Sisco React

Sisco React ሳቅ በነጻ! 🤣 በየቀኑ አዳዲስ አስቂኝና ገራሚ ቪዲዮዎች እዚህ ይገኛሉ። Follow አድርጉና አብረን እንሳቅ! 👇

26/03/2026

እንደዚህ አይነት 'ፔዳል' አይታችሁ አታውቁም! 🤦‍♂️🏍️
, , , , , ,

17/01/2026

ፈታኝ ምርጫ! 🤔
​በህይወታችሁ ካሉት ሁለት አማራጮች አንዱን ብቻ መምረጥ ብትገደዱ የትኛውን ትመርጣላችሁ?
​በየቀኑ 10,000 ብር እየተከፈላችሁ የማትወዱትን ስራ መስራት።
​በየቀኑ 500 ብር ብቻ እየተከፈላችሁ የምትመኙትንና የምትወዱትን ስራ መስራት።

​ምርጫችሁን በቁጥር ግለጹልኝ! ለምንስ? 👇




15/01/2026

👇 ለሚወዱት ሰው አሁኑኑ ይላኩት! 👇
አንዳንዴ ስሜትን በቃላት መግለጽ ይከብዳል...
ግን አንድ ወንድ ከልቡ ሲያፈቅር፣ አለም ጦርነት ብትሆን እንኳን ሰላሙን የሚያገኘው በእቅፏ ውስጥ ነው።
ይህ አጭር የፍቅር ሹክሹክታ፣ ላፈቀሩት ሰው የሚላክ ምርጥ የፍቅር መልእክት ነው።
"ያለ አንቺ መኖር... በህይወት እያሉ እንደ መሞት ነው።"
ሙሉ ታሪኮችን እና ዶክመንተሪዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይከታተሉ!
SISCO የታሪክ ማኅደር
#የፍቅር #ግጥም

13/01/2026

😭አለምን ያሳቀው ቻርሊ ቻፕሊን... ለምን አለቀሰ?
የሳቁ ንጉስ... የህይወቱ መጨረሻ ግን በስደት እና በሀዘን ነበር።
አሜሪካ ለምን አባረረችው? ኤፍቢአይ (FBI) ለምን ጠላው?
የቻርሊ ቻፕሊን አስገራሚ እና አሳዛኝ የህይወት ታሪክ።
ይህ SISCO የታሪክ ማኅደር ነው።
ተጨማሪ እውነተኛ ታሪኮችን ለማግኘት ፔጁን Follow ያድርጉ!
👇👇👇
ሙሉ ቪዲዮውን በዩቲዩብ ለመመልከት፣ የመጀመሪያው ኮሜንት (Comment) ላይ ያለውን ሊንክ ይጫኑ

22/06/2024

ልባችንን የሰበሩት አጋጣሚዎች እይታችንን ያስተካክሉልናል።

አንዲት ኢትዮጵያዊት ሴት ከጨቅላ ልጇ ጋር ፖላንድ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው አጥር ስር የተገኘች ሲሆን ድንበር ጠባቂዎችና ወታደሮች ህይወቷን እንዳተረፉላት ታውቋል፡፡ የፖድላስኪ ድንበር ጥበ...
20/06/2024

አንዲት ኢትዮጵያዊት ሴት ከጨቅላ ልጇ ጋር ፖላንድ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው አጥር ስር የተገኘች ሲሆን ድንበር ጠባቂዎችና ወታደሮች ህይወቷን እንዳተረፉላት ታውቋል፡፡

የፖድላስኪ ድንበር ጥበቃ ቡድን ይህችን ሴት ሊያገኛት የቻለው ባደረገው ድንተገኛ ክትትል እንደሆነ አስታውቋል፡፡ ስሟ ያልተጠቀሰው ወጣቷ ሴት ከትላንት ወዲያ ጠዋት በድንበር ጠባቂዎቹ ስትገኝ ሴት ልጇን ከተገላገለች ከጥቂት ሰአታት በኋላ ነበር፡፡ ድንበር ጠባቂዎቹ ካገኟት በኋላ ኢትዮጵያዊ መሆኗን እንደገለፀችላቸውና በወቅቱ ድንገተኛ የህክምና ክትትል ያስፈልጋት ስለነበር ወደሆስፒታል እንድትሄድ መደረጉን ዩሮ ዊቦሪ ዘግቧል፡፡

