TGEthiopianBroadcasting

  • Home
  • TGEthiopianBroadcasting

TGEthiopianBroadcasting TG Ethiopian Broadcasting, LLC is a media company based in Alexandria, Virginia (United States). TG

TG stands for the late Dr. Artist Tilahun Gessesse who is the King of Ethiopian music

አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየአርቲስት ደበበ እሸቱ ባደረበት ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዳ ከቆየ በኋላ በ82 ዓመቱ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶአል። በአርቲስት...
17/08/2025

አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
አርቲስት ደበበ እሸቱ ባደረበት ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዳ ከቆየ በኋላ በ82 ዓመቱ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶአል። በአርቲስት ደበበ እሸቱ እልፈት የተሰማን ሀዘን እጅግ በጣም ጥልቅ ነው። ለአርቲስት ደበበ እሸቱ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶቹና ለመላው አድናቂዎቹ በሙሉ እግዚአብሔር ጽናቱን እንዲሰጥልን እንመኛለን።
መስፍን በዙ
TG Ethiopian Broadcasting

12/08/2025

‎በቀጥታ ከዋይት ሃውስ

12/08/2025

"አንዳንድ አርቲስቶች ለምን በቀብሩ ሥነ ሥርዓት ላይ አልተገኙም????????
አንጋፋው ጋዜጠኛ ንጉሤ ወልደማርያም ባደረበት ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዳ ከቆየ በኋላ በJune 27, 2025፣ ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል። የጋዜጠኛ ንጉሤ ወልደማርያም የቀብር ሥነ ሥርዓትም ብፁዕ አባ ፋኑኤል የዋሽንንግተን ዲሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣ ቀሲስ አብርሃም፣ የደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ዋና አስተዳዳሪ፣ ካህናትና ብዙ ሕዝብ በተገኘበት በJuly 1, 2025, Waldorf, Maryland በሚገኘው Heritage Memorial Cemetery ተፈጽሞአል። የአንጋፋው ጋዜጠኛ ንጉሤ ወልደማርያም የ40ኛ ቀን መታሰቢያም Saturday, August 9, 2025, በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ተከናውኗል።
ለምንስ በቀብሩ ሥነ ሥርዓት ላይ አልተገኙም?????????????? (አቶ ፋሲል አረጋ) ያዘጋጀነውን ቪድዮ እንድትመለከቱ ጋብዘናል።
LIKE, FOLLOW, SHARE

በዋሽንግተን ዲሲ ከቁጥጥር ውጭ የሆነውን ወንጀል ለመቆጣጠር ፕሬዚዳንት ትራምፕ የዋሽንግተን ዲሲን የፖሊስ ተቋምን በፌዴራል ቁጥጥር ስር እንዲሆን ትእዛዝ አስተላለፉ።የፕሬዝዳንት ትራምፕ ሙሉ ...
11/08/2025

በዋሽንግተን ዲሲ ከቁጥጥር ውጭ የሆነውን ወንጀል ለመቆጣጠር ፕሬዚዳንት ትራምፕ የዋሽንግተን ዲሲን የፖሊስ ተቋምን በፌዴራል ቁጥጥር ስር እንዲሆን ትእዛዝ አስተላለፉ።
የፕሬዝዳንት ትራምፕ ሙሉ ትእዛዝም እንደሚከተለው ነው።

