ኢትዮጲክ - Ethiopique

ኢትዮጲክ - Ethiopique በዲሲ-ሜትሮ አካባቢ ያሉ መልካም አጋጣሚዎችንና መረጃዎችን በአንድ ቦታ። ጥያቄ እንቀበላለን። መልሱን እኛ ባናቀው ተከታታዮቻችን ያውቁታል።
(2)

ተጨማሪ መረጃ ከአሌክሳንድርያ ፖሊስ 10/1 _ የአሌክሳንድርያ ፖሊስ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ባወጣው ተጨማሪ መረጃ መሰረት አቶ ፍቅሬ ደስታ ከሰውጋር መነጋገርና መግባባት እንደማይችሉና ሌላም ተጨ...
10/01/2025

ተጨማሪ መረጃ ከአሌክሳንድርያ ፖሊስ 10/1 _ የአሌክሳንድርያ ፖሊስ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ባወጣው ተጨማሪ መረጃ መሰረት አቶ ፍቅሬ ደስታ ከሰውጋር መነጋገርና መግባባት እንደማይችሉና ሌላም ተጨማሪ የጤና ተጽዕኖ ሊኖርባቸው እንደሚችል የገለጹ ሲሆን በዛሬው ዕለት (ረቡዕ) ጧት 9፡28 ኤ ኤም ላይ በአርሊንግተን ቨርጂኛ በሚገኘው በፔንታገን የባስ ተርሚናል ውስጥ ታይተው እንደነበር ገልጿል፡፡

የአሌክሳንድርያ ፖሊስም ከሌሎች ባዙሪያው ካሉ የህግ አካላትጋ በመሆን ተፈላጊውን ለማግኘት እየሰራ እንደሆነና ማንኛውም ሰው እኚህን ሰው ካየ ለህግ አካላትጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ መረጃ አለኝ የሚል ማንኛውም ሰው ጉዳዩን በዋናነት የያዙት ዲቴክቲቭ ኤስኮባርጋ በቀጥታ ስልካቸው በ(703)357 6855 በመደወል ጥቆማ መስጠት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡

ሼር ይደረግ!!!
ተጨማሪ መረጃ ከአሌክሳንድርያ ፖሊስ 10/1 _ የአሌክሳንድርያ ፖሊስ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ባወጣው ተጨማሪ መረጃ መሰረት አቶ ፍቅሬ ደስታ ከሰውጋር መነጋገርና መግባባት እንደማይችሉና ሌላም ተጨማሪ የጤና ተጽዕኖ ሊኖርባቸው እንደሚችል የገለጹ ሲሆን በዛሬው ዕለት (ረቡዕ) ጧት 9፡28 ኤ ኤም ላይ በአርሊንግተን ቨርጂኛ በሚገኘው በፔንታገን የባስ ተርሚናል ውስጥ ታይተው እንደነበር ገልጿል፡፡

የአሌክሳንድርያ ፖሊስም ከሌሎች ባዙሪያው ካሉ የህግ አካላትጋ በመሆን ተፈላጊውን ለማግኘት እየሰራ እንደሆነና ማንኛውም ሰው እኚህን ሰው ካየ ለህግ አካላትጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ መረጃ አለኝ የሚል ማንኛውም ሰው ጉዳዩን በዋናነት የያዙት ዲቴክቲቭ ኤስኮባርጋ በቀጥታ ስልካቸው በ(703)357 6855 በመደወል ጥቆማ መስጠት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡
------
የአሌክሳንድርያ ፖሊስ የ62 ዓመት አዛውንት የሆኑትን አቶ ፍቅሬን አፋልጉኝ ብሏል።
ለመረጃው የዘወትር አንባቢያችንን አንተነህን dደመላሽን እናመሰግናለን።
ዝርዝሩ 👇🏾
https://ethiopique.com/?p=6904

የዋሽንግተን ዲሲ ከንቲባ ሙሬል ባውዘር ዛሬ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ቀን 2025  ከረፋዱ 11፡00 ላይ፤ በከተማዋ እና በአካባቢዋ ባሉ ግዛቶች የመጀመሪያው የሆነው በኤ አይ የተደገፈ የሰው ኃይል...
10/01/2025

የዋሽንግተን ዲሲ ከንቲባ ሙሬል ባውዘር ዛሬ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ቀን 2025 ከረፋዱ 11፡00 ላይ፤ በከተማዋ እና በአካባቢዋ ባሉ ግዛቶች የመጀመሪያው የሆነው በኤ አይ የተደገፈ የሰው ኃይል እና የኢኮኖሚ ልማት ተነሳሽነት አስጀምረዋል።
ዝርዝሩ
https://ethiopique.com/?p=6927

የዩ ኤስ ዜጋ ለመሆን መዘጋጀት ለምትፈልጉ፡፡ ጊልክሪስት ሴንተር ፕሮግራም አዘጋጅቷል፡፡ በሊንኩ ተመዝገቡ፡፡ https://bit.ly/46xACdF
10/01/2025

