Focus Justice Wolayta-Ethiopian Media

  • Home
  • Focus Justice Wolayta-Ethiopian Media

Focus Justice Wolayta-Ethiopian Media Fights for Justice, Fights for Human Rights, Proudly Wolayta and loves Ethiopia too. This page belie

08/05/2025


Sutta Karetta Amado Wolayttay Oychchiyooganne Baaxiya agoppa. Kawoy qanxxo kushe duxappe attin aleeqo gidenna.

"ችግራችሁ በእርግጥ የእርቅ ከሆነ በሁለት ወር ውስጥ በግለሰብ እብርተኛ ትዕዛዝ ከቦታው በህገወጥ መንገድ የተነሳ የጠቅላይ /ፍ/ቤት ሶዶ ምድብ ችሎት ማስመለስ ጨምሮ የሚቆጠሩ ተጨባጭ አፋጣኝ ምልክቶች እናያለን። ይህ ካልሆነ ግን የተለመደ የድግስ ግርግር ከመሆን አያልፍም።

የደኢህዴን/ኢህአዴግ መዳከም ተከትሎ የደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ ብሄሮች ሹመኞቻቸው ለወትሮው የሚታወቁበት ሙልጭ ያለ የገዥው ፓርቲ ታማኝነት በማላላት አንዳንዶቹ የወጡበት ማህበረሰብ መሰረታዊ ጥያቄዎች ደግፈው ማራመድ ጀመሩ። ይህ ግን ሹመት ሰጥቶና ቀለብ ሰፍሮ ባሰማራው ድርጅታቸው ስላልተወደደ ፓርቲያቸው ጥርስ ነከሰባቸው። "የህዝብ ጥያቄ ሰምቶ ክልልነት የሚፈቅድ መንግሥት ከሌለ፣ ክልል መሆን የሚከለክልም መንግሥት የለም" በማለት የደቡብ ክልል ር/መስተዳድር የነበረው ሰው የሲዳማ ዞን በአዋሳ አደባባይ ባዘጋጃው ህዝባዊ ሰልፍ ላይ በድፍረት በመገኘት ንግግር ያሰማውን የሲዳማ ተወላጅ ከፍተኛ የድኢህዴን ባለድልጣ ሳያስቀስፈው የዞን አስተዳዳሪ ሆኖ በራሱ ዞን ግን ባልደረቦቹን አዳራሽ ውስጥ ሰብስቦ ስለ ክልል ጥያቄ የመከረው የወላይታ ዞን ፕሬዚዳንት ከነካቢኔው ታንቆ እስር ቤት እንዲጣል ሆነ።ምክንያቱም የሲዳማ ክልል ጥያቄ ከጀርባው የወቅቱ ኦህዴድና የጃዋር መሀመድ የተናበበ ድጋፍ ነበረውና።

በወቅቱ እንግዲህ በደቡብ ብሄሮች ተሹዋሚ ካድሬዎች መካከል ሁለት አንጃ ብቅ አለ። በእነዚህ አንጃዎች መካከል የተፈጠረው የሀሳብ መስመር ልዩነት መሰረቱ ግልፅ ነበር። ይኼውም የብሄራቸውን አጀንዳ በሚደግፉትና የብሄራቸውን ፍላጎት ደፍቀው የድርጅታቸውን አጀንዳ ለማስፈፀም ምንዳ አደላድለው የተሰማሩት መካከል የተፈጠረ መሻኮት ነው የነበረው። በዚህም የተነሳ የብሄር ክልል ጥያቄ ጎልቶ የተፋፋመባቸው በወላይታና ሁዋላም በጉራጌ አከባቢዎች የገዥው ፓርቲ (ደኢህዴን/ብልፅግና) ፍላጎት አስፈፃሚ ጥቅመኛ ካድሬዎች የገዥው ፓርቲ መሳሪያ በመሆን የየብሄራቸውን ጥቅም አቅፈውና አንግበው የተነሱት ካድሬዎችን፣ የንቅናቄው ደጋፊ ወጣቶች፣ ነጋዴዎች፣ ምሁራን ወዘተ አሳድደው በማስወገድ ምንዳቸውን አደላደሉት። ስለዚህ ወላይታ ውስጥ ዛሬ ድረስ የቀጠለው የካድሬ ሽኩቻ መሰሩቱ ለህዝብ ጥያቄ ታምኖ መቆም እና የህዝብ ጥያቄ ለስልጣንና ጥቅማጥቅም በመሸጥ የድርጅታቸው ፍላጎት ታማኝ አስፈፃሚ ሆኖ በገዥው ፓርቲ ጉያው ሥር የመወሸቅ ጉዳይ ነው።

ዛሬ የወላይታ ፖለቲከኞች "ታረቀን!" ብለዋል። እርቅ በቃላት ደረጃ ጥሩ ነው። አብራችሁ ከአንድ ማዕድ ላይ ቆርሳችሁ ብሉ፣ አንድ ቡሊኮም በጋራ ደርባችሁ ተጎናፀፉት፣ ችግር የለውም። ግን የህዝብ ጥያቄ ተስማምታችሁ በመሸጥ አንድ ላይ ለድርጅቻችሁ ጥቅምና ግላችሁ ስልጣን ከለላ ሽጣችሁ ለወንበራችሁና ድርጅቻችሁ ያላችው ታማኝነት ብቻ ለማስከበር ከሚል ስሜት ራሳችሁን ለማረጋጋት የሚደረግ ግርግር ከሆነ የተለመደው ህዝብ የመሸጥ ድብቅ ዓላማ ያዘለ ትዕይንት ከመሆን የዘለለ ለህዝብ ጠብ የሚል ነገር አይኖረውም።

ከአሁን በፊትም ታርቀናል ካላችችሁ በሁዋላ ወዲያው የእምቦይ ካብ ሆናችሁ ስታበቁ አንደኛው አንጃ ጠቅልሎ ሄዶ የክልል ብልፅግናና ለአቶ ጥላሁን ከበደ ካዳሚ ሆኖ በመቅረቱ የወላይታ ህዝብ መብትና ሀብቱን በጠራራ እየተመዘበረ አንገቱን ለማቀርቀር ተገድዱዋል። አሁንም የብቃት ክፍተት በእርቅ ስም ለመሸፈን አስባችሁ እንዳይሆን ይጠረጠራል።
በኔ እምነት የእናንተ መሰረታዊ ችግር ለህዝብ ጥቅም ዴንታ ማጣትና የብቃት እንጂ የእርቅ አይመስለኝም። ችራችሁ እውነት የእርቅ ከሆነ በ60 ቀናት ውስጥ በእናንተ መዝረክረክ ምክንያት የህዝብ መከራ የበዛበት ጠቅላይ ፍ/ቤት ሶዶ ምድብ ችሎት ቦታው መመለስ፣ የወልማ አባያ መሬትና በስታድየም ስም ህግ ባልተከተለ ሁኔታ የተዘረፈ የክልል ህዝብ በጀት ጉዳይ ይፋ ምላሽ እንጠብቃለን።"

By Dr Medhin Marcho

08/05/2025

Unity… and then what or what for?
**********************
Issipetetay lo”o, ubbakka qassi Wolayta mala asan, deriyan, taarikiyan, wogan wogetan, eran loohidinne luxidi, gidinkka aquwaninne murutan diccana dandayibenna deriyawu, ubba ginan laletida naatinne laaletida abbe issippe shiiqiyoge nashettiya koyro xekka/tanggo.

Gidinkka shiiqoy co duridi, quma mi guppidi issoy issuwa nashshi xoqissidi ayfe diyoba zoretti qachennan simmi lalettiyaba gidikko, shiiquwawu gate allale ba. Woykko kaseridankka harawu kiitetti hagaazidi, allagay immo kiita polisanawu yaba gidikko hega mala shiquwappe shiiqennaara keha. Shiiquwa ayfiya aybin yiggane?

