11/12/2025
አሳዛኝ መረጃ :-ምስራቅ ወለጋ በኦሮሚያ ልዩ ኃይሎ,ች ንፁሐን እየተጨፈጨ,ፉ ነው።
በምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌ ልዩ ቦታው አሊ በመባል ከሚጠራው አካባቢ እጅግ ሰቅጣ,ጭ የሆነ ጭፍጨ,ፋ (ግ,ድያ ) በመንግ,ስታዊ መዋቅር እየተፈጸመ ነው።
ብዛት ያላቸው ከ20 ታታ ተሽከርካሪ በላይ የኦሮሚያ ልዩ ኃይ,ል ተራግፎ ንጹሀንን ኢላ,ማ ያደረገ ዘግና,ኝ የሆነ ጭፍ,ጨፋ በመካሄ.ድ ላይ ነው።
በቅድሚያ የመከላ,ከያው ሰራ,ዊት ሕዝቡን እኛ እንጠብቃችኋለን በማለት ሕዝቡን ትጥ,ቅ ያስፈቱት ሲሆን ያ ከሆነ በኋላ ከኅዳር 30 ቀን 2018 ዓ ም ጀምሮ በስለ,ት ጭምር ን,ጹሐንን በአሰቃ,ቂ ሁኔታ ያለከልካይ ሕዝቡን እየጨፈ,ጨፉት ነው።
አስክሬና,ቸው አልተነሳም የአካባቢው ነዋሪዎች በየጫካው የተሰ,ደዱ ሲሆን የሟቾ,ችን ቁጥር ማወቅ አይቻልም።
በአካባቢው ሸኔ ወይም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊ,ት ወይም ፋ,ኖ የማይንቀሳቀሱበት ቦታ ነው። ስለሆነም ዋናው ዓላማ ዒላማ በንጹሐኖ,ች ላይ ነው።
#ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ #ኢትዮጵያ
ለሞቱት ነፍስ ይማር ያሉትንም እግዚአብሔር ይጠብቅልን
መረጃ እናት ፓርቲ