12/11/2025
የቦታ ለዉጥ መደረጉን ለማሳወቅ ይሆናል
የወንድማችን አቶ ሚካኤል አበበ የመታሰቢያ ፕሮግራም ቀድሞ ይደረጋል ከተባለው በትዉልድ ለክርስቶስ ቤተክርስቲያን ወደ ኬብሮን ጴንጠቆስጣዊት ቤተክርስቲያን የተደረገ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን ።
ከጥዋቱ 4:00 ስዓት በወንድማችን የሺኚት ፕሮግራም ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን።
↪️ከሟች ከቤተሰብ 💔💔💔😭😭😭
የደቡብ እና ደቡባዊ አፍሪካ የሚዲያ ጥምረት በዚህ ከባድ ሀዘን የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ሌሎች የሚዲያ ሽፈን በመስጠት አዳዲስ መረጃዎችን የምናሳውቅ ይሆናል።