Meseret Media

Meseret Media Facts matter! www.meseretmedia.org
(4)

 #የምርመራዘገባ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የሰራተኞች ቅጥር በባለስልጣናት በሚፃፍ የድጋፍ ደብዳቤ እና ከ50 ሺህ ብር ጀምሮ በሚሰጥ ጉቦ መሆኑ ስጋት ፈጠረ "ከሁሉም በላይ አስገራሚው እና አሳ...
09/15/2026

#የምርመራዘገባ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የሰራተኞች ቅጥር በባለስልጣናት በሚፃፍ የድጋፍ ደብዳቤ እና ከ50 ሺህ ብር ጀምሮ በሚሰጥ ጉቦ መሆኑ ስጋት ፈጠረ

"ከሁሉም በላይ አስገራሚው እና አሳዛኙ ድርጊት የተፈጸመው በ NICU/PICU (የጨቅላ ህጻናት እና የህጻናት ጽኑ ህክምና ክፍል) የቅጥር ሂደት ላይ ነው... የጽሁፍ ፈተና እንኳን ሳይወስዱ ለቃል ፈተና ተመርጠዋል ተብሎ በጤና ቢሮው የተወጣው የስም ዝርዝር በአብዛኛው በእውነተኛው አለም የሌሉ፣ በሀሰት የተፈጠሩ የሰዎች ስሞች ናቸው"

ተጨማሪ ያንብቡ:

(መሠረት ሚድያ)- የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የሰራተኞች ቅጥር ላይ ከፍተኛ የሙስና፣ የአድልዎ እና ሌሎች ውንጀላዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ጭምር በስፋት እየተሰራጩ ይገኛሉ።

09/12/2026

ግራንድ አፍሪካን ራን 2026!

​ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች ድጋፍ የሚያደርጉበት፣ አዲስ የ 2026 ቶዮታ ኮሮላ መኪና ማሸነፍ የሚችሉበት እና ማህበረሰባችን የሚሰበሰብበት ዝግጅት! 🌍

​📅 ቀን: ኦክቶበር 10፣ 2026
📍 ቦታ: አሌክሳንድሪያ፣ ቨርጂኒያ
​👉 አሁኑኑ ይመዝገቡ: www.africanrun.com

  | በሳምንት አንድ ቀን በዩትዩብ የምናቀርበው መረጃ ተለቋል፣ የቪድዮው ሊንክ ኮመንት ላይ ይገኛል፣ ይከታተሉ
09/12/2026

| በሳምንት አንድ ቀን በዩትዩብ የምናቀርበው መረጃ ተለቋል፣ የቪድዮው ሊንክ ኮመንት ላይ ይገኛል፣ ይከታተሉ

መሠረት ሚድያ ለተከታታዮቹ በሙሉ መልካም አዲስ ዓመት ይመኛል።መልካም በዓል!
09/11/2026

መሠረት ሚድያ ለተከታታዮቹ በሙሉ መልካም አዲስ ዓመት ይመኛል።

መልካም በዓል!

 #የምርመራዘገባ ድሬዳዋ ውስጥ የተንሰራፋው የሙስና መዋቅር፣ የመሬት ዘረፋ እና ዜጎች ላይ እየደረሰ የሚገኝ የሰብአዊ መብት ጥሰት ሲዳሰስ ለብዙ ክፍለ ዘመናት ያህል የወዳጅነት እና የብዙ ብ...
09/09/2026

#የምርመራዘገባ ድሬዳዋ ውስጥ የተንሰራፋው የሙስና መዋቅር፣ የመሬት ዘረፋ እና ዜጎች ላይ እየደረሰ የሚገኝ የሰብአዊ መብት ጥሰት ሲዳሰስ

ለብዙ ክፍለ ዘመናት ያህል የወዳጅነት እና የብዙ ብሄር ብሔረሰቦች መኖሪያ በመሆን የምትታወቀው የድሬዳዋ ከተማ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች፣ በደላሎች፣ በፖሊስ አባላት እና ባለሀብት በተባሉ አካላት መካከል በተፈጠረ የተቀናጀ የጥቅም ትስስር ምክንያት የበርካታ ድሃ ነዋሪዎችን፣ በተለይ የትግራይ ተወላጆችን መኖሪያ ቤቶች የማፍረስና የመውረስ ድርጊት እያስተናገደች ነው

ተጨማሪ ያንብቡ:

(መሠረት ሚድያ)- ለብዙ ክፍለ ዘመናት ያህል የወዳጅነት እና የብዙ ብሄር ብሔረሰቦች መኖሪያ በመሆን የምትታወቀው የድሬዳዋ ከተማ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች፣ .....

