Meseret Media

Meseret Media መሠረት ሚድያ ለበርካታ አመታት በኢትዮጵያ ሚድያ ውስጥ በሰሩ እና አሁንም እየሰሩ ባሉ ጋዜጠኞች ሚዛናዊ፣ አዳዲስ እና ፈጣን መረጃዎችን ለአንባቢዎች ያደርሳል።

  በሳምንት አንድ ቀን አርብ ዕለት በዩትዩብ የምናቀርበው መረጃ ቪድዮ ተለቋል፣ ይከታተሉ  ⤵️
09/19/2025

በሳምንት አንድ ቀን አርብ ዕለት በዩትዩብ የምናቀርበው መረጃ ቪድዮ ተለቋል፣ ይከታተሉ ⤵️

• በወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ላይ በደረሰ ጥቃት የሰው ህይወት መጥፋቱ ታወቀ• የሰብል ኬሚካል መርጫ አውሮፕላኖችን ለማስተዳደር የተፈረመ አነጋጋሪ የ7.1 ሚሊዮን ዶላር ውል • በመስቀል ...

 #ዜናመሠረት ፍርድ ቤት በዋስ እንዲወጡ የፈቀደላቸው ሁለት የሸገር ኤፍ ኤም ጋዜጠኞች እስካሁን ታስረው እንደሚገኙ ታወቀ "ተቋሙ ሸገር ኤፍ ኤም እንኳን ድምፅ ሊሆናቸው አልቻለም፤ እንደታሰሩ...
09/18/2025

#ዜናመሠረት ፍርድ ቤት በዋስ እንዲወጡ የፈቀደላቸው ሁለት የሸገር ኤፍ ኤም ጋዜጠኞች እስካሁን ታስረው እንደሚገኙ ታወቀ

"ተቋሙ ሸገር ኤፍ ኤም እንኳን ድምፅ ሊሆናቸው አልቻለም፤ እንደታሰሩ መታሰራቸውን ከዘገበ በኋላ አጥፉ ተብለው ነው አጠፉት። ማንም ድምፅ እየሆናቸው አይደለም"

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/3k44fse4

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

(መሠረት ሚድያ)- ሁለት የሸገር ኤፍ ኤም ጋዜጠኞች ከሁለት ሳምንት በፊት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን እና ሜክሲኮ ታስረው እንደሚገኙ በወቅቱ መረጃ ማቅረባችን ይታወሳል።

መሠረት ሚድያ ተደራሽነቱን ለማስፋት እያስተዋወቀ ባለው የ30 ፐርሰንት የፕሪሚየም አባልነት በመጠቀም ቤተሰብ ይሁኑ፣ ልዩ መረጃዎቻችን እና የምርመራ ዘገባዎቻችንን ካላገደብ ይከታተሉ። ሊንክ:...
09/17/2025

መሠረት ሚድያ ተደራሽነቱን ለማስፋት እያስተዋወቀ ባለው የ30 ፐርሰንት የፕሪሚየም አባልነት በመጠቀም ቤተሰብ ይሁኑ፣ ልዩ መረጃዎቻችን እና የምርመራ ዘገባዎቻችንን ካላገደብ ይከታተሉ።

ሊንክ: https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

 #ዜናመሠረት ሰሜን ወሎ በሚገኘው ጃራ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ላይ በደረሰ ጥቃት የበርካታ ሰው ህይወት መጥፋቱ ታወቀ ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/4hwwn36e የፕሪሚ...
09/16/2025

#ዜናመሠረት ሰሜን ወሎ በሚገኘው ጃራ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ላይ በደረሰ ጥቃት የበርካታ ሰው ህይወት መጥፋቱ ታወቀ

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/4hwwn36e

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

 #የምርመራዘገባ የሰብል ኬሚካል እንዲረጩ በመንግስት የተገዙ አነስተኛ አውሮፕላኖችን ለማስተዳደር ከአንድ የግል ድርጅት ጋር የተፈፀመው አነጋጋሪው የ7.1 ሚሊዮን ዶላር ውል የግብርና ሚኒስቴ...
09/16/2025

#የምርመራዘገባ የሰብል ኬሚካል እንዲረጩ በመንግስት የተገዙ አነስተኛ አውሮፕላኖችን ለማስተዳደር ከአንድ የግል ድርጅት ጋር የተፈፀመው አነጋጋሪው የ7.1 ሚሊዮን ዶላር ውል

የግብርና ሚኒስቴር የገዛቸውን አምስት የሰብል መርጫ አውሮፕላኖች ለሚያስተዳድርለት የግል ተቋም በአመት ከአንድ ቢልዮን ብር በላይ እየከፈለ መሆኑ ታውቋል። ከዚህ ወጪ በተጨማሪ መንግስት በየአመቱ ለአውሮፕላኖቹ ኢንሹራንስ እና መለዋወጫ ግዢ ከ200 ሚልዮን ብር በላይ እያወጣ ይገኛል።

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/azwkr3zn

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

(መሠረት ሚድያ)- በግንቦት ወር 2016 ዓ.ም ለህዝብ ይፋ ከተደረጉ መረጃዎች አንዱ በግብርና ሚኒስቴር አማካኝነት በ850 ሚሊዮን ብር የተገዙ አምስት ዘመናዊ የርጭት አውሮፕላኖች ስራ መጀመራቸ.....

 #ዜናመሠረት ቅዳሜ ምሽት የመደርመስ አደጋ ያጋጠመው የእንጨት መድረክ በምስል ጥቁር አንበሳ ብቻ ከ80 በላይ ተጎጂዎችን ተቀብሎ ማከሙን፣ ከፍ ያለ ጉዳት ያጋጠማቸው ደግሞ ሪፈር እየተባሉ መ...
09/16/2025

#ዜናመሠረት ቅዳሜ ምሽት የመደርመስ አደጋ ያጋጠመው የእንጨት መድረክ በምስል

ጥቁር አንበሳ ብቻ ከ80 በላይ ተጎጂዎችን ተቀብሎ ማከሙን፣ ከፍ ያለ ጉዳት ያጋጠማቸው ደግሞ ሪፈር እየተባሉ መሆኑ ታውቋል

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/5xzjzvcd

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

(መሠረት ሚድያ)- እሁድ ጠዋት በመስቀል አደባባይ የተከናወነው የህዳሴ ግድብ ምርቃት የሰልፍ ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ እና ትርዒት ለማቅረብ በዋዜማው ሲለማመዱ የነበሩ ታዳጊዎች የመድረክ...

09/16/2025

ግራንድ አፍሪካን ረን በዲሲ:- ከቤተሰብዎ፣ ከወዳጅ ዘመድዎ እና ከወገንዎ ጋር በዝግጅቱ ላይ ከሚያሳልፉት አስደሳች የአብሮነት ጊዜ ባሻገር የሚያተርፉት ብዙ ነው። ከመዝናናት ባለፈ ወገንዎን የሚያግዙበት ብሎም መኪና የሚሸለሙበት ልዩ መድረክ ተዘጋጅቷል።

በ7ኛው ዓመት የግራንድ አፍሪካን ረን ሲሳተፉ የመረጡትን አንድ በጎ ዓላማ ማገዝ እንደሚችሉስ ያውቃሉ? በዚህ አመት በልብ ህክምና፣ በካንሰር ህመም፣ በኦቲዝም፣ የሴት ልጆችን በማገዝ እና በህፃናት ትምህርት ዘርፍ የሚሰሩ በጥቅሉ አስር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ከግራንድ አፍሪካን ረን ጋር አብረው ይሰራሉ። እርስዎም አንድ የበጎ አድራጎት ድርጅት መርጠው ሲመዘገቡ የ5% ቅናሽ ያገኛሉ።

የሚደግፉትን አንድ የበጎ አድራጎት ተቋም ለመምረጥ ድረገፃችንን https://www.africanrun.com/charity-partners ይጎብኙ።

በአዋቂዎች የ5ኪ.ሜ እና በህፃናት የ1ኪ.ሜ በመሳተፍ ከቻሉ በሩጫ ካልሆነ በሶምሶማ አልያም በእርምጃ የማይረሳ ጊዜን ከነቤተሰብዎ ያሳልፉ። ይህንንም ያስታውሱ ርቀቱን አንደኛም ሆነ መጨረሻ ቢያጠናቅቁ የ2026 ቶዮታ ኮሮላ ለተሳታፊዎች በሎተሪ ዕጣ ይቀርባልና እርስዎም ይካተታሉ

ስለሆነም ቤተሰብዎን፣ ጏደኛዎን፣ የስራ ባልደረባዎን ይዘው በዚህ ዝግጅት እንዲሳተፉ አንጋብዝዎታለን። አሁኑኑ ይመዝገቡ: www.africanrun.com

 #ዜናመሠረት ከ2,500 በላይ የአቢሲኒያ ባንክ ሰራተኞች ከስራቸው ሊቀነሱ መሆኑን ተናገሩ፣ ባንኩ በጉዳዩ ዙርያ ለሚድያችን ምላሽ ሰጥቷል "ሁሉን ነገራችንን መስዋዕት አድርገን በብዙ ደንበኞ...
09/15/2025

#ዜናመሠረት ከ2,500 በላይ የአቢሲኒያ ባንክ ሰራተኞች ከስራቸው ሊቀነሱ መሆኑን ተናገሩ፣ ባንኩ በጉዳዩ ዙርያ ለሚድያችን ምላሽ ሰጥቷል

"ሁሉን ነገራችንን መስዋዕት አድርገን በብዙ ደንበኞች ዘንድ ተወዳጅ ያደረግነው ባንካችን፣ በቢልዮን ብሮች እንዲያተርፍ ያደረግነው ባንካችን፣ ምንም ሳናስብ ድንገት ያለምንም በቂ ምክንያት ሰው ሊቀንስ እንደሆነ በግልጽ ተነግሮናል"- ሰራተኞች

"የሚቀነስ ሰራተኛ የለም፣ ያላቸው ክህሎት እየታየ የሰው ሀይል ፍላጎት ባለበት ቦታ ይመደባሉ"- አቢሲኒያ ባንክ

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/2500?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

(መሠረት ሚድያ)- አቢሲንያ ባንክ ከ2,500 በላይ ሠራተኞቹን ሊቀንስ መሆኑን እና ለዚህም ሲባል በርካታ ሰዎችን ወደ ግዜያዊ የሰራተኛ ቋት ውስጥ እያስገባ መሆኑን የሚገልፁ ጥቆማዎች ለሚድያ.....

