08/11/2025
በጂንካ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ የተመራ ስትሪንግ ኮሚቴ የኮደርስ ስልጠና የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ኢኒሼቲቭ አፈፃፀም ገመገመ።
ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም
ጂንካ
የፋይዳ መታወቂያን አስመልክቶ የአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ማስተሳሰር እንደሚያስፈልግ እንዲሁም የንግድ ስራዎችን ለማፋጠን የፋይዳ መታወቂያ አስፈላጊነቱ እጅግ የጎላ መሆኑ ተገለፀ።
ኮደረስ ዕቅድ አፈፃፀም እንደ ጂንካ ከተማ የተሻለ አፈፃፀም ላይ መሆኑን የገመገመ ስሆን ኢኒሼቲቭ አፈፃፀም የትኩረት አቅጣጫ እንደ መሆኑ በከተማ የተጀመረ ስሆን በቀጣይ በቀበሌ ደረጃ ተግባራዊ እንድሆን በጋራ መስራት ይጠበቃል ስሉ የጂንካ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ውባለም ገዛህኝ ።