThis Politics
‘Donald Trump is in no position to dictate terms, not at home, not abroad, certainly not to India.’ — Watch this Indian news outlet skewer Trump’s coronavirus failures and tantrums
ሀበሻ መዝናኛ ቲዩብ habesha mezenagna tube
#Ziyoza challenge አሁንም እንደቀጠለ ነው😮🔥🔥🔥
:
:
:
#gurage #ethiopians #habeshaqueens #eskistachallenge #dankira #ethiopiandance
Afalgun
French doctors suggest testing Covid-19 vaccine in Africa, slammed as racist
Two French doctors proposed the idea of testing a potential coronavirus vaccine in Africa. Their comments sparked outrage online, with many calling them raci...
I got anxiety by looking at this.. I am not only afraid of heights and I’ll never lived in a building with this many floors nor will I live in anything pass the 3rd floor.
Orqontaki TV
#Takanakuy en Tambulla, Antabamba & Haquira
#Orqontaki TV. "La Voz del Pueblo"
Health Insurance Network
አስደናቂ ጤና ነክ 39 እውነታዎች
*******************************************
1. ግማሽ ሊትር ደም በመለገስ ብቻ የአራት ሰው ህይወት ሊታደጉ ይችላሉ፡፡
2. ሴቶች በአማካይ 4.5 ሊትር ደም ሰውነታቸው ውስጥ ሲኖር ወንዶች በአማካኝ 5.6 ሊትር ደም ውስጣቸው ይኖራል፡፡
3. ሁሉም ህፃናቶች ሲወለዱ ቀለማትን መለየት አይችሉም፡፡
4. ስታለቅሱ አፍንጫችሁ ፈሳሽ የሚያበዛው እንባችሁ ከአይናችሁ ወደ አፍንጫችሁ ስለሚሄድ ነው፡፡
5. አይናችሁን ከፍታችሁ ማስነጠስ በፍፁም አትችሉም፡፡
6. ወንዶች በአማካይ ከዕድሜያቸው ላይ አምስት ወር ያህል ፂማቸውን በመላጨት ያጠፋሉ፡፡
7. ፀጉር እና ጥፍር የተሰሩት ከተመሳሳይ ንጥረ ነገር ነው፡፡
8. ከ90% በላይ የሚሆኑ በሽታዎች የሚፈጠሩት እና የሚባባሱት በውጥረት ምክንያት ነው፡፡
9. ሴት ልጅ በጡት ካንሰር የመያዝ እድሏ አልኮል አለልክ በመጠጣት ይባባሳል፡፡
10. በየዓመቱ አሜሪካን ሀገር ከውፍረት ጋር የተያያዘ 300.000 ሞት ይከሰታል፡፡
11. የሚያጨሱ ሰዎች ከማያጨሱ ሰዎች 6.5 ዓመት ቀድመው ይሞታሉ፡፡ በቀን በአማካይ አንድ ፓኬት ሲጋራ የሚያጨስ ሰው በየአስር ዓመት ልዩነት ሁለት ጥርስ ያጣል፡፡
12. ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ሙዚቃ ማዳመጥ ለምግብ ለመፈጨት ሂደት ጠቃሚ ነው፡፡
13. የእንቅልፍ እጦት በሽታ የመከላከል አቅምን ይቀንሳል፡፡
14. ከአርባ ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያን የከፋ የአፍ ጠረን ችግር አለባቸው፡፡
