24/09/2025
ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በታላቅ በድል ተጀምሯል!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ መስከረም 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 12:00 ሰዓት የተጀመረው ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በአምስቱም ኮሮች እና በዕዙ ልዩ ዘመቻ ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ አስደናቂ ድሎች ተገኝተዋል።
የተገኙ ድሎች:-
፩ኛ. ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ በቅሎ ማነቂያና ዙሪያው ላይ ክፍተኛ ትንቅንቅ ያደረገ ሲሆን በዚህም በተለይ ቁልፍ ወታደራዊ ቦታ በሆነችው በቅሎ ማነቂያ የተገኙ ድሎች:-
አሳምነው ክፍለጦር
• ሞርተር 2
• ብሬን 2
• ክላሽ 76
• ስታር ሽጉጥ 1
• 7000 የብሬን ተተኳሽ
• 9800 የክላሽ ተተኳሽ
• 1300 የዲሽቃ ተተኳሽ
• 95 የደረት ትጥቅ
• 180 ወታደራዊ ሻንጣ
• 5 መገናኛ አይኮም
ባለሽርጡ ክፍለጦር:-
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር የደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ቢስቲማ ከተማ፣ በጉቢሳና፣ በጉሃ፣ በሰቀላ እና ቴሌው ዙሪያ ከፍተኛ ውጊያ ያደረጉ ሲሆን የጉቢሳ ምሽግ ተሰብሯል።
የወረዳው ዋና መቀመጫ የሆነውን ቢስቲማ ከተማን ሙሉበሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ለማስገባት ከፍተኛ ተጋድሎ እየተደረገ ይገኛል። እስካሁን ባለው መረጃ:-
• የተደመሠሠ 78
• የቀሰለ 53
• ክላሽ 7
ባለሽርጡ ክፍለጦር የሀብሩ ወረዳ ቆላማ የአፋር አጎራባች አካባቢዎችን በመቆጣጠርና ሕዝባዊ አስተዳደር የዘረጋው የባለሽርጡ ክፍለጦር ዛሬ የሀይቅ፣ ደሴና ኮምቦልቻ ቆላማ አካባቢዎችን ከልጅ እያሱ ኮር ጋር ጥምረት በመፍጠር ወደፊት እየገሰገሰ ይገኛል።
ሐውጃኖ ክፍለጦር
• ዲሽቃ 1
• ስናይፐር 1
• ክላሽ 40
• የብሬን ተተኳሽ 5,000
• የክላሽ 3000
• የወገብ ትጥቅ 23
• የክላሽ ካዝና 18
• F1 Bomb 10
• የሞርተር ቅንቡላ 7
በምስራቅ አማራ ኮር 1 አጠቃላይ የተደመሰሰና የተማረከ:-
• የተደመሰሰ 1 ኮረኔል፣ መቶአለቃ ኢሳያስን ጨምሮ 282 የአገዛዙ ሰራዊት
• ምርኮኛ 18
• የበቅሎ ማነቂያ አስተዳዳሪ አቶ አያሌው ደሳለ ከነ ግብረ አበሮቹ ተደምስሷል።
፪ኛ. ምስራቅ አማራ ኮር 2 ሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ወንዳች ከተማ በቁጥጥር ስር አውለው፣ በተለይ እዚህ ከተማ ላይ በተደረገ አስደናቂ ተጋድሎ የተገኘ ድል:-
ዞብል አንባ ክፍለጦር
• ዲሽቃ -3
• ብሬን - 8
• ክላሽ 130
• ስናይፐር - 5
• F1 Bomb - 102
• 82MM ሞርተር -2
• 120MM ሞርተር - 1
• የሞርተር ቅንቡላ - 30
- ኦራል ከነተተኳሹ
- 22ሺ በላይ ተተኳሽ
ካላኮርማ ክፍለጦር
• 1 ዲሽቃ
• 2 ብሬን
• 2 ስናይፐር
• 89 ክላሽ
• የብሬን ተተኳሽ 1500
• የክላሽ ተተኳሽ 2000
• 4 አይኮም መገናኛ
• 50 የክላሽ ካዝና
• 36 ኤፍዋን ቦምብ
• 2 የሜዳ መነፀር
ታጠቅ ክፍለጦር ወንዳች ላይ ከፍተኛ ተጋድሎ አድርገዋል።
• 20 ክላሽ
• 4 የደረት ትጥቅ
• 4 ካዝና
በምስራቅ አማራ ኮር 2 እንደ አጠቃላይ የተማረከና የተደመሠሠ:-
• ምርኮኛ 147
• ሙት 137
• በርካታ ወታደራዊ ቁሳቁስና ሬሽን ተ