በአሁኑ ወቅትም እናትና ልጅ በሆስፒታል ይገኛሉ፡፡ በፖላንድና ቤላሩስ ድንበር አካባቢ በርካታ ስደተኞች የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያዊያን በቁጥር ብልጫውን ይይዛሉ፡፡ ከዚህ ቀደም አንዲት ኢትዮጵያዊት በድንበሩ አቅራቢያ ህይወቷ አልፎ መገኘቱን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ፖላንድ ከቤላሩስ ጋር የሚዋስናትን ድንበር በአጥር አጥራ ከፍተኛ ቁጥጥር እያደረገች ቢሆንም ይህንን አልፈው ወደአገሯ እየገቡ ያሉ ስደተኞች በርካታ መሆናቸውን ዘገባዎች ያመለክታሉ፡፡

በአንድ ቀን ውስጥ ወላጅ አልባ የሆኑት ህጻናትመምህር አለማየሁ ሮባ ለ15 አመታት በኬምስትሪ መምህርነት ያገለገለ ሲሆን በቅርቡ በህመም ላይ የነበረው  አለማየሁ ሮባ ከህመሙ ማገገም ሳይችል ...
17/06/2024

በአንድ ቀን ውስጥ ወላጅ አልባ የሆኑት ህጻናት

መምህር አለማየሁ ሮባ ለ15 አመታት በኬምስትሪ መምህርነት ያገለገለ ሲሆን በቅርቡ በህመም ላይ የነበረው አለማየሁ ሮባ ከህመሙ ማገገም ሳይችል ቀርቶ ህይወቱ አለፈች።

የአራት ወር ህጻን ስታጠባ የነበቸው የኔነሽ ኖኪ የባለቤቷን ህይወት ማለፍ እንደሰማች በድንጋጤ ራሷን ስታ ወደቀች። ለእርዳታ ሆስፒታል የተወሰደችው የኔነሽ ህይወትም በሆስፒታል አለፈ።

በሰአታት ልዩነት ባል እና ሚስት ከዚህች አለም ሲለዩ የ14 አመት፣ የ5 አመት እና የ4 ወር ህጻናት ልጆቻቸውም በአንድ ቀን ውስጥ ወላጅ አልባ ሆነዋል።

እነዚህን ህጻናት ለመርዳት የተቋቋመ በሶስት ሰዎች ስም አካውንት ተከፍቶ ሁሉም የበኩሉን እንዲተጋገዝ ሲሉ በፈጣሪ ስም ይጠይቃሉ

Account Name: Kebede Selli, Geda Haleke, Eyasu Adula

CBE: 1000633959033
CBO: 1016700141494
Awash: 013201159416101

11/09/2022
ቅዱስ ፓትርያርኩ ለህክምና ከሄዱበት አሜሪካ ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ሲገቡ አቀባበል ይደረግላቸዋል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ...
05/09/2022

ቅዱስ ፓትርያርኩ ለህክምና ከሄዱበት አሜሪካ ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ሲገቡ አቀባበል ይደረግላቸዋል።

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሕክምናቸውን አጠናቀው ነገ ጷጉሜን 1 ቀን 2014 ዓ/ም ወደ ኢትዮጵያና ወቅዱስ መንበራቸው ይመለሳሉ።

ቅዱስ ፓትራርኩ ወደ ኢትዮጵያና ወቅዱስ መንበራቸው መመለሳቸውን ተከትሎ ከቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ጀምሮ አቀባበል እንደሚደረግላቸው ታውቋል።

የጠቅላይ ቤተ ክህነት ሕዝብ ግንኙነት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በጤና ወደ መንበራቸው መመለሳቸው የቤተ ክርስቲያን ደስታ ነው ያለ ሲሆን በዚሁ መጠን ይፋዊ አቀበበል ዝግጅት ተደርጓል ሲል አሳውቋል።

የቅዱስነታቸውን ወደ አገር ቤት መመለስን አስመልክቶ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት የአቀባበል ኮሚቴ ተቋቁሞ ሲሰራ የቆየ ሲሆን አሁን ላይ የአቀባበል ቅድመ ዝግጅቱ #መጠናቀቁን ለማወቅ ተችሏል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስነታቸው ወደ ሀገራቸውና ወቅዱስ መንበራቸው መመለስን ተከትሎ ነገ ለሚደረገው አቀባበል ሁሉም ሚዲያዎች ጥዋት 1 ሰዓት ላይ ቦሌ ኤርፖርት (VIP) እንዲገኙላት ጥሪ አቅርባለች።

Via-tikvahethiopia

Address

Dubai

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sisco React posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Sisco React:

Share