15. ካርቦን ሞኖክሳይድ ከአስራ አምስት ደቂቃ ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሰው ሊገድል ይችላል፡፡
16. በየዕለቱ ሰውነታችን ሁለት ሊትር ያህል ሀይድሮ ክሎሪክ አሲድ ያመነጫል፡፡
17. ሳቅ ፍቱን የህመም ማስታገሻ (pain killer) እንደሆነ የህክምና ጥናቶች አረጋግጠዋል፡፡
18. የእርጉዝ ጥርስ ጤንነት ያልተወለደውን ልጅ ጤንነት ሊወስን ይችላል፡፡
19. ሴት ልጅ እርግዝና ውስጥ ስትሆን ሁሉም የስሜት ህዋሶቿ ከልክ በላይ ይነቃቃሉ፡፡
20. መሳሳም የጥርስ መበስበስን ይከላከላል፡፡ ይህ ሊሆን የቻለው መሳሳም የሚፈጥረው ምራቅ የጥርስን እርጥበት መጠን ስለሚያስጠብቅ ነው፡፡
21. ጡት ጠብተው ያደጉ ልጆች ጡት ሳይጠቡ ከማያድጉ ልጆ ይልቅ ሸንቃጣ ናቸው፡፡
22. ነጣ ያለ ቆዳ ያላቸው ሰዎች ጠቆር ያለ ቆዳ ካላቸው የበለጠ ቆዳቸው ቶሎ ይጨማደዳል፡፡
23. አለርጂ ያለባቸው ሰዎች በመሳቅ የአለርጂ መጠናቸውን መቀነስ ይችላሉ፡፡
24. የሚያጨሱ ሰዎች ከማያጨሱ ሰዎች የበለጠ ቆዳቸው ይጨማደዳል፡፡
25. ጡት ጠብቀው ያደጉ ልጆች ጡት ጠብተው ካላደጉ ልጆች የበለጠ IQ ሊኖራቸው ይችላል፡፡
26. በወር ሶስት ጊዜ ቸኮሌት መብላት ከልክ በላይ ከሚበሉና እንደውም ከማይበሉ ሰዎች የበለጠ ረጅም ጊዜ ለመኖር ያስችላል፡፡
27. በአማካይ አንድ ሰው በአንድ ሌሊት ውስጥ 7 ህልም ይመለከታል፡፡
28. አንድ ሰው በዕድሜ ዘመኑ በአማካይ የምድርን ዙሪያ ሁለት እጥፍ ያህል ይጓዛል፡፡
29. አንድ ሰው በአማካይ በቀን 15 ጊዜ ያህል ይስቃል፡፡
30. የአንድ አማካይ ሰው መዝገበ ቃላት ብዛት ከ5,000 እስከ 6,000 ነው፡፡
31. የዓለማችን 10% ያህል ህዝብ ግራኝ ነው፡፡
መሸከም ይችላል፡፡
32. ፈገግ ከማለት ይልቅ ኮስተር ማለት ብዙ ጡንቻ ይጠይቃል፡፡
33. 1/3 የካንሰር ህመምን መከላከል ይቻላል፡፡
34. በምታስነጥሱበት ወቅት ሁሉም የሰውነታችሁ ስራ ይቆማል ልባችሁን ጨምሮ፡፡
35. የሰው ልጅ ጉበት ከአምስት መቶ በላይ ተግባሮችን ያከናውናል፡፡
36. የልባችሁ መጠን የአንድ እጅ ጭብጣችሁን ያህል ነው፡፡
37. በሳምንት ለሶስት እና አራት ሰዓት ያህል ፈጣን የእግር ጉዞ ማድረግ በልብ ህመም የመያዝ ዕድልን በ65% ይቀንሳል፡፡
38. ከመሳሳም የበለጠ በመጨባበጥ ከሰው ወደ ሰው ሊተላለፉ የሚችሉ ብዙ ጀርሞች አሉ፡፡
49. እንቅልፍ ከምግብ የበለጠ አስፈላጊ ነው፡፡ አንድ ሰው በእንቅልፍ እጦት ከምግብ እጦት አስቀድሞ ሊሞት ይችላል
ከ 39 የትኛው እውነት ያስገርማል
ስለ ምትከታተሉን
እናመሰግናለን............. please like share comment
Never thought about this before:
I have always thought that Noah was safe inside the Ark because he built it according to God's specifications. I thought that perhaps it was the strength of the gopher wood and the soundness of the architecture that ensured that the waters of the flood would not come into the Ark.
But today I encountered a verse that shifted this whole paradigm.
