
22/09/2025
የደ/ብርሃን ነዋሪው ወጣት አዲሱ ካሳዬ በ38ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ 4 ሚሊዮን ብር ዕድለኛ ሆኗል፡፡ ወጣት አዲሱ ትምህርቱን ጨርሶ ሥራ በማፈላለግ ባለበት ወቅት ላይ ነው፡፡ ድንገት ሳያስበው የ4 ሚሊዮን ብር የዕድል በረከት የጎበኘው አድማስ ዲጂታል ሎተሪን ከ1ኛው ዙር ጀምሮ እሞክር ነበር የፈጣሪ ፈቃድ ሆኖ ይኸው በ38ኛው ዙር ዕድል ጎብኝቶኛል በደረሰኝም ገንዘብ ከቤተሰብ ጋር በመምከር ወደ ንግድ ስራ እሰማራበታለሁ በማለት ገልጾልናል፡፡
ለበለጠ መረጃ እንዲሁም ሽልማቶችን ለማግኘት ይህን ሊንክ ይጫኑ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lottery_service01
https://t.me/lottery_service01
https://t.me/lottery_service01
#ሎተሪ