10/16/2025
#ዜናመሠረት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ዘንድሮ በአንድ ፐርሰንት ገደማ ወደኋላ ቢንሸራተትም ከአፍሪካ ሁለተኛ ፈጣን እድገት እንደሚያስመዘግብ ተጠቆመ
እንደ ኢትዮጵያ እና ናይጄርያ ያሉ ሀገራት ባከናወኗቸው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሞች ምክንያት የአንዳንድ የኢኮኖሚ ዘርፎች መነቃቃታቸውን የጠቀሰው አዲሱ የአይ ኤም ኤፍ ሪፖርት ቤኒን፣ ኮትዲቯር፣ ኢትዮጵያ፣ ርዋንዳ እና ዩጋንዳ ከፍተኛ እድገት ማስመዝገብ መቀጠላቸውን አስፍሯል።
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/y7rtpkej
የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
(መሠረት ሚድያ)- በአለም ዙርያ የሚመዘገቡ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን በመከታተል አመታዊ ስሌታዊ ግምት (forecast) የሚያስቀምጠው አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) አዲስ መረጃ አውጥቷል።