Ye Habesha Page

Ye Habesha Page "እግዚአብሔር" ፍቅር ነው
(3)

19/12/2025

ስለ አእላፋት ዝማሬ በተመለከተ...

መምህር ደረጀ ነጋሽ (ዘወይንዬ )

#ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ

ክርስትና ከኦሮሚያ ምድር በጳጳሳት የብሔር ፅዋዕ በሚጠጡ ምስለ ክርስቲያኖች እና በሥሁታን ብሔርተኞች ጥምር ፕሮጀክት እየጠ,ፋ ነው።አሁንም ጬኸት እንጂ መፍትሔ አላገኘም ። የበለጠ ተናቦ የክ...
19/12/2025

ክርስትና ከኦሮሚያ ምድር በጳጳሳት የብሔር ፅዋዕ በሚጠጡ ምስለ ክርስቲያኖች እና በሥሁታን ብሔርተኞች ጥምር ፕሮጀክት እየጠ,ፋ ነው።

አሁንም ጬኸት እንጂ መፍትሔ አላገኘም ። የበለጠ ተናቦ የክርስቲያኖችን እልቂ,ት ማስቆም ካልተቻለ ኦርቶዶክሳዊነት ከፍ ብሎም በምስራቅ አፍሪካ የመቀጠል እድሉ አናሳ ነው።

የጸ,ረ ኦርቶዶክሳዊነት ፕሮጀክት በብዙ አይነት የሚደገፍ ከፍ ያለ የቆየ ዕቅድ ነው እንጂ ድንገቴ አይደለም።

ዕልቂታችን እልባት ማግኘት አለበት። ትናንት የተጀመረው ለዛሬው ማንቂያ ደወል ነበረ።

ከሁሉም የሚከፋው ነገ ማድረግ የሚፈልጉት ነው።
ዛሬ በተናጠል የሆኑ የሆኑ ቀጠናዎችን እያጠፉ ነው።
ነገ ግን ክርስቲያንን እና ክርስቲያንነትን በአዋጅ ያጠ,ፉታል።

በቤተ ክህነቱ ድንቡልቡል አቡኖች ተጎልተዋል።በዚያም ፍጹም የኦርቶዶክስ ጥላ,ቻ ያላቸው አካላት ተሠይመዋል። በመሀል ኦርቶዶክስ በላይ እና በታች እንደ እህል እየተፈጨ ነው።

ስለሆነም በአንድ ህሊና ውስጥ መተሳሰር ያስፈልገናል።
በደንብ ስንሰባሰብ ድምጽ ይኖረናል፣በደንብ ስንግባባ የመሰማት አቅም ይኖረናል፣በደንብ ስንሰማ የማድረግ አቅም ይኖረናል።

የግል መጋረጃዎችን ወደ ጎን ትተን ሀገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው መከራችንን ለምእመኑ እናስረዳ ለእግዚአብሔርም ለዓለምም እናሳውቅ።

✍️የኔታ ገብረ መድኅን እንየው

#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ

በአሩሲ እና አካባቢው የተጀመረው ኦርቶዶክሳዊያንን በሞ,ት የማጽዳት ፕሮጀክት በሌሎች ዞኖችም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።ሞታች,ንን የሚጋርድ ሕመማ,ችንን ስቃያ,ችንን የሚሸፍን የትኛውንም አጀን...
18/12/2025

በአሩሲ እና አካባቢው የተጀመረው ኦርቶዶክሳዊያንን በሞ,ት የማጽዳት ፕሮጀክት በሌሎች ዞኖችም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።

ሞታች,ንን የሚጋርድ ሕመማ,ችንን ስቃያ,ችንን የሚሸፍን የትኛውንም አጀንዳ መጫኑን ትተን ወደቀደመው ነገራችን መዞር የአካልነት ግዴታችን ነው።

✍️የኔታ ገብረ መድኅን እንየው

በሌላ መረጃ 👇

በዛሬው ዕለት ታኅሣሥ 9 ቀን 2018 ዓ ም ከአርሲ ሮቤ በትንሽ ኪ ሜ ርቀት ላይ በምትገኝ አኪያ በምትባል ቀበሌ በግብርና ስራ ላይ የነበሩት 5 የአንድ ቤተሰብ አባላት ተወስደዋል። ያሉበትም አይታወቅም።