የዩ ኤስ ዜጋ ለመሆን መዘጋጀት ለምትፈልጉ፡፡ ጊልክሪስት ሴንተር ፕሮግራም አዘጋጅቷል፡፡ በሊንኩ ተመዝገቡ፡፡ https://bit.ly/46xACdF

የሞንትጎመሪ ካውንቲ ካውንስል አልካላይን ሃይድሮሊሲስ (alkaline hydrolysis) በመባል የሚታወቅ፣ ወይንም “የውሃ ክሬሜሽን” ወይም “አኳሜሽን” ተብሎ የሚጠራ አዲስ የቀብር አማራጭን...
10/01/2025

የሞንትጎመሪ ካውንቲ ካውንስል አልካላይን ሃይድሮሊሲስ (alkaline hydrolysis) በመባል የሚታወቅ፣ ወይንም “የውሃ ክሬሜሽን” ወይም “አኳሜሽን” ተብሎ የሚጠራ አዲስ የቀብር አማራጭን አጽድቋል። ካውንስሉ ሴፕቴምበር 30 በነበረው ስብሰባ ላይ በካውንቲው የዞኒንግ (የድንበር ከለላ) ሕጎች ስር ይህ የአስከሬን ማስወገጃ አይነት እንደ አንድ አገልግሎት እንዲፈቀድ በሙሉ ድምፅ ወስኗል።
ዝርዝሩ
https://ethiopique.com/?p=6921

10/01/2025

Due to the lapse in appropriations, this Facebook account will not be updated regularly until full operations resume, with the exception of urgent safety and security information.

Consular operations domestically and abroad, including passport and visa services and assistance for American citizens abroad, will continue during a lapse in government funding. Certain domestic support for consular operations will be suspended.

For information on our services and operating status, visit travel.state.gov.

የባልቲሞር ፖሊስ ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ ነዋሪነታቸው በባልቲሞር የሆኑት የ71 አመት ዕድሜ ባለጸጋው  አቶ መኮንን ሀብተስላሴ የሞቱት በሰው ተገለው ሊሆን እንደሚችልና ምርመራውንም ገዳያቸውን...
10/01/2025

የባልቲሞር ፖሊስ ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ ነዋሪነታቸው በባልቲሞር የሆኑት የ71 አመት ዕድሜ ባለጸጋው አቶ መኮንን ሀብተስላሴ የሞቱት በሰው ተገለው ሊሆን እንደሚችልና ምርመራውንም ገዳያቸውን በመፈለግ ላይ ያተኮረ እንደሆነ አስታውቋል።
ዝርዝሩ 👇🏾
https://ethiopique.com/?p=6917

የሀውስ ሪፐብሊካኖች በጊዜያዊነት የፌደራል መንግስትን ተከፍቶ እንዲቆይና ሰራተኞች እየሰሩ እንጠብቁ የሚያደርገው ረቂቅ በሴኔት ባለመፅደቁ ምክንያት መንግስት ተዘግቷል:: ይህን በማስመልከት ት...
10/01/2025

የሀውስ ሪፐብሊካኖች በጊዜያዊነት የፌደራል መንግስትን ተከፍቶ እንዲቆይና ሰራተኞች እየሰሩ እንጠብቁ የሚያደርገው ረቂቅ በሴኔት ባለመፅደቁ ምክንያት መንግስት ተዘግቷል:: ይህን በማስመልከት ትላንት ያወጣነውን ዜና ከስር ባለው ሊንክ ያገኙታል::

https://ethiopique.com/?p=6903

የዲ.ሲ. ዳኛ ዛሬ ኢምፓወር የተባለውንና እንደ ኡበርና ሊፍት ያለውን የታክሲ አገልግሎት ሰጪ ተቋም ዛሬ አግዶታል። ኢምፓወር ከኡበርና ከሊፍት በተለየ መልኩ ሾፌሮች የራሳቸውን ዋጋ እንዲወስኑ...
10/01/2025

የዲ.ሲ. ዳኛ ዛሬ ኢምፓወር የተባለውንና እንደ ኡበርና ሊፍት ያለውን የታክሲ አገልግሎት ሰጪ ተቋም ዛሬ አግዶታል። ኢምፓወር ከኡበርና ከሊፍት በተለየ መልኩ ሾፌሮች የራሳቸውን ዋጋ እንዲወስኑ እና የሚያገኙትን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ እንዲወስዱ የሚያስችል መተግበሪያ ነው። እንደ ኡበርና ሊፍት ከአሽከርካሪዎች ላይ በኮሚሽን ገንዘብ ስለማይካፈልም በበርካታ አሽከርካሪዎች ዘንድ ተመራጭ ነበር።
ዝርዝሩ 👇🏾
https://ethiopique.com/?p=6912

ሼር ይደረግ!!!ተጨማሪ መረጃ ከአሌክሳንድርያ ፖሊስ 10/1 _ የአሌክሳንድርያ ፖሊስ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ባወጣው ተጨማሪ መረጃ መሰረት አቶ ፍቅሬ ደስታ ከሰውጋር መነጋገርና መግባባት እንደማይ...
09/30/2025