Let's read what Gen 7:16 says .." The animals going in were male and female of every living thing as God had commanded Noah..
THEN GOD SHUT HIM IN....
Don't miss this.... even after Noah had built the Ark, it was God Himself who shut him in, in order to shut out the waters of the flood... In other translations this verse says "The Lord sealed them inside."
May the Almighty God seal us inside His Ark of protection through this last quarter of 2020.
It is not the fact that you have locked your house that keeps you safe at night, it is not your good driving skills that keeps you safe on the road, neither it's your healthy eating habits that keeps you healthy - only God can shut you in and shut out the devil that is seeking to devour you.
Father we pray that in this last quarter of the year, as we walk into the streets and as we drive on the roads, Oh God shut us in. Father we pray for our children that in the midst of dangers and molesters... You will shut them in, keep out the flood waters of abuse, rape, murder, accidents, diseases and untimely death... Oh God shut us in, shut us in your Ark of protection , into your Ark of compassion..
May GOD SHUT US IN AS WE OBEY HIM AND TRUST IN HIS WORD. Amen!!
#i_love_tigray_but_i_hate_TPLF_Challenge
These little Black geniuses have the highest IQs ever in the world - Face2Face Africa
The world has seen a few true geniuses over the course of time. Some of the most well-known brains are, of course, Isaac newton, Albert Einstein and Stephen Hawking. Could a third emerge from today’s young generation of thinkers? Clearly, a good memory is important for children to learn and retain...
TikTok, Instagram, Facebook, Pinterest እና ለሎችም ማሕበራዊ ገጾች ላይ ገንዘብ እንዴት እንደሚሰራ
ውጤታማ የሆኑ ሰዎች ሰባት ልምዶች
