
18/05/2025
በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ በርካታ አስመሳይና አታላይ ሰዎች ሞልተዋል። እንደ ልደቱ አያሌው ግን አላየሁም! ለዘመናት "ስለ ኢትዮጵያ አንድነት ነው የምታገለው፤ የብሄር ፖለቲካ አልደግፍም" እያለ ሲቀበጣጥር በግድምድም ግን የወያኔ ቀንደኛ ደጋፊና ተላላኪ መሆኑን ህዝቡ የማይረዳ መስሎታል!! ለሁሉም ቀን አለው እንዲሉ ወያኔም እድሜዋን ጨርሳ ግብአተ መሬቷ ሲፈጸም እነሆ የበላ ሆድ አይችልምና ልደቱ አሸርጦ አገልድሞ በአደባባይ "ልቅሶ ድረሱኝ" በማለት ላይ ይገኛል። እውነታው ግን እንኳን ህወሀት የብሄር ፖለቲካም እስከ ወዲያኛው ከምድረ ኢትዮጵያ ተጠራርጎ ሊጠፋ ቀኑ ቀርቧል፤ ያኔ ምን ትሆኑ?! አፍረት ያልፈጠረባችሁ፤ ያኔም ከኛ በላይ ላሳር ትሉን ይሆናል፤ እድሜ ይስጠን!!!