Zegabi Zegabi is Ethiopian news and views online journal published by Mereja Media. It is based in Maryland, USA.

10/16/2025

የ አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ አፄ-ዘርዓያዕቆብ ኮር ሰሞነኛ ዘገባ !

ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም.በሰብዓዊነት ላይ የሸፈተውን አገዛዝ መታገል የሰው ልጅ ሁሉ ግዴታ ነው!!የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ዛሬ ካለበት ደረጃ ይደርስ ዘንድ በርካታ መስዋዕትነት ተ...
10/16/2025

ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም.

በሰብዓዊነት ላይ የሸፈተውን አገዛዝ መታገል የሰው ልጅ ሁሉ ግዴታ ነው!!

የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ዛሬ ካለበት ደረጃ ይደርስ ዘንድ በርካታ መስዋዕትነት ተከፍሎበታል። አገዛዙ አረመኔነትን፣ አውሬነትን እና ዓለም አቀፍ አሸባሪነትን ተላብሶ ባካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ንፁሃንን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል። የሟቾችን አስከሬን በእሳት አቃጥሏል፣ አካላቸውን ቆራርጧል። የሐይማኖት ተቋማትን ምሽግ በማድረግ አራክሷል።
በአጠቃላይ የአማራ ህዝብ ላይ የሽብር ተግባራትን መፈፀም አንደኛው የጦርነት ስልት አድርጎት ቆይቷል።

ጥቅምት 02 ቀን 2018 ዓ.ም ምዕራብ ጎጃም ማንኩሳ አካባቢ ከጠላት ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ቀላል ጉዳት ደርሶባት የአገዛዙ ሰራዊት እጅ የወደቀችው የ19 ዓመቷ ፋኒት በዓለም ዋሴ ላይም ተመሳሳይ ድርጊት ተፈፅሞባታል። ፋኒት በዓለምን ከነ ህይወቷ በእጁ የያዘው ሰራዊት ከበላይ ኃላፊወቹ በተሰጠው መመሪያ መሰረት የፋኖዋን ሁለት ጡቶች በመቁረጥ አስፋልት ላይ ከመጣሉም ባሻገር "አማራ" የሚል ንቅሳት ያለበትን የቆዳዋን አካል በመግፈፍ ለአማራ ህዝብ ያለውን ጥላቻ አሳይቷል።

አገዛዙ ለመደበኛ ሰራዊቱ ከሚሰጠው የጥፋት ተልዕኮ ባሻገር መሰል የሽብር ድርጊቶችን የሚፈፅም ኃይል በየ አሃዶቹ በመመደብ በሽብር ተግባር ህዝቡን ሊያሸንፍ በመጣር ላይ ይገኛል።

የአፋብኃ ሰራዊት እና አመራር ይህንን የአገዛዙን ዋነኛ ባህሪ አስቀድሞ በመረዳት የአገዛዙን ሰራዊት በመተናነቅ የመጨረሻው ህቅታ ላይ እንዳደረሰው ሁሉ የአብይን ቡድን ሙሉ በማስወገድ የአማራን ህዝብ ማህበራዊ እረፍት ማምጣት ልዩ ተልዕኮው አድርጎ የሚሰራ ይሆናል።

ፋኒት በዓለም ዋሴ ላይ የተፈፀመው አውሬያዊ ተግባር በመላው የአማራ ህዝብ ላይ የተፈፀመ ጥቃት እንደመሆኑ ይህንን እና መሰል ስምሪት የሚሰጠውን አረመኔ አገዛዝ ከነ መዋቅሩ ነቃቅለን ለመጣል ለምናደርገው የፍትህ ተጋድሎ መላው ኢትዮጵያዊ እና ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ከጎናችን እንዲቆም እንጠይቃለን።

በሰብዓዊነት ላይ የሸፈተውን አገዛዝ መታገል የሰው ልጅ ሁሉ ግዴታ መሆን ይገባዋል።

ሕልውናችን በተባበረ በክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)

10/16/2025

ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ።

05/30/2025

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ማዕከላዊ ኮማንድ አባል የሆነው ፋኖ ሳሙኤል ባለድል ያስተላለፈው መልዕክት

05/30/2024

መረጃ ቲቪ ዕለታዊ ዘገባ Mereja TV Daily News - May 30, 2024

05/30/2024

መረጃ ቲቪ ዕለታዊ ዘገባ Mereja TV Daily News - May 29, 2024

05/28/2024

መረጃ ቲቪ ዕለታዊ ዘገባ Mereja TV Daily News - May 27, 2024

03/15/2024

በአገዛዙ የተደፈረች ሴት

02/22/2024

“መናገሻችን አዲስ አበባ በቅርቡ ለመግባት እየተንቀሳቀስን ነው”

02/19/2024

"ወልቃይት የሕወኃት ጎጆ መውጫ አይሆንም"

02/15/2024

“እነ መሳይ መኮንን አማራ እና ትግራይ እንዲዋጋ እየሰሩ ነው”

02/13/2024

የሸዋ ፋኖ ጠቅላይ ግዛት ከባንክ የተዘረፈ ንብረት እንዲመለስ አደረጉ

Address

Washington D.C., DC

Telephone

+12026565117

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Zegabi posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Zegabi:

Share