ክቡራትና ክቡራን! ሰላም ጤና ይስጥልኝ? እንደምን ሰነበታቹ ውድ ወገኖቼ? ዛሬም ለ11ኛ ግዜ ይኸው ለስብዕናችን ረጂና አሳዳጊ የሆኑትን የምራባዊያኖችን መጻፎች በማንበብ አና ምናልባት ያገ...
ህዳር 21
+++ ጽዮን ማርያም+++
"ጽዮን" ማለት "ጸወን - አምባ - መጠጊያ" ማለት ነው። አንድም በምሥጢሩ "ማሕደረ አምላክ" ማለት ነው። ጽዮን የሚለው ስም በቁሙ ለቅዱስ ዳዊት ተራራ : ለኪዳኑ ደግሞ ጽላት ሆኖ ሲያገለግል ትንቢታዊ ምሥጢሩ ግን ለድንግል ማርያም፣ ለቤተ ክርስቲያንና ለዘላለማዊት ርስት ያገለግላል።
እግዚአብሔር ከዘመነ አበው በኋላ በጊዜው ለእስራኤላውያን ክብር፣ ሞገስ፣ አምባ የምትሆናቸውን ታቦተ ጽዮንን በቅዱስ ሙሴ አማካኝነት ሰጥቷቸዋል። (ዘጸ. ፴፩፥፲፰)
ከዚያም ለአምስት መቶ ዓመታት ከእነርሱ ጋር በመሆኗ በፈጣሪና በእነርሱ መካከል ድልድይ ሆና ኖራለች።
ከዚያም ባለቤቱ መድኃኔዓለም ሲፈቅድ በዘመነ ሳባ በቀዳማዊ ምኒልክ (እብነ መለክ - እብነ ሐኪም) አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ መጥታለች። እነሆ በሃገራችን የሦስት ሺህ ዓመት ቆይታዋን ልትደፍን የቀራት ጥቂት ዓመታት ብቻ ናቸው። ጌታ እንደ ፈቀደ ቅዱስ መስቀሉንና ታቦተ ጽዮንን ይዘን ይሔው በቸርነቱ እንኖራለን።
በነገራችን ላይ በዚህ ዘመን ታቦተ ጽዮንን ለመውሰድና ለመስረቅ የሚፈልጉ ብዙ ቀሳጢዎች እንዳሉ እናውቃለን። ነገር ግን አያስጨምቀንም። ምክንያቱም የመጣችውም የምትጠበቀውም በፈቃደ እግዚአብሔር ነውና እንጸልያለን እንጂ አንጨነቅም። በተለያየ ወሬም ራሳችንን ውጥረት ውስጥ አንከትም። ባለቤቱ እንድትሔድ ከፈቀደ ደግሞ ማንም ጉልበተኛ አያስቀራትም።
ታቦተ ጽዮን ብዙ ጊዜ "ጽላተ ኪዳን፣ ታቦተ ሕጉ" እየተባለች ትጠራለች። "ጽሌ" ማለት "ሰሌዳ" እንደ ማለት ሲሆን "ጽላት" ደግሞ በብዙ ቁጥር ነው። "ኪዳን" ደግሞ በፈጣሪና በሰው ልጆች መካከል ያለ "ውል - ስምምነት" ነው።
"ታቦት" ማለት "ማሕደር - ማደሪያ" እንደ ማለት ነው። ሕጉ የተጻፈባቸውን ሰሌዳ "ጽላት" ስንላቸው የጽላቱ ማደሪያ ደግሞ "ታቦት" ይባላል። ጽላት (ታቦትን) ያመጣ ፈጣሪ ነው። በሐዲስ ኪዳንም ምሥጢርና ሐተታ ቢኖረውም ሁለት ቦታ ላይ ስለ ታቦት ተጠቅሶ እናገኘዋለን። (፪ቆሮ. ፮፥፲፮ ፣ ራእይ. ፲፩፥፲፱)
++ ኅዳር 21 የምናከብርበት ዋናው ዓለማ ++
፩ኛ. ታቦተ ጽዮን (ጽላተ ኪዳን)- ለሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴ መሰጠቷን እናስባለን። ይህ ሲሆንም ቅዱስ ሙሴ አርባ መዓልት አርባ ሌሊት ጾሞ እንደ ተቀበለ እያሰብን ማለት ነው።
(ዘጸ. ፴፩፥፲፰ ፣ ዘዳ. ፱፥፲፱)
፪ኛ. በሊቀ ካህኑ ኤሊ ዘመን ታቦተ ጽዮን በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሕዛብ (ኢሎፍላውያን) እጅ ተማርካለች። ነገር ግን ዳጐን የሚባለውን የአህዛብ ፃኦት የሰባበረችበትን ቀን እናስታውሳለን ።
(፩ሳሙ. ፭፥፩)
፫ኛ. በዘመነ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በአሚናዳብ ሠረገላ ሁና ከአቢዳራ ቤት ስትመጣ ቅዱሱ ንጉሥ በታላቅ ሐሴት በፊቷ ዘመረ፤ አገለገለ። ምድራዊ ክብሩን እስኪረሳ ድረስ ለታቦተ አምላክ ተቀኘላት። በዚህም ምክንያት ሚስቱ ሜልኮል ንቃው ማኅጸኗ ተዘግቷል እስክትሞትም ደረስ አልወለደችም ነበር እንዲል።