EXECUTIVE ORDER
________________________________________________________________

DECLARING A CRIME EMERGENCY IN THE DISTRICT OF COLUMBIA


By the authority vested in me as President by the Constitution and the laws of the United States of America, including section 740 of the District of Columbia Self-Government and Governmental Reorganization Act (Public Law 93-198), as amended (section 740 of the Home Rule Act), and section 301 of title 3, United States Code, it is hereby ordered:
Section 1. Crime is out of control in the District of Columbia. Washington, District of Columbia, is our Nation's capital and home to the central institutions of American governance. Yet rising violence in the capital now urgently endangers public servants, citizens, and tourists, disrupts safe and secure transportation and the proper functioning of the Federal Government, and forces the diversion of critical public resources toward emergency response and security measures. The city government's failure to maintain public order and safety has had a dire impact on the Federal Government's ability to operate efficiently to address the Nation's broader interests without fear of our workers being subjected to rampant violence.
The increase in violent crime in the heart of our Republic has consequences beyond the individual tragedies that have dominated media coverage. Such lawlessness also poses intolerable risks to the vital Federal functions that take place in the District of Columbia. Violence and crime hamper the recruitment and retention of essential Federal employees, undermine critical functions of Government and thus the well-being of the entire Nation, and erode confidence in the strength of the United States. These conditions are disgraceful anywhere, but particularly in the capital of our Nation and the seat of the Federal Government. Citizens, tourists, and Federal workers deserve peace and security, not fear and violence. The smooth functioning of executive departments and agencies, courts, diplomatic missions, and the Federal Government demands an effective law-enforcement mechanism capable of halting the precipitous rise in violent crime, not one that permits Government workers to be violently attacked by mobs or fatally shot close to the Federal buildings where they work.
The magnitude of the violent crime crisis places the District of Columbia among the most violent jurisdictions in the United States. In 2024, the District of Columbia averaged one of the highest robbery and murder rates of large cities nationwide. Indeed, the District of Columbia now has a higher violent crime, murder, and robbery rate than all 50 States, recording a homicide rate in 2024 of 27.54 per 100,000 residents. It also experienced the Nation's highest vehicle theft rate with 842.4 thefts per 100,000 residents -- over three times the national average of 250.2 thefts per 100,000 residents. The District of Columbia is, by some measures, among the top 20 percent of the most dangerous cities in the world.
As President, I have a solemn duty to take care that our laws are faithfully executed, and a sacred responsibility to protect the safety and security of United States citizens who live in and visit our Nation's capital, including Federal workers who live or commute into the District of Columbia. These conditions cannot persist. We will make the District of Columbia one of the safest cities in the world, not the most dangerous.

Sec. 2. Services of the Metropolitan Police Department of the District of Columbia. I determine that special conditions of an emergency nature exist that require the use of the Metropolitan Police Department of the District of Columbia (Metropolitan Police force) for Federal purposes, including maintaining law and order in the Nation's seat of Government; protecting Federal buildings, national monuments, and other Federal property; and ensuring conditions necessary for the orderly functioning of the Federal Government. Effective immediately, the Mayor of the District of Columbia (Mayor) shall provide the services of the Metropolitan Police force for Federal purposes for the maximum period permitted under section 740 of the Home Rule Act.

Sec. 3. Operational Control of the Metropolitan Police Department of the District of Columbia. (a) The authority of the President conferred by section 740(a) of the Home Rule Act to direct the Mayor with respect to the current special conditions of an emergency nature is delegated to the Attorney General.
(b) In accordance with section 740(a) of the Home Rule Act, the Mayor shall provide such services of the Metropolitan Police force as the Attorney General may deem necessary and appropriate.

Sec. 4. Monitoring and Recommendations. (a) The Attorney General shall monitor and regularly consult with any senior official the Attorney General deems appropriate on the special conditions of an emergency nature that exist in the District of Columbia that require the use of the Metropolitan Police force for Federal purposes.
(b) The Attorney General shall regularly update me on the status of the special conditions of an emergency nature that exist in the District of Columbia that require the use of the Metropolitan Police force for Federal purposes.
(c) The Attorney General shall inform me of any circumstances that, in the Attorney General's opinion, might indicate the need for further action by the President or that the action in this order is no longer necessary.

Sec. 5. Severability. If any provision of this order, or the application of any provision to any individual or circumstance, is held to be invalid, the remainder of this order and the application of its other provisions to any other individuals or circumstances shall not be affected thereby.

Sec. 6. General Provisions. (a) Nothing in this order shall be construed to impair or otherwise affect:
(i) the authority granted by law to an executive department or agency, or the head thereof; or
(ii) the functions of the Director of the Office of Management and Budget relating to budgetary, administrative, or legislative proposals.
(b) This order shall be implemented consistent with applicable law and subject to the availability of appropriations.
(c) This order is not intended to, and does not, create any right or benefit, substantive or procedural, enforceable at law or in equity by any party against the United States, its departments, agencies, or entities, its officers, employees, or agents, or any other person.
(d) The costs for publication of this order shall be borne by the Department of Justice.

DONALD J. TRUMP

THE WHITE HOUSE,
August 11, 2025.

