
08/08/2025
በሞንትጎመሪ ካውንቲ የህዝብ ትምህርት ቤቶች የሰራተኞች የኋላ ታሪክ የማጣራት ሂደት ላይ ከባድ ክፍተቶች መኖራቸውን የዋና ኢንስፔክተር ጽ/ቤት ሪፖርት አጋለጠ። ከተማሪዎችጋ በቀጥታ የሚገናኙ በርካታ ሰራተኞች ባክግራውንድ ቼክ አልተደረጉም ተባለ።
ዝርዝሩ
https://ethiopique.com/?p=6507