 #አስተያየት የስልጠና ሉዓላዊነት አሁኑኑ! "አሁን ላይ የስልጠና ስልቶቻችን፣ ልማዶቻችን እና አመጋገባችን፣ ሁሉንም መርሐግብር በሚያዘጋጁልን ጥቂት አውሮፓውያን እጅ ስር ጠቅልሎ ከገባ ሰነባ...
09/15/2025

#አስተያየት የስልጠና ሉዓላዊነት አሁኑኑ!

"አሁን ላይ የስልጠና ስልቶቻችን፣ ልማዶቻችን እና አመጋገባችን፣ ሁሉንም መርሐግብር በሚያዘጋጁልን ጥቂት አውሮፓውያን እጅ ስር ጠቅልሎ ከገባ ሰነባብቷል። የአብዛኛዎቹ የሀገር ውስጥ አሰልጣኞቻችን ሚናም ከጊዜ ወደ ጊዜ በሚያሳዝን ሁኔታ ወደ ተራ ሰዓት ያዥነት እና ከሌላ ቦታ ተዘጋጅቶ የሚመጣውን የስልጠና እቅድ ሳይሸራርፉ ተግባራዊ ወደ ማድረግ እያሽቆለቆለ ይገኛል።"

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/yhs5b6zs

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

በስፖርት ጋዜጠኛ ኃይለግዚአብሄር አድኃኖም የተፃፈ

  የመሠረት ሚድያ የፕሪሚየም አባል ከሆኑ በዛሬው ዕለት የሚያነቧቸው መረጃዎች: - በአቢሲኒያ ባንክ እና በሰራተኞቹ መሀል የተነሳው የተካረረ ውዝግብ ዝርዝር መረጃ፣  - ለሚሰራው ስራ በአን...
09/15/2025

የመሠረት ሚድያ የፕሪሚየም አባል ከሆኑ በዛሬው ዕለት የሚያነቧቸው መረጃዎች:

- በአቢሲኒያ ባንክ እና በሰራተኞቹ መሀል የተነሳው የተካረረ ውዝግብ ዝርዝር መረጃ፣

- ለሚሰራው ስራ በአንድ ግዜ ከ1.9 ሚልዮን ዶላር ወደ 7.1 ሚልዮን ዶላር ክፍያ ስለተጨመረለት ድርጅት አነጋጋሪ መረጃ ያነባሉ።

በ30% ቅናሽ የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

🏃🏾‍♀️💨✨ Girls Gotta Run is proud to be a charity partner of the Grand African Run this October! We’re running to empower...
09/14/2025

🏃🏾‍♀️💨✨ Girls Gotta Run is proud to be a charity partner of the Grand African Run this October! We’re running to empower girls and women in Ethiopia through education, life skills, and athletics — and we’d love for YOU to join us.

✅ Register to run the race using our link below
✅ Build your own fundraising team with the Qgiv QR code below and rally support for girls’ futures

Together, we can run for girls. Run for change. 💙

https://www.eventbrite.com/e/grand-african-run-2025-registration-1391064514409?discount=GGRF25

 #ዜናመሠረት ለዛሬ ጠዋቱ ሰልፍ ሲዘጋጁ የመድረክ መደርመስ አደጋ ካጋጠማቸው ታዳጊዎች መሀል ህይወታቸው ያለፈ መኖሩ ተሰማ ከየትምህርት ቤቱ ጎበዝ ተማሪዎች ተብለው የተመረጡት እነዚህ ታዳጊዎ...
09/14/2025

#ዜናመሠረት ለዛሬ ጠዋቱ ሰልፍ ሲዘጋጁ የመድረክ መደርመስ አደጋ ካጋጠማቸው ታዳጊዎች መሀል ህይወታቸው ያለፈ መኖሩ ተሰማ

ከየትምህርት ቤቱ ጎበዝ ተማሪዎች ተብለው የተመረጡት እነዚህ ታዳጊዎች ካለ ፍላጎታቸው የአዲስ አመት በዓልን ጨምሮ ለበርካታ ቀናት ከቤተሰብ ተለይተው ስድስት ኪሎ ካምፓስ ውስጥ እንዲቆዩ ተደርገው እንደነበር ታውቋል።

ለሁሉም ክፍት ተደርጎ የቀረበውን ይህን መረጃ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/4s2tz2ju

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

(መሠረት ሚድያ)- ዛሬ ጠዋት በመስቀል አደባባይ የተከናወነው ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ እና ትርዒት ለማቅረብ ሲለማመዱ የነበሩ ታዳጊዎች የመድረክ መደርመስ አደጋ እንዳጋጠማቸው ትናንት ም...

Address

Washington D.C., DC

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Meseret Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share