12/14/2025
ሰበር መረጃ
የኦሮሞ አባገዳዎች ቲክቶከር አዶናይ በሽምግልና እንዲፈታ
በዛሬው እለት ወደ አዲስ አበባ ጉዞ እንደጀመሩ ተሰምቷል ! የኦሮሞ አባገዳዎች ቲክቶከር አዶናይ በሽምግልና እንዲፈታ ከተለያዩ የእምነት ተቋም መሪዎች ጋር
ወደ አዲስ አበባ እንዳመሩ ለማወቅ ተችሏል ! ሀገራችን ካሏት ባህሎች አንዱ ሽምግልና ሲሆን የገዳ ስርአት ደግሞ
ጥፋትን በቅጣት ሳይሆን በእርቅና በማስተማር ችግሮችን በመፍታት የሚታወቅ ስርአት ነው ::