Medemer Media Group

Medemer Media Group This is page that supports different social media personalities who support the ideology of

01/20/2025
11/14/2024
10/22/2024
የሺዎች ዓመታት ታሪክ ያለን ኢትዮጵያዊያን በታሪካችን ልክ ማደግ መተለቅ ይኖርብናል፦       ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሀገራችን የበዙ የታሪክ ባለቤትነቷን የሚመጥን ደረጃ ላይ አለመ...
09/06/2024

የሺዎች ዓመታት ታሪክ ያለን ኢትዮጵያዊያን በታሪካችን ልክ ማደግ መተለቅ ይኖርብናል፦

ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ሀገራችን የበዙ የታሪክ ባለቤትነቷን የሚመጥን ደረጃ ላይ አለመሆኗ መላው ኢትዮጵያዊ ዜጋን ሁሉ ሊቆጨው ይገባል ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል።
የምስራቅ ዕዝ 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሀረር "ምስራቅ ጮራ" አዳራሽ በተከናወኑ የተለያዩ ሁነቶች ማጠቃለያ ላይ ፊልድ ማርሻሉ እንዳሉት፦
ለሰው ልጅ ምቹ የሆነ የአየር ንብረትና ተፈላጊ ጂኦግራፊያዊ አቀማመጥን ጨምሮ በቀላሉ ሊያበለጽጋት የሚችል ዕምቅ ተፈጥሮአዊ ሀብት የታደለችው ሀገራችን ጸጋዎቿን በተረጋጋ ሰላም መጠቀም አለመቻሏ በእጅጉ ያሳዝናል።
ያለ እንቅልፍ ኢትዮጵያን ወደ ኃላ የሚጎትት ሴራ ሲጎነጉኑ የኖሩና አሁንም ይህንን እኩይ ተግባር በመፈጸም ላይ የሚገኙ ሀገራት እርስ በርስ በማባላት መበተን ሳይሆንላቸው ሲቀር በዙሪያችን እያንዣበቡ እንደሆነም ነው ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ያመላከቱት።
ሁሌም የውጭ ታሪካዊ ጠላቶቻችን የማይሳካ የጥቃት ሙከራን የሚያስቡት በውስጣችን ችግር አለ ብለው ሲያስቡ እንደሆነ የጠቆሙት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ኢትዮጵያዊያን ስለ ሃገራችን ዘላቂ ብሄራዊ ጥቅም መረጋገጥ በአስተዋይነት በአንድ ሆነን መቆም ይገባናል ብለዋል።
በአሁናዊዋ ዓለማችን እውነታ ለሺዎች ዓመታት ስናደርገው እንደመጣነው ሁሉ እርስ በርስ እየተታኮስን መቀጠል አንችልም ያሉት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ አሁን ላይ ሀገራዊ ሰላማችንን ለማረጋገጥ የሚያስችል አቅምና ብቃት ያለው ሰራዊት እየተገነባ መሆኑን አረጋግጠዋል።
በመጨረሻም 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ የሚገኘው ምስራቅ ዕዝ እንደ ስሙ በምስራቅ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች ለኢትዮጵያ ግዛታዊ አንድነትና ሀገራዊ ሉዓላዊነት በድል የደመቀ ታሪክ የሰራና በቀጣይም የሚሰራ ነው ብለዋል።

The Ethiopian Navy stands poised to make its historic return to the Red Sea, ready to secure and protect the Horn of Afr...
09/06/2024

The Ethiopian Navy stands poised to make its historic return to the Red Sea, ready to secure and protect the Horn of Africa. In a region surrounded by small and vulnerable states, Ethiopia is the unmatched force with centuries of resilience and strength. As we reclaim our rightful place in the Red Sea, our navy will safeguard not just Ethiopia’s future but the stability of the entire region. The world should take note—Ethiopia is here to ensure peace and security, standing as the formidable guardian of the Horn of Africa. 🇪🇹🌊
**"

Ethiopia’s press statement on the situation in the Horn of Africa highlights the country’s deep concerns about regional ...
08/29/2024

Ethiopia’s press statement on the situation in the Horn of Africa highlights the country’s deep concerns about regional stability, particularly in Somalia. The potential consequences of the ATMIS transition are significant, with risks of increased tension, regional instability, and a possible escalation of conflict. Ethiopia’s next moves will likely be carefully calculated to protect its national security interests while continuing to assert its influence in the region. The international community, particularly those involved in the new peace support mission, will need to take Ethiopia's concerns seriously to avoid further destabilization in this already volatile region.

08/10/2024
08/08/2024

Ethiopian Airlines has been distinguished with the US President's Lifetime Achievement Award. This accolade recognizes the airline's outstanding contributions and dedicated services to communities in the United States. Read more at https://rb.gy/8gw7qk

08/01/2024

Address

Washington D.C., DC

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Medemer Media Group posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Medemer Media Group:

Videos

Share