Efaa Abdii Baalee

  • Home
  • Efaa Abdii Baalee

Efaa Abdii Baalee Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Efaa Abdii Baalee, Digital creator, .

በማር የተለወሰው መርዝ!....ዛሬ አንድ የገዳዮች ስብስብ የበይነ መረብ ስብስባ ጠርቷል። እርዕሳቸው ደግሞ ሰላም መሆኑን ሲሰማ ሽቅብ እየሸናው ነው የሳቅሁት😂😂😂 ስለ ሰላም ምንም እውቀት የ...
07/06/2025

በማር የተለወሰው መርዝ!....ዛሬ አንድ የገዳዮች ስብስብ የበይነ መረብ ስብስባ ጠርቷል። እርዕሳቸው ደግሞ ሰላም መሆኑን ሲሰማ ሽቅብ እየሸናው ነው የሳቅሁት😂😂😂 ስለ ሰላም ምንም እውቀት የሌላቸው በእድሜ ዘመናቸው ስለሰላም ሰብከው የማያውቁ ሰዎች ከየት መጡ ሳይባል በአዛዦቻቸው ግብፅ እና ኤርትራ እየተመሩ ስብሰባ ጠርቷል🧐 ሰላም ማለታቸው አልከፋ እኮ ነገር ግን ዛሬ ለመስበክ የጠሩት በሰላም የተለወሰ #ጦርነት እና እልቂት መሆኑ ነው እንጂ! መላው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ይሄንን የባንዳዎችን ስብሰባ ሴራ የሚረዳ ቢሆንም በየዋህነት ይሄንን ለሚደግፉ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ግን ሴራውን መግለጥ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነው ይሄንን የምፅፈው። በአስተሳሰብም ሆነ በግብራቸው ጭራሽ የማይገናኙ የተራራቀ አለም ስዎች ዛሬ በተመደበላቸው ረብጣ ዶላር ምክንያት የገዛ ሀገራቸው ላይ ሊዶልቱ እና ከተሳካላቸው ሀገሪቷ ያገኘችውን አንፃራዊ ሰላም ለማደፍረስ ዛሬ ቀጠሮ ይዟል እኛም ሀገራችንን ከብቱቱያም ባንዳዎች ለመከላከል ተዘጋጅተናል! ሴራቸውን እናጋልጥ!!!

የገዳዮች ስብሰባኢትዮጵያን የማተራመስ ፣ የደም መሬት የማድረግ ብቻ አንድ የሚያደርጋቸው የገዳዮች ስብሰባ።
07/06/2025

የገዳዮች ስብሰባ
ኢትዮጵያን የማተራመስ ፣ የደም መሬት የማድረግ ብቻ አንድ የሚያደርጋቸው የገዳዮች ስብሰባ።

የገዳዮች ስብሰባኢትዮጵያን የደም መሬት ሲያደርጉ የኖሩት ኢትዮጵያን ለማጥፋት ለዓመታት በህቡ ሲሰሩ የነበሩት አንድ አካል የሆኑት ኢነዚህ አራጆች የፈለጉትን ባለማሳካታቸው  በሚዲያ እንደ ጠላ...
07/06/2025

የገዳዮች ስብሰባ

ኢትዮጵያን የደም መሬት ሲያደርጉ የኖሩት ኢትዮጵያን ለማጥፋት ለዓመታት በህቡ ሲሰሩ የነበሩት አንድ አካል የሆኑት ኢነዚህ አራጆች የፈለጉትን ባለማሳካታቸው በሚዲያ እንደ ጠላት በውስጥ ደግሞ እና ለብ ወዳጅ ሲሰሩ ቆይተዋል አሁን ደግሞ ወዳጅነታቸውን ወደ ሚዲያው ለማምጠት እየሞከሩ ነው.