1 ነጋሽ ማሞ
2 ሀምዴ ማሞ
3 ፈጠነ ማሞ
4 ዘየደ ውድነህ
5 ዮሐንስ ሰለሞን

#ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ #ኢትዮጵያ

የጥንታዊቷና ታሪካዊት ርዕሰ ርዑሳን መርጡለ ማርያም ገዳም አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ብርሀነ መስቀል አንዳርጌ ገዳሟን እና ምዕመኑን የመምራት መንፈሳዊ ኃላፊነትን ወደ ጎን በመተው ያላቸውን ክህ...
18/12/2025

የጥንታዊቷና ታሪካዊት ርዕሰ ርዑሳን መርጡለ ማርያም ገዳም አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ብርሀነ መስቀል አንዳርጌ ገዳሟን እና ምዕመኑን የመምራት መንፈሳዊ ኃላፊነትን ወደ ጎን በመተው ያላቸውን ክህነት ተጠቅመው ቤተክርስቲያኗን ለጠ,ላት አሳል,ፈው ሰጥተዋል።

ታላላቅ አባቶችን ከልጅነት እስከ እውቀት በገዳሟ አሳድጋ ለጵጵስና በርካታ አባቶችን ያበቀለችው መርጡለ ማርያም ገዳም በአባ ብርሀነ መስቀል አንዳርጌ መሪነት የቤተክርስቲያኗ ቤተ መቅደስ ተከፍቶ የሐይማ,ኖቱ ተከታይ ያልሆኑ ካድ,ሬዎችን በማስገባት የቤተክርስቲያኗን ክብር አዋር,ደዋል።

በአብዱ ሁሴን እና ሶፊያ መሐመድ ከተመለመሉት የሐይማኖት አባቶች ቀዳሚ የሆኑት አባ ብርሀነ መስቀል አንዳርጌ ታማኝነታቸውን ለመግለጽ የኦሪት ስርዓት ይፈጸምባት የነበረችውን ቅድሥት ቤተክርስቲያን መቅደስ ከፍተው በማስገባት በፈጸሙት ነው,ር በገዳሟ ያሉት ቅዱሳን አባቶች መራ,ር ሀዘ,ን ላይ መውደቃቸው ታውቋል።

የብልጽግናን ዳቦ በመቁረስ የሚታወቁት አባ ብርሀነ መስቀል አንዳርጌ የፋ,ኖን ሰራዊ,ት ለማስከዳ,ት ከአረ,መኔው ሰራ,ዊት ልዩ ተልዕኮ የተሰጣቸው ሲሆን በብርሀኑ ዋለ አማካኝነት 500,000 ሺህ ብር በግል አካውንታቸው ገቢ ተደርጎላቸዋል ።

የቤተክርስቲያኗን ጸጋ በመግፈ,ፍ ለጠ,ላት የተንበረከኩ ተላላኪዎ,ችን ለፍትህ የምናቀርብ ሲሆን አባ ብርሀነ መስቀል አንዳርጌ በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ያሉ በርካታ የሐይማኖት አባቶችን ስብሰባ ጠርተው እንዲረሸ,ኑ ማድረጋቸውንም የደረሰን መረጃ ያረጋግጣል።

በመጨረሻም

በመርጡለ ማርያም ከተማ ያለው ምዕመን ከእንደዚህ ያሉ ተኩ,ላዎች እራሱን እንዲጠብቅ እንመክራለን ።

ለጠላ,ት ሀሳብና ግብር የተገዛው ሁሉ ከጠላ,ት ጋር ይጠረጋል።

#ኢትዮጵያ2018 #ኢትዮጵያ #ሐበሻ

ፋ,ኖ ባዬ ደስታ

በአርሲ ዛሬም ግድ,ያ  አልቆመምሰለሞን በቀለ የተባለን ግለሰብ ገድ,ለው ጥ,ለውት ሄደዋል። ይህ ሟ,ች ከ20  ቀን በፊት በሌላ ግለሰብ  ማሳ ላይ የግብርና ስራ እያከናወነ በነበረበት ወቅት ...
17/12/2025

በአርሲ ዛሬም ግድ,ያ አልቆመም

ሰለሞን በቀለ የተባለን ግለሰብ ገድ,ለው ጥ,ለውት ሄደዋል። ይህ ሟ,ች ከ20 ቀን በፊት በሌላ ግለሰብ ማሳ ላይ የግብርና ስራ እያከናወነ በነበረበት ወቅት ከእሱ ጋር የትራክተር ባለቤት የሆነውን ግለሰብ ወስደዋቸው የነበረ ሲሆን የትራክተር ባለቤት የሆነው ሰው 150 ሺህ ብር በመክፈል ለቅቀውታል።

