
10/01/2025
ተጨማሪ መረጃ ከአሌክሳንድርያ ፖሊስ 10/1 _ የአሌክሳንድርያ ፖሊስ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ባወጣው ተጨማሪ መረጃ መሰረት አቶ ፍቅሬ ደስታ ከሰውጋር መነጋገርና መግባባት እንደማይችሉና ሌላም ተጨማሪ የጤና ተጽዕኖ ሊኖርባቸው እንደሚችል የገለጹ ሲሆን በዛሬው ዕለት (ረቡዕ) ጧት 9፡28 ኤ ኤም ላይ በአርሊንግተን ቨርጂኛ በሚገኘው በፔንታገን የባስ ተርሚናል ውስጥ ታይተው እንደነበር ገልጿል፡፡
የአሌክሳንድርያ ፖሊስም ከሌሎች ባዙሪያው ካሉ የህግ አካላትጋ በመሆን ተፈላጊውን ለማግኘት እየሰራ እንደሆነና ማንኛውም ሰው እኚህን ሰው ካየ ለህግ አካላትጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ መረጃ አለኝ የሚል ማንኛውም ሰው ጉዳዩን በዋናነት የያዙት ዲቴክቲቭ ኤስኮባርጋ በቀጥታ ስልካቸው በ(703)357 6855 በመደወል ጥቆማ መስጠት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡
ሼር ይደረግ!!!
ተጨማሪ መረጃ ከአሌክሳንድርያ ፖሊስ 10/1 _ የአሌክሳንድርያ ፖሊስ ረቡዕ ኦክቶበር 1 ባወጣው ተጨማሪ መረጃ መሰረት አቶ ፍቅሬ ደስታ ከሰውጋር መነጋገርና መግባባት እንደማይችሉና ሌላም ተጨማሪ የጤና ተጽዕኖ ሊኖርባቸው እንደሚችል የገለጹ ሲሆን በዛሬው ዕለት (ረቡዕ) ጧት 9፡28 ኤ ኤም ላይ በአርሊንግተን ቨርጂኛ በሚገኘው በፔንታገን የባስ ተርሚናል ውስጥ ታይተው እንደነበር ገልጿል፡፡
የአሌክሳንድርያ ፖሊስም ከሌሎች ባዙሪያው ካሉ የህግ አካላትጋ በመሆን ተፈላጊውን ለማግኘት እየሰራ እንደሆነና ማንኛውም ሰው እኚህን ሰው ካየ ለህግ አካላትጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ መረጃ አለኝ የሚል ማንኛውም ሰው ጉዳዩን በዋናነት የያዙት ዲቴክቲቭ ኤስኮባርጋ በቀጥታ ስልካቸው በ(703)357 6855 በመደወል ጥቆማ መስጠት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡
------
የአሌክሳንድርያ ፖሊስ የ62 ዓመት አዛውንት የሆኑትን አቶ ፍቅሬን አፋልጉኝ ብሏል።
ለመረጃው የዘወትር አንባቢያችንን አንተነህን dደመላሽን እናመሰግናለን።
ዝርዝሩ 👇🏾
https://ethiopique.com/?p=6904