20/10/2025
👉 1000074396082
ውድ ወንድማችን ዘማሪ ዳዊት አባይነህ በጤናው ላይ ከደረሰበት እክል የተነሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ማከም ስላልተቻለ ከኢትዮጵያ ውጪ ሄዶ እንድታከም ዶክተሮች ስላዘዙት የተጠየቀው የብር መጠን ከ3.5 ሚልዮን ብር በላይ በመሆኑ ይህንን ገንዘብ በራሱ መውጣት ባለመቻሉ በመላው ዓለም ያላችሁ ቅዱሳን ሁላችንም በመረባረብ የምንችለውን በማድረግ ወንድማችን ትክክለኛ ሕክምና እንዲያገኝ እናድርግ እላለሁ። ዴቭ እግዚአብሔር ሰላሙን ይስጥህ።