(፩ዜና. ፲፭፥፳፭)
ሊቃውንትም ይህን ሲያመሰጥሩ "ቅድስትድንግል ማርያምን በትንቢት መነጽር ተመልክተው እንዲህ ብለዋል፦
"ሰላም ለኪ ማርያም እምነ
ዘሰመይናኪ ጸወነ
ሶበ እምርሑቅ ርእየ ዘጽላሎትኪ ስነ
ለቢሶ ዳዊት ልብሰ ክብር ዘየኀይድ ዓይነ
ቅድመ ታቦተ ሕግ ኃለየ ወዓዲ ዘፈነ እንዲል ።
፬ኛ. በቅዱስ ሰሎሞን(መፍቀሬ ጥበብ) ዘመንም ግሩም የሆነ ቤተ መቅደስ ተሰርቶላት ስትገባ ታላቅ ሐሴት ሆኖ ነበር። እግዚአብሔርም በደመና ወርዶ ንጉሱን አነጋግሮ ነበር (፪ኛ ዜና ፭፥፩ ፩ኛ ነገ ፰*፩)።
፭ኛ. በዚያ ዘመን ንጉስ ሚኒሊክ (ዕብነ ሐኪም) ታቦተ ፅዮንን ይዞ ገብቷል።
፮ኛ. በዘመነ አፄ ባዜን (፬ኛው ክ.ዘ.መ) አማናዊት ጽዮን ቅድስት ድንግል ማርያም ወደ አክሱም ፅዮን በስደት መጥታ ገብታለች። በዚህም ጊዜ ሁለቱ ጺዮኖች (ታቦተ ፅዮን እና ፅዮን ማርያም) ሲገናኙ አክሱም ከክብራቸው የተነሳ በብርሃን አሸብርቃለች።
፯ኛ. በ፬ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአብርሃ ወአፅብሓ ዘመን አስራ ሁለት መቅደስ ያሏትን ቤተ መቅደስ ለእመብርሃን ሰርተዋል: በጌታችንም ተቀድሷል።
፰ኛ. በአረመኔዋና የቤተ ክርስቲያን ቀንደኛ አውዳሚ በሆመችው በዮዲት ጉዲት ቤተ መቅደሷ ስትፈርስ ወደ ዝዋይ ትሰደድ ነበር በኋላም ቤተ መቅደሷ ሲሰራ ተመልሳ እንደመጠችም በኅዳር ፳፩ ቀን ትከበር ነበር።
እንግዲህ ኅዳር 21 ቀን እነዚህን ምክንያቶች እያሰብን በደማቅ ሁኔታ እናከብራለን።
እንግዲህ ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች የሆነች እናታችንን ስናስብ "ቅድስት" ማለታችን እንደሌሎች ቅዱስን በእኩል ደረጃ እያሰብን ሳይሆን ትርጉሙ ይለያል፣ የእርሷም ቅድስና ልዬ ነውና፦ ቅድስተ ቅዱሳን : ንፅሕተ ንፁሓን: ብርክት እምብሩካን: ኅሪት እምኅሩያን እያልን እንጠራታለን።
ወዳጄ! "ስለ ፅዮን ዝም አንልም" እንዲል ዳዊት በመዝሙሩ እኛ የምንጮኸው ለዝና አልያም ደግሞ መናፍቃንን ለማናደድ የሚመስላቸው ፀረ ተዋህዶ የሆኑ ተዋስያንና ጥገኞች፣ ባህላቸውን እንኳ የማያውቁ ነገር ግን እኛን እየታከኩ ልደት በለው ትንሳኤ ያከብሩና ዞረው ደግሞ እኛን ለመተቸት ይመጣሉ። ክብርና ምስጋና ለመድኃኔዓለም ይሁንና ከአስርቱ ትዕዛዛት አንዱ "እናት እና አባትህን አክብር" ብሎ ትዕዛዝ የሰጠ አምላክ አሁን ደግሞ የነገራት ሁሉ በኩር የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ ንፅሕተ ንፁሓን: ቅድስት: ንዑድ ክብርት የሆነች እናቱን አክብሮ እንድናከብራት "ለፅዮን የማይገዛ ትውልድ ይጠፋል " ብሎ ለማያከብሯት በማስጠንቀቅም ለእኛ ለምናከብራት ደግሞ እነሆ ትውልድ ሁሉ በፊትሽ ይማልላሉ (ሰአሊለነ ቅድስት እያሉ ይጮሃሉ) ብሎ በግልፅ አስቀምጦልናል።
አሜን ማርያም ሆይ! ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉሻል!!!
Comedian Shuler King
Pastor Gone Wrestle That Demond Out of You!!!