ሼር ይደረግ!!!
ተጨማሪ መረጃ ከአሌክሳንድርያ ፖሊስ 10/1 _ የአሌክሳንድርያ ፖሊስ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ባወጣው ተጨማሪ መረጃ መሰረት አቶ ፍቅሬ ደስታ ከሰውጋር መነጋገርና መግባባት እንደማይችሉና ሌላም ተጨማሪ የጤና ተጽዕኖ ሊኖርባቸው እንደሚችል የገለጹ ሲሆን በዛሬው ዕለት (ረቡዕ) ጧት 9፡28 ኤ ኤም ላይ በአርሊንግተን ቨርጂኛ በሚገኘው በፔንታገን የባስ ተርሚናል ውስጥ ታይተው እንደነበር ገልጿል፡፡

የአሌክሳንድርያ ፖሊስም ከሌሎች ባዙሪያው ካሉ የህግ አካላትጋ በመሆን ተፈላጊውን ለማግኘት እየሰራ እንደሆነና ማንኛውም ሰው እኚህን ሰው ካየ ለህግ አካላትጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ መረጃ አለኝ የሚል ማንኛውም ሰው ጉዳዩን በዋናነት የያዙት ዲቴክቲቭ ኤስኮባርጋ በቀጥታ ስልካቸው በ(703)357 6855 በመደወል ጥቆማ መስጠት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡
------
የአሌክሳንድርያ ፖሊስ የ62 ዓመት አዛውንት የሆኑትን አቶ ፍቅሬን አፋልጉኝ ብሏል።
ለመረጃው የዘወትር አንባቢያችንን አንተነህን dደመላሽን እናመሰግናለን።
ዝርዝሩ 👇🏾
https://ethiopique.com/?p=6904

በዋሽንግተን ዲሲ ብቻ የሚሰራው ኢምፓወር ራይድ ሼር እስከ መጪው አርብ ባለው ጊዜ ስራውን እንዲያቆም በፍርድ ቤት ታዟል::….የዲ.ሲ. ዳኛ ዛሬ ኢምፓወር የተባለውንና እንደ ኡበርና ሊፍት ያለ...
09/30/2025

በዋሽንግተን ዲሲ ብቻ የሚሰራው ኢምፓወር ራይድ ሼር እስከ መጪው አርብ ባለው ጊዜ ስራውን እንዲያቆም በፍርድ ቤት ታዟል::
….

የዲ.ሲ. ዳኛ ዛሬ ኢምፓወር የተባለውንና እንደ ኡበርና ሊፍት ያለውን የታክሲ አገልግሎት ሰጪ ተቋም ዛሬ አግዶታል። ኢምፓወር ከኡበርና ከሊፍት በተለየ መልኩ ሾፌሮች የራሳቸውን ዋጋ እንዲወስኑ እና የሚያገኙትን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ እንዲወስዱ የሚያስችል መተግበሪያ ነው። እንደ ኡበርና ሊፍት ከአሽከርካሪዎች ላይ በኮሚሽን ገንዘብ ስለማይካፈልም በበርካታ አሽከርካሪዎች ዘንድ ተመራጭ ነበር።
ዝርዝሩ 👇🏾
https://ethiopique.com/?p=6912

የዋይት ኃውስ በጀት ጽህፈት ቤት ኮንግረስ እ.ኤአ ከዛሬ ከመስከረም 30/2025 ቀነ-ገደብ በፊት በጀት ማፅደቅ ካልቻለ ተጨማሪ የፌዴራል ሰራተኞች ከሥራቸው ሊባረሩ እንደሚችሉ አስጠንቅቋል። ...
09/30/2025

የዋይት ኃውስ በጀት ጽህፈት ቤት ኮንግረስ እ.ኤአ ከዛሬ ከመስከረም 30/2025 ቀነ-ገደብ በፊት በጀት ማፅደቅ ካልቻለ ተጨማሪ የፌዴራል ሰራተኞች ከሥራቸው ሊባረሩ እንደሚችሉ አስጠንቅቋል።
ዝርዝሩ 👇🏾👇🏾👇🏾

https://ethiopique.com/?p=6903

ነገ የሚኖረውንንየጦር ጀነራሎች ስብሰባ ተከትሎ ኳንቲኮ ቤዝ ቨርጂንያ ከተፈቀደላቸው ውጭ ማሽከርከር ተከልክሏል:: ከለሊት 4am እስከ 12pm
09/29/2025

ነገ የሚኖረውንንየጦር ጀነራሎች ስብሰባ ተከትሎ ኳንቲኮ ቤዝ ቨርጂንያ ከተፈቀደላቸው ውጭ ማሽከርከር ተከልክሏል:: ከለሊት 4am እስከ 12pm

Address

Washington D.C., DC

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ኢትዮጲክ - Ethiopique posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share