ሟ,ች " ሰለሞን በቀለ " ግን ያለውን 70 ሺህ ብር የከፈለ ቢሆንም ቀሪውን ክፍያ ማሟላት ባለመቻሉ በዛሬው ዕለት ታህሳስ 8 ቀን የሴት ጫካ (ተራራ ) በሚባል ቦታ ላይ ገድ,ለውታል ።

#ኢትዮጵያ2018 #ኢትዮጵያ #ሐበሻ

17/12/2025

የአእላፋት ዝማሬን በተመለከተ .....
#ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ #ኢትዮጵያ

17/12/2025

አርሲ ላይ በግፍ የተጨፈ,ጨፉትን ኦርቶዶክሳዊያን ወገኖቻችንን አስበዋል ..

የሀዋሳ ደብረሰላም ቅድስት ስላሴ ካቴድራል
#ሐበሻ #ኢትዮጵያ2018 #ኢትዮጵያ ....

ለጃንደረባው ትውልድ ጥያቄ ቀርቧልለጃንደረባው ትውልድ ድርጅት በቅድሚያ የምጠይቀው ጥያቄ አለኝ ?(በየቦታው ያለውን የኦርቶዶክሳዊያንን ግ,ድያ ሳንረሳ ) ፩ :-  የጃንደረባው ትውልድ የሚባለ...
16/12/2025

ለጃንደረባው ትውልድ ጥያቄ ቀርቧል

ለጃንደረባው ትውልድ ድርጅት በቅድሚያ የምጠይቀው ጥያቄ አለኝ ?

(በየቦታው ያለውን የኦርቶዶክሳዊያንን ግ,ድያ ሳንረሳ )

፩ :- የጃንደረባው ትውልድ የሚባለው ድርጅት ዓላማው ተልዕኮው ርዕዩ ምንድነው ?

፪ :- አሁን ባለው የአዕላፋት ዝማሬ ለኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን መጠበቅ ህልውና ያለው አበርክቶት ምንድን ነው?

፫ :- ብዙ ጊዜ ከእንትና ማኅበራት ጋራ ተፈራረምን ወዘተ እያለ ድርጅቱ ሲጽፍ አያለሁ እሱ የማን ድርጅት ሁኖ ነው ከቤተ ክርስቲያን ማኅበራቶች ጋራ የሚፈራረመው?

፬ :- የልደት ወቅቶችን መሠረት አድርጎ ዝማሬ መሥራት ያስፈለገው ለምንድን ነው? የጥምቀትስ፣ የትንሣኤስ፣ የዕርገታ ለማርያም፣የዘመን መለወጫ፣የመስቀል፣...የሌለው ለምንድን ነው?ወቅት ተኮር ክርስቲያን ለመፍጠር ያስፈለገው ለምንድን ነው?

፭ :- በዚህ ወቅት የሚያስፈልገን ነጭ በነጭ ለብሶ፣በሎሽን ተለቅልቆ መዘመር ነው? ወይስ ጥቁር ለብሰን ሰውነታችንን ገሥፀን ወደ ምህላ መሄድ ነው?

፮ :- ይሄ የዕላፋት ዝማሬ ከፓስተር ዮናታን(መልካም ወጣት)የተኮረጀ አለመሆኑን በምን ማረጋገጥ ይቻላል?ሥርዓቱ የኦርቶዶክሱን ወጣት ትውልድ ማሰሪያ ያዘጋጀው ወጥመድ አለመሆኑን በምን እናውቃለን?

፯ :- ወጣቶቹን ከሰንበት ት/ቤት እና ከቤተ ክርስቲያን ማኅበራት እየነጠሉ እየወሰዱ ለብቻቸው ለዓመት በዓል እንዲቆሙ የማድረግ ጥቅሙ ምንድን ነው?

፰ :- በዚህ ሁለት ዓመታት ይሄንን ያክል የቤተ ክርስቲያን የክርክር አጀንዳ ሁኖ ስሙ ሲነሣ ጆሮ ዳባ ልበስ ያለው ለምንድን ነው?ድርጅቱ የማን ሁኖ ነው።

፱ :- ድርጅቱ የማን ነው?ከአጥማቅያን ቡድኖች፣ከግለሰብ ድርጅቶች፣..በምን ይለያል? ራሱን ራሱ ማን ነኝ ይላል?