 #ዜናመሠረት አንዳንድ ግለሰቦች የቴኦሎጂ (የሃይማኖት ትምህርት) ማስረጃቸው በሲቪል ሰርቪስ ፀድቆላቸው ምደባ መፈፀሙ ተቃውሞን አስነሳ ይህ አሰራር የመንግስት የትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባ...
09/09/2026

#ዜናመሠረት አንዳንድ ግለሰቦች የቴኦሎጂ (የሃይማኖት ትምህርት) ማስረጃቸው በሲቪል ሰርቪስ ፀድቆላቸው ምደባ መፈፀሙ ተቃውሞን አስነሳ

ይህ አሰራር የመንግስት የትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣንን እንዲሁም የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንን ገለልተኝነት እና ህጋዊ አሰራር ጥያቄ ውስጥ የከተተ ነው ሲሉ ሰራተኞች ስጋታቸውን ገልፀዋል

ተጨማሪ ያንብቡ:

(መሠረት ሚድያ)- በአንዳንድ የመንግስት ቢሮዎች ውስጥ በተካሄደ የመዋቅር ሽግሽግ እና ድልድል ምክንያት ከስራ ገበታቸው ተነስተው የነበሩ አንዳንድ ሰራተኞች በህግ አሰራር ያልተፈቀደ የ...

 #ዜናመሠረት አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 300 የፖለቲካ እስረኞች የተሀድሶ ስልጠና አጠናቀው ዛሬ ምሽት ወይም ነገ ከእስር እንደሚፈቱ ታወቀ ከፖለቲካ እስረኞቹ ጋር በኦሮሚያ ክልል በ201...
09/09/2026

#ዜናመሠረት አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 300 የፖለቲካ እስረኞች የተሀድሶ ስልጠና አጠናቀው ዛሬ ምሽት ወይም ነገ ከእስር እንደሚፈቱ ታወቀ

ከፖለቲካ እስረኞቹ ጋር በኦሮሚያ ክልል በ2013 ዓ.ም በጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃና ከዚያ ወዲህ በክልሉ ውስጥ በሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (ኦነግ ሸኔ) ታጣቂዎችም በጋራ ስልጠናውን መካፈላቸውን የፍትሕ ሚኒስቴር ምንጮች አረጋግጠዋል

ተጨማሪ ያንብቡ:

(መሠረት ሚድያ)- በአማራ ክልል ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያያዘ በቁጥጥር ስር ውለው ከሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች መሀል አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 300 የፖለቲካ እስረኞች የተሀድሶ ስል....

 #የምርመራዘገባ ጋምቤላ ውስጥ በክልል እና በፌደራል ባለስልጣናት እንዲሁም በነዳጅ ማደያዎች የሚፈፀም ዝርፊያ ሲጋለጥ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ በሚከናወነው በዚህ የነዳጅ ሽያጭና በድብቅ ማሸሽ...
09/05/2026

#የምርመራዘገባ ጋምቤላ ውስጥ በክልል እና በፌደራል ባለስልጣናት እንዲሁም በነዳጅ ማደያዎች የሚፈፀም ዝርፊያ ሲጋለጥ

ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ በሚከናወነው በዚህ የነዳጅ ሽያጭና በድብቅ ማሸሽ ድርጊት የተሳተፉት ከፍተኛ ባለስልጣናትና አጋሮቻቸው በአንድ የነዳጅ መጫኛ ቦቴ መኪና ብቻ እስከ 3 ሚሊዮን ብር ህገ-ወጥ ጥቅም እንደሚሰበስቡ ታውቋል

ተጨማሪ ያንብቡ:

(መሠረት ሚድያ)- በሀገሪቱ ተከሰተውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረትና የኮንትሮባንድ ንግድ ተከትሎ መሠረት ሚዲያ ቀደም ሲል ባወጣቸው በርካታ የምርመራ ዘገባዎች ይፋ ሲያደርጋቸው በቆዩት የ...

 #ዜናመሠረት የሸገር ከተማ በውክልና በተገዙ ቤቶች ስም ማዘዋወር ላይ አዲስ የቤት ግምት 4 ፐርሰንት ክፍያ መጠየቅ ጀመረ ክፍያው ለምን እንደተጨመረ ለአስፈጻሚ አካላት ጥያቄ ያቀረቡ ነዋሪዎ...
09/05/2026

#ዜናመሠረት የሸገር ከተማ በውክልና በተገዙ ቤቶች ስም ማዘዋወር ላይ አዲስ የቤት ግምት 4 ፐርሰንት ክፍያ መጠየቅ ጀመረ

ክፍያው ለምን እንደተጨመረ ለአስፈጻሚ አካላት ጥያቄ ያቀረቡ ነዋሪዎች ከመሬትና ቤት አስተዳደር አካላት የተሰጣቸው ምላሽ "መንግስት ተጨማሪ ገቢ ስለፈለገ ነው" የሚል እንደሆነ ይገልጻሉ

ተጨማሪ ያንብቡ:

(መሠረት ሚድያ)- በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች የመኖሪያ ቤት ገዝተው በወቅቱ የነበረውን የስም ማዘዋወር እገዳ ተከትሎ በውክልና ሰነድ ይዘው የቆዩ ነዋ....

Address

Washington D.C., DC

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Meseret Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share