Laugh Your Mask Off Tour
For Tickets 👇🏿
https://shulerking.com
Phoenix AZ
Stand Up Live Comedy Club
November 22
Tickets👇🏿
https://phoenix.standuplive.com/shows/127986
Timonium MD
Magooby’s Joke House
January 15-16 2021
Tickets 👇🏿
https://www.magoobysjokehouse.com/events/37933
YouTube Comedian Shuler King👇🏿
https://www.youtube.com/channel/UCxYcwkqmGW5oHTnmHmbjDOA
Instagram @shulerking 👇🏿
https://www.instagram.com/shulerking
#shulerking #comedianfuneraldirector #anybodywannatellme #funny #comedy #love #sex #laugh #gym #blackhistory #petty #fitness #workout #relationshipgoals #bbw #lashes
VICE News
In 2012, while living in China, longtime e-waste recycler Eric Lundgren manufactured 28,000 PC restore discs to be used in refurbished computers sold in the United States.
We followed the prolific computer refurbisher as he's sentenced to and released from federal prison.
https://www.facebook.com/590302134427294/posts/2148781768579315/?sfnsn=mo
[ኅዳር 15 የቅዱስ ሚናስ በዓለ ዕረፍት]
✍በመጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ (በድጋሚ ፓስት የተደረገ)
♥ ቅዱስ ሚናስ በመላው ዓለም በተለይ በግብጽ ቤተ ክርስቲያን ልክ እንደ ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ በእጅጉ የሚወደድ ተአምር አድራጊው (wonder-worker) በመባል የሚታወቅ ሰማዕት ሲኾን በተማፀኑት ጊዜ በምልጃው ፈጥኖ ይደርሳል፡፡
♥ ይኸውም ከደጋግ ቤተሰቦች የተገኘ ሲኾን እናቱ ልጅ ስላልወለደች በእመቤታችን በዓል ዕለት ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብታ በዕንባ መልካም ልጅን ይሰጣት ዘንድ ወደ እግዚአብሔር እንድትለምንላት ተማፀነቻት፤ ያን ጊዜ ከእመቤታችን ሥዕል አሜን የሚል ቃል ተሰማ፡፡ ከዚያም ይኽነን ለባሏ ነገረችው፤ ከዚያም እግዚአብሔር የተባረከውን ልጅ በ285 ዓ.ም ላይ ሰጣት፤ ስሙንም ከእመቤታችን ሥዕል “አሜን” የሚል ቃል ስለተሰማ ርሱንም ሚናስ ብለው ሠይመውታል፡፡
♥ ዜና ገድሉ Mina was his original name, according to the story his mother called him "Mēna" because she heard voice saying amēn. Minas [Μηνας] is how he is known in Greek, while in Armenian and Arabic he is known as "Mīna" [مينا].