የገዳዮች ስብሰባኢትዮጵያን የደም መሬት ሲያደርጉ የኖሩት ኢትዮጵያን ለማጥፋት ለዓመታት በህቡ ሲሰሩ የነበሩት አንድ አካል የሆኑት ኢነዚህ አራጆች የፈለጉትን ባለማሳካታቸው  በሚዲያ እንደ ጠላ...
07/06/2025

የገዳዮች ስብሰባ

ኢትዮጵያን የደም መሬት ሲያደርጉ የኖሩት ኢትዮጵያን ለማጥፋት ለዓመታት በህቡ ሲሰሩ የነበሩት አንድ አካል የሆኑት ኢነዚህ አራጆች የፈለጉትን ባለማሳካታቸው በሚዲያ እንደ ጠላት በውስጥ ደግሞ እና ለብ ወዳጅ ሲሰሩ ቆይተዋል አሁን ደግሞ ወዳጅነታቸውን ወደ ሚዲያው ለማምጠት እየሞከሩ ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጣልያን ገቡአዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ጣልያን ሮም ገብተዋል...
26/05/2025

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጣልያን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ጣልያን ሮም ገብተዋል።

በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ ጋር እንደሚወያዩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል።

ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ በሀገራችን ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በጤና ዘርፉ ላይ ሁከት በመ...
25/05/2025

ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ በሀገራችን ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በጤና ዘርፉ ላይ ሁከት በመፍጠር እና የታካሚዎችን ህይወት አደጋ ላይ በመጣል የተጠረጠሩ ብዙ የጤና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል ፡፡

እነዚህ ተጠርጣሪዎች የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የደመወዝ እና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ እንደሽፋን በመጠቀም ሕገ-ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፤ ሌሎችም ሥራ እንዲያቆሙ ለአድማ በማነሳሰት፣ የታካሚዎች ሕይወት ለሞትና ለአደጋ እንዲጋለጥ በማድረግ ሁከትና ብጥብጥ በመፍጠር የተንቀሳቀሱ ሲሆኑ አሁንም ህግን የማስከበር ስራ ይቀጥላል ።

ሰበር መረጃ! መንግሥት በሆደ ሰፊነት ችግሩን ለመፍታት ያሳየውን ትዕግሥት ወደጎን በመተው በሥራ ገበታቸው ላይ ባልተገኙ እንዲሁም በጤና ተቋሙም ሆነ ከጤና ተቋሙ ውጭ ሆነው ሁከትና ብጥብጥ በ...
16/05/2025

ሰበር መረጃ!

መንግሥት በሆደ ሰፊነት ችግሩን ለመፍታት ያሳየውን ትዕግሥት ወደጎን በመተው በሥራ ገበታቸው ላይ ባልተገኙ እንዲሁም በጤና ተቋሙም ሆነ ከጤና ተቋሙ ውጭ ሆነው ሁከትና ብጥብጥ በሚፈጥሩት ላይ አስፈላጊ የሆነ ሕጋዊ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስትር አስታወቀ።

ታዬ ደንደአ የኦሮሞ ታዲዮስ ታንቱ እየሆነ ነዉ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ልክ ሊታሰር ሲል የነበረዉን የአሸባሪዉ  #ፋኖ ነብስ አባት ካንሆንኩ ባይነቱ እያመጣዉ ነዉ። ልክ እንደ ታዲዮስ ታንቱ ሁሉ...
16/05/2025

ታዬ ደንደአ የኦሮሞ ታዲዮስ ታንቱ እየሆነ ነዉ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ልክ ሊታሰር ሲል የነበረዉን የአሸባሪዉ #ፋኖ ነብስ አባት ካንሆንኩ ባይነቱ እያመጣዉ ነዉ።

ልክ እንደ ታዲዮስ ታንቱ ሁሉ የራሱን #ብሔር ጠልቶ የአሸባሪዉን ፖለቲካ ግርድናን ቆሜ ካላስቀደስኩ ካልሰበኩ እያለን ይገኛል። የኦሮሞዉ #ታዲዮስ ታንቱን ለመሆን በሩጫ ላይ ይገኛል።

Misooma Koriidarii Magaalaa Shaggar .
15/05/2025

Misooma Koriidarii Magaalaa Shaggar .

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Efaa Abdii Baalee posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share