1. Wolaytta Deriya Ayso/Polotika Allaliya: Deree Federale Kawotetta Wogaanne Seera maaran ba allaliya bason ba naatun birshanawu, bana ayssanawu denttido Dalgga manttiya oysha gujjidi xekkan xekkan diya ayso metota birshanawu ay zorettideti? Ay haasayidi ayba qofan qachideti??

2. Aqo Dichchaa Allaleta xelliayagan (Economic issues): Goshshaa muruta dichiyogappenne yelaga naatussi oosuwa qaada/ogiya assiyogappe dommidi ay dichcha ogeta, ambata baadanawunne kexxanawu yunburshiya mintettanawu ay zorettideti, ayba haasayidi ay qachideti?

3. Nu Wogaa, Nu doona dichanawu assanawu intte ehiido ooratta qofatinne halchoti awugeete?

4. Nu deriya bolli gakkiya qohuwa, zawan teqqiya asi baynnasan geli geli yelaga cima woriyoga esisanawu ay qoppideti??

5. Intte issipetetta assidi Tophphiyan karen diya Wolaytta naata shiishanawu, hachchi shiiqi atennan, simmi simmi shiiqanawu, zoreta aasanawu ay malideti??

Hinno gidikko tumukka nashetite 👏🏾

Ye…kasegadankka co shiiqidi issoy issuwa nashshidi, hashiya gattidi, mi uyidi, duridi, hanno giyo qofa qachennan laletti aggideti?? 🤔
———————————————

What did you discuss? What did you decide?

By Dr Amado

ሙሉነህ አስፋው ቸሩ (LLB) Muluneh Asfaw Cheruበማናቸውም ፍ/ቤቶች ጠበቃና የሕግ  አማካሪ  ፣=======================የምንሰጣቸው  አገልግሎቶች :- 👉  ይግባኝና ...
24/04/2025

ሙሉነህ አስፋው ቸሩ (LLB)
Muluneh Asfaw Cheru
በማናቸውም ፍ/ቤቶች ጠበቃና የሕግ አማካሪ ፣
=======================
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች :-
👉 ይግባኝና ክስ ማዘጋጀት ፣
👉 የሰበር አቤቱታ ማዘጋጀት ፣
👉 የጥብቅና አገልግሎት መስጠት ፣
👉 አቤቱታና ማመልከቻ መፃፍ ፣
👉 የምክር አገልግሎት መስጠት ፣
👉 ውሎችን ማዘጋጀት ይሆናል ፣
👉 አድራሻችን :-
ወላይታ ሶዶ ከተማ ዋዱ አከባቢ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት በስተጀርባ በኩል ወደ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በሚወስደው አስፋልት መንገድ ላይ እንገኛለን !!
======================
👉 ለተጨማሪ መረጃ :-
☎️ 0913355962
☎️ 0966557347
ይደውሉ ፣

21/03/2025

WOLAYTA NAATI KOYRUWAN POLANAW BESSIYABAY WOLAYTA GIDDON AWATETTAN OTTIYA ONNE WOLAYTA DERIYA BONCHCHANA/ YAYYANA MALA OTTIYOOGA!

01/01/2025

WOLAYTA GADIYA SIDAMAW BAYZIDI AMERIKA BIIDA AKILILU LAMMA AYSSI YOHUWA MORADI GIIDI OYCHIDA WOLAYTTI DE'I?

25/09/2024
11/08/2024

ሰማዕታት በልባችን ትኖራላችሁ ፣ የዎላይታን ነፃነት አረጋግጠን እኛም ተሰውተን ወደ እናንተ እንመጣለን!
ነሐሴ 3 ❤️💛🖤🫡

Address


Telephone

202406999

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Focus Justice Wolayta-Ethiopian Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Telephone
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share