፲ :- የድርጅቱ ስሙ ራሱ "ጃንደረባ ትውልድ ጃንደረባ"ለምን ተባለ?ይሄ ስያሜ በኦርቶዶክሳውያን ሥነ ልቡና ላይ ምን ተጽእኖ አለው?

፲፩ :- ወጣት ከተሜውን ትውልድ በቤተ ክርስቲያን ላይ ዕንግዳ ልምምድ እንዲያደርግ በሩን መክፈት ያስፈለገው ለምንድን ነው?

፲፪ :- ከማንቂያ ደወል አዘጋጆች የቀጠለ በጧፍ ከማንቃት በጧፍ ወደ መዘመር የተሸጋገረ፣ከፕሮፌሽናል ሰባኪዎች ወደ ፕሮፌሽናል ዘማሪዎች የተሸጋገረ ነውን?

፲፫ :- በቤተ ክርስቲያን ህልውና ላይ፣በምእመናንን መከራ ላይ ምን አቋም እና አጀንዳ አለው?ካለው እስካሁን ያልሰማነው ለምንድን ነው?

፲፬ :- በሙሉ ልብ የኦርቶዶክሳውያን መሆኑን ወይም በስተጀርባ የቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ያደራጁት አለመሆኑን ማወቅ ስለሚያስፈልገን ራሱን ከሁሉም በፊት በታማኝነት መንገድ መግለጥ አለበት።

ማለትም
-መነሻው፣ የመሪዎቹ ቁጥርና ስም ዝርዝር፣ የሚገኝበት አድራሻ፣ የተጻፈ እቅዱ፣ የመድረሻ ዓላማው ወዘተ በግልጽ መጥቶ መተቸት መሞገት አለበት።

✍️ የኔታ ገብረ መድኅን እንየው

#ኢትዮጵያ #ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ

..ይገባል ምስጋና ይገባል ውዳሴሁሉን ለፈጠረ ለቅድስት ሥላሴ...   #ኢትዮጵያ2018    #ኢትዮጵያ  #ሐበሻ
16/12/2025

..ይገባል ምስጋና ይገባል ውዳሴ
ሁሉን ለፈጠረ ለቅድስት ሥላሴ...
#ኢትዮጵያ2018 #ኢትዮጵያ #ሐበሻ

💚💛❤  በረከቷ አይለየን 💚💛❤
15/12/2025

💚💛❤ በረከቷ አይለየን 💚💛❤

አሳዛኝ መረጃ :- ወለጋ ሆሮ ጉዱሩየማኅበረ ቅዱሳን አባል የሆኑት ቀሲስ ደሳለኝ ነመምሳ እና የሆሩ ጉዱሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ ኡፋ  በታጣቂዎ,ች...
14/12/2025

አሳዛኝ መረጃ :- ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ

የማኅበረ ቅዱሳን አባል የሆኑት ቀሲስ ደሳለኝ ነመምሳ እና የሆሩ ጉዱሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ ኡፋ በታጣቂዎ,ች ተገድ,ለዋል።

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ስር በምትገኘው በሀረቶ ማርያም የኅዳር ጽዮን ማርያምን በዓል አክብረው ሲመለሱ ሻንቡ ከተማ መዳረሻ ሲደርሱ በታጣቂዎች ተወስደው የነበረ እንደሆነ የሚታወስ ነው።

ነፍስ ይማር

#ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ #ኢትዮጵያ

💚💛❤ታሪክ መች ይሞታልገዳይ ቀባሪውን ቆሞ ያሳልፋል።ታህሳስ ሦስት ቀን ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በሞተ ሥጋ የተለዩባት ቀን ናት።እምዬ ምኒልክ ታህሳስ 3 ቀን 1906 ዓ ...
12/12/2025

💚💛❤
ታሪክ መች ይሞታል
ገዳይ ቀባሪውን ቆሞ ያሳልፋል።

ታህሳስ ሦስት ቀን ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በሞተ ሥጋ የተለዩባት ቀን ናት።

እምዬ ምኒልክ ታህሳስ 3 ቀን 1906 ዓ ም በዕለተ ዐርብ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩበት መታሰቢያ ቀን ነው። አፄ ምኒልክ የተወለዱት ነሐሴ 12 ቀን 1836 ዓ ም ሲሆን በሞቱበት ጊዜ ዕድሜያቸው 69 ዓመት ከአራት ወር ነበር።

#ኢትዮጵያ2018 #ሐበሻ #ኢትዮጵያ

Address

Abu Dhabi

Telephone

+971563586993

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ye Habesha Page posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ye Habesha Page:

Share

Category