30/07/2025

መታየት ያለበት!
በሼክ መሐመድ አላሙዲ ለሙዚቃው ንጉሥ ለዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ የተገዛውን ቤት የጥላሁን ገሠሠ ቤተሰቦች ቤቱን ለቀው እንዲወጡ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከፈረደ በኋላ፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ደግሞ የራሱን ውስኔ አስተላልፏል...ይመልከቱ!
SHARE, LIKE, FOLLOW

እውነት እግዚአብሔር ነው እየተባለ ለምን ይዋሻል? ውሸትን እውነት ለማስመሰል ተብሎ የእግዚአብሔር አምላካችን ስም እየተጠራ ሲዋሽ አልበዛም እንዴ? አሁን የምንቆጣው እኛ ሳንሆን እግዚአብሔር ...
10/07/2025

እውነት እግዚአብሔር ነው እየተባለ ለምን ይዋሻል? ውሸትን እውነት ለማስመሰል ተብሎ የእግዚአብሔር አምላካችን ስም እየተጠራ ሲዋሽ አልበዛም እንዴ? አሁን የምንቆጣው እኛ ሳንሆን እግዚአብሔር ነው። እግዚአብሔር በስሙ ሲዋሽ ዝም ብሎ አያይም። የእግዚአብሔርን ስም እየጠሩ በውሸት ለሚምሉትም መጽሃፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል...

ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ 19 ቁጥር 12 እንዲህ ይላል፡
“በስሜም በሐሰት አትማሉ፣ የአምላካችሁንም ስም አታርክሱ፣ እኔ እግዚአብሔር ነኝ”
Leviticus 19:12 (ESV)
“You shall not swear by my name falsely and so profane the name of your God: I am the Lord.
__________________________________________________________________
ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 20 ቁጥር 7፡
“የእግዚአብሔርን፣ የአምላክህን ስም ከከንቱ አትጥራ፣ እግዚአብሔር በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውም።”
Exodus 20:7
“You shall not take the name of the Lord your God in vain, for the Lord will not hold him guiltless who takes his name in vain.
_____________________________________________________________________
ትንቢተ ዘካርያስ ምዕራፍ 5 ቁጥር 4
“እኔ አስወጣዋለሁ ይላል፣ የሠራዊት ጌታ፣ እግዚአብሔር ወደሚሰርቀውም ቤት፣ በሐሰትም በስሜ ወደሚምለው ቤት ይገባል፣ በቤትም ውስጥ ይኖራል፣ እርሱንም፣ እንጨቱንና፣ ድንጋዩን ይበላል።
Zechariah 5:4
“I will send it out, declares the Lord of hosts, and it shall enter the house of the thief, and the house of him who swears falsely by my name. And it shall remain in his house and consume it, both timber and stones.”
______________________________________________________________________
ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 5 ቁጥር 11
የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፣ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና.”
Deuteronomy 5:11 (NIV) (Third Commandment)
“You shall not misuse the name of the Lord your God, for the Lord will not hold anyone guiltless who misuses his name.”
_______________________________________________________________________፟
በእግዚአብሔር ስም እየማሉ የሚናገሩትን ውሸት እውነት ለማስመሰል መሞከር ትልቅ ኃጢያትና እግዚአብሔርን የሚያስቀይም አጸያፊ ተግባር ነው። እስከአሁን ዝም ብለን ነበር፣ ነገር ግን እየተደጋገመ በእግዚአብሔር እየተማለ ሲዋሽ ግን ዝም አንልም፣ በዝርዝር እንመለስበታለን፣ ጠብቁን!! እስከዛው ድረስ LIKE AND FOLLOW US

ክብርና ጽናት ለአርቲስት አያሌው መስፍንና ለቤተሰቦቹአርቲስት አያሌው መስፍን ምንግዜም የምናከብረው የምንወደው ታላቅ አርቲስት ነው። ወ/ሮ ሄለንም እጅግ በጣም የምናከብራት ታላቅ ሰው ነበረች...
01/07/2025

ክብርና ጽናት ለአርቲስት አያሌው መስፍንና ለቤተሰቦቹ
አርቲስት አያሌው መስፍን ምንግዜም የምናከብረው የምንወደው ታላቅ አርቲስት ነው።
ወ/ሮ ሄለንም እጅግ በጣም የምናከብራት ታላቅ ሰው ነበረች። በአርቲስት አያሌ መስፍን ባለቤት በወ/ሮ ሄለን አስፋው እልፈት የተሰማን ሀዘን እጅግ በጣም ጥልቅ ነው። ለአርቲስት አያሌው መስፍን፣ ለልጆቹ፣ ለቤተሰቦቹ እግዚአብሔር ጽናቱን ይስጥልን።

