
07/09/2024
የኢትዮጵያን ትክክለኛ የመሻገር መንገድ የመረጠ መሪ!
አንድን ሀገር ካለበት ችግር ወደተሻለ ለመለወጥ ሁለት መንገዶችን መከተል ይቻላል። አንደኛው ለአገሪቷ ችግር መንስኤ የሆነውን ነባሩን ስርዓት በአብዮት በመንቀል በአዲስ መተካት ሲሆን ይህ ሂደት ያለውን ሁሉ በማፍረስ እንደ አዲስ ከዜሮ መጀመርን ያካትታል።
ሁለተኛው ግን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደሥልጣን እንደመጡ በኢትዮጵያ የታየው ለውጥ ሲሆን ይህ ለውጥ የሪፎርም ለውጥ ሲሆን በዚህ የለውጥ ሂደት ባለው መዋቅር ውስጥ ተጨማሪ ለውጦችን ማድረግን ነው የሚጠይቀው። ዐቢቹም ላለፉት 6 ዓመታት ለእድገትና ብልፅግናችን እንቅፋት የሆኑትን በአዲስ አሰራርና የተቋማዊ ሪፎርሞች እያሻሻለ አዳዲስ እሳቤዎችን ተግባራዊ በማድረግ ማደግ ነው የመረጠው። ይህ መንገድ ለፈፃሚው አካል ከባድ ነው። የተሻለችና የተረጋጋችን ሀገር ለመገንባት ግን ወሳኝ ነው።
#ጴጉሜ 2 የሪፎርም ቀን
#ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት