
13/06/2025
!!
እንደሚባል ላይ በተጨባጭ ስለተረዳን ካሁን በኃላ የአቡራሞ ወረዳ በቀላሉ ፣ ብልፅግናን መስሎ ነገር ግን በማከናወን ላይ የሚገኙ ነው ።
👉እስቲ ፈጣሪ ያሳያችሁ ፣ አቶ ፣_ከ300_ሄክታር በላይ መሬት ቀሪ የሌላቸው መስሎት ይደብቅና ህዝብን እያጉላላ ለካ በየጊዜው ከሌቦችና አጭበርባሪዎች ጋር በስልክና በአካል እየተነጋገረ ፣ ሙሉ የህዝብን መሬት ያለ ምንም ማስረጃ ለግለሰቡ ለማስረከብ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ ላይ አንደሆኑ ሁሉ ።
👉ለምሳሌ ያህል #በሀሙስ ቀን የአንድ ወረዳ ሰው ተታለው ፣ የህዝብን መሬት የወረረ ግለሰብም የአቡራሞ ቀበሌ ልጅ ስለሆነ ብቻ የህዝብ መሬት ነው በማለት ከዞን ተደውሎለት የሁሉም ጆሮ እየሰማ በተናገራቸው ቃላቶች ብቻ ጨዋታው የት እንደሆነ ተገንዝበናል ።
ይህም #በማስረጃነት ሊያዝልን ይገባል እንላለን ።
👉ሲጀመር የጋምቤላ ተወላጅ ቢሆን ኖሮ ከቤተሰቡ የወረሰውን መሬት ይባላል ነበር ፣ ግን ሰው መሬቱን በምን አግባብ ነው ያገኘው እንኳ ተብሎ የማጣራት ስራ መስራት ሲቻል በተቃራኒ ግን ሽፋን መስጠት ነው የታየ ልብ በሉ።
👉ደግሞ የቀበሌ ብሎ የሱ ተላላኪ የሆነው ከቀበሌ አመራሮች ሁሉ ተልኳል ።
በዚህ አንድ ነገር ልንታዘብ ይገባል ።
ግን ይባላል የለም !! ባይገርማችሁ (እንደ_መታጀቢያ_ክላሲካል) እንሰማለን ስሉ ተደምጠዋልና ህሊና ያለው ይታዘበን።
ስለሆነም ካለ እኛ ፣_አንጠላም፣ ግን በዚህ የህዝብ መሬት ጋር ተያይዞ ያለውን ጨዋታ ሁሉ ለገለልተኛ የፍትህ ተሰጥቶ፣ ይፋ የሆነ የማጣራት ስራ ካልተሰራ ቀኑን ጠብቆ ይጋለጣል፣ የህዝብ እንባ ደርቆ አይደርቅም።