የወ/ሮ ሄለን አስፋውም ሥርዓተ ፀሎተ ፍትሃት ሐሙስ፣ Thursday, July 3, 2025, ከ9፡30 A.M. እስከ 12:00 P.M. ድረስ በዳግማዊ ግሸን ቤተክርስትያን (16250 E. Colfax Ave, Aurora, CO 80011 ) ከተከናወነ በኋላ ስርዓተ ቀብሩ ደግሞ በOlinger Hampden Morutuary, 8600 E Hampden, Denver, CO 80231 ይከናወናል። በቦታውም በመገኘት ለሀገራችን ታላቅ አስተዋጽኦ ያደረገውን አርቲስት አያሌው መስፍንና ቤተሰቡን እናጽናና።

የሮማን ካቶሊክ ቤተክርስትያን ጳጳስ ፣ ፖፕ ፍራንሲስ በተወለዱ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
21/04/2025

የሮማን ካቶሊክ ቤተክርስትያን ጳጳስ ፣ ፖፕ ፍራንሲስ በተወለዱ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።

አርቲስት ሰሎሞን ተካልኝ በድንገት አረፈአርቲስት ሰለሞን ተካልኝ ታመመ ሳይባል በድንገት ማረፉ ዛሬ ተሰምቷል። ሞት ከእግዚአብሔር ነውና በአሁኑ ወቅት ፖለቲካውን ወደኋላ ትተን በአርቲስት ሰለ...
21/04/2025

አርቲስት ሰሎሞን ተካልኝ በድንገት አረፈ
አርቲስት ሰለሞን ተካልኝ ታመመ ሳይባል በድንገት ማረፉ ዛሬ ተሰምቷል። ሞት ከእግዚአብሔር ነውና በአሁኑ ወቅት ፖለቲካውን ወደኋላ ትተን በአርቲስት ሰለሞን ተካልኝ የተሰማንን ሀዘን እንግለጽ። አርቲስት ሰለሞን ተካልኝ ከሞተ በኋላ አሁንም ያለፈውን ቁርሾ ይዛችሁ መጥፎ የምትናገሩ እግዚአብሔር አይወደውምና ከዚህ መጥፎ ድርጊታችሁ ተቆጠቡ። እግዚአብሔር ነፍስ ይማር፣ በገነትም ያኑርልን።

21/04/2025

እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሳችሁ! መልካም ፋሲካ
በሼክ መሐመድ አል አሙዲ ለታላቁ የሙዚቃው ንጉሥ ለዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ የተሰጠው የቤት ጉዳይ... እንዴት በሙዚቃው ንጉስ ይጨከናል???????
ታላቁ የሙዚቃው ንጉሥ ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ የዛሬ 16 ዓመት (April 19, 2009) የፋሲካ ዕለት ነበር ከዚህ ዓለም የተለየን። ታዲያ ለኢትዮጵያ ሀገሩ እጅግ በጣም ትልቅ ስራ ሰርቶ ያለፈው ጥላሁን ገሠሠ በሕይወት የለም ተብሎ እንዴት በሱና በቤተሰቡ ላይ ይጨከናል? የሙዚቃው ንጉሥ ጥላሁን ገሠሠ ሼክ መሐመድ አል አሙዲ በገዛለት ቤት ውስጥ ከሚስቱና ከልጆቹ ጋር ከ25 ዓመታት በላይ እስከለተ ሞቱ ድረስ ኖሯል። ታዲያ ጥላሁን ገሠሠ ከሞተ በኋላ ቤቱን ለቃችሁ ውጡ በማለት በጥላሁን ገሠሠ ባለቤት ላይ በፍርድ ቤት ክስ ከቀረበ ቆየት ብሏል። ሼክ መሐመድ አል አሙዲም በዚህ ጉዳይ እንዲመስክሩ በፍርድ ቤት ተጠይቀው እኔ በዚህ ቤት ጉዳይ አያገባኝም ከከሳሽ ጋር ይጨርሱ ብለዋል ብለው በከሳሽ ጠበቃ በኩል ከሼክ መሐመድ አል አሙዲ የተጻፈ ደብዳቤ ነው ብለው አቀረቡ። ሼክ መሐመድ አል አሙዲ በሚወደውና በሚያከብረው በሙዚቃው ንጉሥ በጥላሁን ገሠሠ ላይ ጨክኖ ይሆን? ወይስ ከሼክ መሐመድ አል አሙዲ የተጻፈ ደብዳቤ ነው የተባለው የውሸት ይሆን? የፍርድ ቤቱ ውሳኔስ ምን ይመስል ነበር?

Address

VA

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when TGEthiopianBroadcasting posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to TGEthiopianBroadcasting:

Shortcuts

  • Address
  • Telephone
  • Alerts
  • Contact The Business
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share