Agustin sorsa posts

  • Home
  • Agustin sorsa posts

Agustin sorsa posts i'm student in dubbo our lady catholic school

27/05/2025

እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ያለበት የውጭ ዕዳ መጠን ከ575 ዶላር በላይ መድረሱ ተነገረ

| እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ያለበት የውጭ ዕዳ መጠን 575.6 ዶላር መድረሱን፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶሴሽን ባወጣው ሪፖርት ገለጸ፡፡

አሶሴሽኑ የአገሪቱን ከ2021 እስከ 2023 የኢኮኖሚ አፈጻጸም አስመልክቶ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው ሪፖርት፣ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. እስከ 2023 ድረስ ያለባት የብድር መጠን 62.5 ቢሊዮን ዶላር መድረሱንና እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊም የተጠቀሰው መጠን የውጭ ዕዳ እንዳለበት ጠቁሟል፡፡

የብድር ጫናው እንዲበዛ ካደረጉ ምክንያቶች መሀል የመንግሥት ወጪ አስተዳደር አቅም ማነስ፣ የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ደካማነት፣ ኢኮኖሚውን ሊደግፉ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን አለማስፋት፣ የወጪ ንግድ መቀዛቀዝና የማምረት አቅም እየቀነሰ መምጣት ዋነኞቹ እንደሆኑ በሪፖርቱ ጠቅሷል፡፡
#ሪፖርተር

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Agustin sorsa posts posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share