ይላል፤ እነርሱም የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት በስፋት አስተማሩት፤ በዐሥራ ኹለት ዓመቱ አባቱ ሲያርፍ ከሦስት ዓመት በኋላ እናቱ ዐርፋ ቅዱስ ሚናስ ብቻውን ቀርቷል፤ ከዚያም መኳንንቱም አባቱን ይወድዱት ስለነበር በአባቱ ፈንታ ምስፍናን ሾሙት፡፡
♥ ዲዮቅልጥያኖስ ክርስቶስን በካደ ጊዜ ቅዱስ ሚናስ ሹመቱን ትቶ ወደ ገዳም ገብቶ ተጋድሎን ጀመረ፤ ከዕለታት ባንዳቸው ሰማይ ተከፍቶ ሰማዕታትን የብርሃን አክሊልን ሲቀዳጁ ተመለከተ ከዚኽ በኋላ ወደ ከተማ ተመልሶ ስለ ክርስቶስ አምላክነት መሰከረ፤ መኰንኑ ቅዱስ ሚናስ በወገን የከበረ መኾኑን ያውቃልና ብዙ የሹመት ቃል ኪዳን ቢገባለትም ከክርስቶስ ፍቅር ሊለይ እንደማይችል ነገረው፤ ያን ጊዜ ብዙዎች ሥቃያት አድርሶበት ስለሰለቸው ራሱን በሰይፍ እንዲቈርጡት አዝዞ ኅዳር ዐሥራ ዐምስት የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጀ።
♥ የሰማዕትነት አክሊል ሲቀዳጅ ከሰማይ “ሚናስ ንኡድ ክቡር ነኽ፤ ከልጅነትኽ ዠምሮ የቅድስናን ሕይወት በመምረጥ ሦስት አክሊላትን ሰጥቼኻለኊ፤ አንደኛው ስለቅድስናኽ፣ ኹለተኛው ስለ ብቸኝነትን፤ ሦስተኛው ስለ ሰማዕትነትኽ” የሚል ድምፅን ከጌታችን ሰምቷል፡፡
♥ ከዚያም መኰንኑ የቅዱስ ሚናስ ሥጋ ወደ እሳት እንዲጣል ቢያስደርግም እሳት ፈጽሞ ሥጋውን ሊነካ አልቻለም፤ ምእመናንም ሥጋውን ወስደው ባማሩ ልብሶች ገንዘው አኖሩት፤ የመርዩጥ አገር ሰዎች ሰራዊትን ሊአከማቹ ስለወደዱ ምልጃው ይረዳቸው ዘንድ የቅዱስ ሚናስን ሰውነት ወሰዱ፤ እነርሱም በባሕር በመርከብ ውስጥ ሳሉ ፊታቸው እንደ ከይሲ አንገታቸው እንደ ግመል አንገት ያሉ አውሬዎች ከባሕር ወጥተው አንገታቸውን ወደ ሚናስ ሥጋ በዘረጉ ጊዜ ከሰውነቱ እሳት ወጥታ እነዚያን አራዊት አቃጥላቸዋለች፤ ሰዎቹም ይኽነን አይተው በእጅጉ ተደንቀዋል፡፡
♥ ወደ እስክንድርያ ደርሰው ሥራቸውን ፈጽመው ወደ ሀገራቸው በሚመለሱ ጊዜ የቅዱስ ሚናስን ሥጋ ከርሳቸው ጋር ሊወስዱ ወድደው በገመል ላይ በጫኑት ጊዜ ገመሉ ከቦታው የማይነሣ ኾነ፤ ኹለተኛም ሌላ ገመል ቢጭኑ ርሱም የማይነሣ ኾነ፤ ስለዚኽ ዛሬ ድረስ የቅዱስ ሚናስ ሥዕል ሲሳል እነዚኽ ገመሎች አብረው ይሳላሉ፤ እነርሱም ያ ቦታ እግዚአብሔር የፈቀደለት ቦታ መኾኑን ዐውቀው የከበረ ሥጋውን በዚያው አኖሩት፤ ከዚያም ታላቅ ቤተ ክርስቲያን ታንጾለት ሰኔ ዐሥራ ስምንት ቅዳሴ ቤተ ክርስቲያኑ ተፈጽሞ ብዙዎች ድንቆች ተደርገዋል። ቅዱስ ሚናስ የተጓዦችና የነጋድያን ጠባቂ፧ የሕሙማን ፈዋሽ በመባል ይታወቃል።
♥ ብዙዎች ሕሙማን የከበረ ሥጋውን እየዳሰሱ ሲፈወሱ በቦታው ሳለኊ በዐይኖቼ ተመልክቼያለኊ፤ ዛሬም የከበረ ዐፅሙ በግብጽ ይገኛል፤ እኔም ለሐዋርያዊ አገልግሎት ግብጽ በኼድኩበት ጊዜ በእግዚአብሔር ፈቃድ የቅዱስ ሚናስን የከበረ ሥጋ ለመንካትና ለመጸለይና ሻማ ለማብራት ችያለኊ፡፡
♥ የኢትዮጵያ ቀደምት ሊቃውንት ቅዱስ ሚናስን አመስግነው አይጠግቡም ነበር፤- በተለይ ቅዱስ ያሬድ በድጓው ላይ በእጅጉ ያወደሰው ሲኾን ለምሳሌ ያኽል፡-
