Fanta Photograph

Fanta Photograph ጌርሳም ሚድያ

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቅዱስ ሚካኤል ለማንም ያልተሰጠ እጅግ ታላቅ የሆነ ክብር እንደተሰጠው ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይኸውም በዕለተ ምጽአት ጌታችን ቅዱሳን መላእክትን አስከትሎ በክበበ ትስብአት ...
22/09/2025

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቅዱስ ሚካኤል ለማንም ያልተሰጠ እጅግ ታላቅ የሆነ ክብር እንደተሰጠው ተጽፎ እናገኛለን፡፡
ይኸውም በዕለተ ምጽአት ጌታችን ቅዱሳን መላእክትን አስከትሎ በክበበ ትስብአት በግርማ መለኮት በሚመጣበት ጊዜ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሙታን ላይ ሥልጣን የተሰጠው ለዚሁ ለኃያሉ መልአክ ለቅዱስ ሚካኤል ነው፡፡ ይህንንም ቅዱስ ጳውሎስ በሚገባ ገልጾታል፡፡ ‹‹እነሆ አንድ ምሥጢር እነግራችኋለሁ ሁላችን አናንቀላፋም፡፡ ነገር ግን የኋለኛው መለከት ሲነፋ ሁላችን በድንገት በቅጽበተ ዓይን እንለወጣለን፤ መለከት ይነፋል፤ ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ፤ እኛም እንለወጣለን ይላል›› (1ቆሮ.15÷51-52) ከዚሁ ጋር በተጨማሪ ‹‹በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነውና እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉትን አንቀድምም ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና በክርስቶስ የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ…›› (1ተሰ..4÷15-16) በማለት በዕለተ ምጽአት ምን ያህል ክብርና ጌትነት እንደሚሰጠው ይገልጽልናል፡፡

 #አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ጻድቅእንኳን ለኢትዮጵያዊው ጻድቅ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ወርሃዊ የመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን !!!" የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች...
18/09/2025

#አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ጻድቅ

እንኳን ለኢትዮጵያዊው ጻድቅ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ወርሃዊ የመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን !!!

" የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች።"
ያዕ. ፭፥፲፮ /5፥16/

18/09/2025
16/09/2025

ሽር በመድረግ እናጋራ

  ብዙ አናብርትና አናብስትየተገዙላቸው ታላቅ ፃድቅ ናቸው።ኢትዮጵያን ማርልኝ ብለው ለመቶ ዓመት ያህል እግዚአብሔርን ለምነዋል። እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።ጻድቁ አባታችን ከብዙ ተጋድሎ...
15/09/2025

ብዙ አናብርትና አናብስት
የተገዙላቸው ታላቅ ፃድቅ ናቸው።

ኢትዮጵያን ማርልኝ ብለው ለመቶ ዓመት ያህል እግዚአብሔርን ለምነዋል። እግዚአብሔር ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።

ጻድቁ አባታችን ከብዙ ተጋድሎ በኋላ በ562 ዓመታቸው መጋቢት 5 ቀን በክብር አርፈዋል።

የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በረከታቸው ይደርብን!

Address

Abu Dhabi

Telephone

+971565880870

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Fanta Photograph posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Fanta Photograph:

Share