✍“ብፁዕ አንተ ሚናስ ዘመነንከ ክብረ ዘበምድር ወኀረይከ ዘበሰማይ ወኮንከ ሐራሁ ለክርስቶስ”
(የምድር የኾነ ክብርን ንቀኽ የሰማይ ክብርን የመረጥኽ የክርስቶስ ጭፍራው የኾንኽ ሚናስ አንተ ንኡድ ክቡር ነኽ)፡፡
✍“ሚናስ ኅሩይ በታዕካ ሰማይ ገጹኒ ብሩህ ከመ ፀሓይ በብዙኅ ሰላም አዕበዮ እግዚአብሔር”
(በሰማይ አዳራሽ የተመረጠው ሚናስ፤ ፊቱም እንደ ፀሓይ ብሩህ ነው፤ ብዙ በኾነ ሰላም እግዚአብሔር ከፍ ከፍ አደረገው) ይለዋል (ድጓ ዘሚናስ)
♥ ሊቁ ዐርከ ሥሉስም ይኽነን የቅዱስ ሚናስን ተጋድሎውን፦
✍“ሰላም ለከ ሐራዊ መስፍን
ሰማዕተ መድኅን
ዘሰመየተከ ሚናስ ዘጾረተከ ማሕፀን
አመ ጸለየት ጸሎተ እንዘ ይእቲ መካን
እምሥዕለ ማርያም ሰሚዐ ዘይቤ አሜን”
(መካን ሳለች ጸሎትን እየጸለየች ሳለች ከእመቤታችን ማርያም ሥዕል አሜን የሚልን ቃልን ሰምታ የተሸከመችኽ ማሕፀን ሚናስ ብላ የሰየመችኽ የመድኅን ክርስቶስ ምስክር፤ የጦር መኰንን ለኾንኽ ላንተ ሰላምታ ይገባል) በማለት ቅዱስ ሚናስን አወድሶታል፡፡
♥ ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫም በመጽሐፉ ላይ፡-
“ሰላም ለሚናስ ኅሩይ ዘክርስቶስ ሐራይ
ጽድቀ ዘአብደረ እምነ ንዋይ፤
አምሳለ ወርኅ ወከመ ፀሓይ ብሩህ”፡፡
(የክርስቶስ ምርጥ ጭፍራ ከገንዘብ ይልቅ ጽድቅን የመረጠ እንደ ምሳሌው እንደጨረቃ ለደመቀና እንደ ፀሓይም ብሩህ ለኾነ ለሚናስ ሰላምታ ይገባል) በማለት አወድሶታል፡፡
♥ በግብጽ ያለውን የቅዱስ ሚናስ የከበረ ሰውነቱን ስዳስስ እጅግ ልዩ የበረከት የደስታ ስሜት ውስጤን ጎብኝቶታል፤ ልዑል እግዚአብሔር ቢፈቅድ ቦታው ድረስ ኼዳችኊ ያን ልዩ በረከት እንድትሳተፉ እመኛለኊ፡፡
የቅዱስ ሚናስ በረከት ይደርብን፡፡
ከመጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ
ቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/joinchat/AAAAAFTyR7tztt08pN9U-w
💥 እናንተም በረከቱ እንዲያድርባችሁ በአስተያየት መስጫው ላይ ለቅዱስ ሚናስ ምስጋናን አቅርቡለት።
114 Marcum Court
Sterling, VA
22302
Monday | 10:00 - 20:00 |
Tuesday | 10:00 - 20:00 |
Wednesday | 10:00 - 20:00 |
Thursday | 10:00 - 20:00 |
Friday | 10:00 - 20:00 |
Saturday | 10:00 - 20:00 |
Sunday | 12:00 - 20:00 |
Be the first to know and let us send you an email when Afalgun posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to Afalgun:
https://911ifix.com/ Book online & get $10 off on all your repair
Copper Social Media Marketing Solutions
College driveCrashbox Rehearsal and Recording Studio
201 Davis Dr, Ste HViral News, Entertainment, and Humor
21441 Pacific Boulevard #200