SBS Amharic

SBS Amharic SBS is the national multilingual, multicultural, and Indigenous media organisation for all Australian

From its beginnings in 1975, SBS has evolved into a contemporary, multiplatform and multilingual media organisation with six distinctive free-to-air TV channels in SBS, National Indigenous Television (NITV), SBS VICELAND, SBS Food, SBS World Movies, and SBS WorldWatch; an extensive radio, audio, and language content network providing more than 60 culturally and linguistically diverse communities w

ith services in their preferred language; and an innovative digital offering, including streaming destination SBS On Demand, available to audiences anytime, anywhere. Follow us on Twitter: twitter.com/SBS
Follow us on Instagram: instagram.com/sbs_australia


HOUSE RULES
This page is a way to get updates, the latest information, promotions and more for SBS and our shows. We'd love for you to leave comments, share photos and videos here. However, please always be respectful of others otherwise or we might need to take down your comments. We also reserve the right to remove spam, reposts, repetitive comments, and those that attempt to interrupt or derail a conversation between other members of the community. Whilst we welcome contributions to our page, we do not endorse the content of those contributions. Contributions should comply with SBS' Network Terms and Conditions and Privacy Policy which are linked clearly below. Network Terms and Conditions
sbs.com.au/terms
Privacy Policy
sbs.com.au/privacy

ከመነሻው ከ1975 ጀምሮ ኤስ ቢ ኤስ የዘመናዊነት ፤ፈርጀ ብዙ እና የመድብለ ቋንቋ የሚድያ ድርጅት ሲሆን ፤ስድስት በኤስ ቢ ኤስ የተለዩ የነጻ በአየር ላይ የሚውሉ ቻናሎች፤ የብሄራዊ የነባር ህዝቦች ቴሌቪዥን ( ኤን አይ ቲቪ ) ኤስ ቢ ኤስ ቫይስላንድ ፤ ኤስ ቢ ኤስ ምግብ ፤ኤስ ቢ ኤስ የአለም ሙቪዎች እና ኤስ ቢ ኤስ ወርልድ ዋች ፤ በርካታ ራድዮኖች ፤ የድምጽ እና ከ 60 በላይ በቋንቋዎች በባህል እና ቋንቋ ዝንቅ ለሆኑ የማህበረስብ ክፍሎች በሚመርጡት ቋንቋ አገልግሎት የሚሰጥ ፤ የዲጂታል ፈጠራን የሚያበረታት ፤ ይህውም ኤስ ቢ ኤስ በምርጫዎ ማድመጥ የሚያስችልዎት ፤ለአድማጮች በማንኛውም ጊዜ እና በፈለጉት ቦታ የሚገኝ ነው ።

በትዊተር ይከታተሉን፡ twitter.com/SBS
በትዊተር ይከታተሉን፡ : instagram.com/sbs_australia

የቤት ውስጥ ህጎች
ይህ የፌስቡክ ገጽ የተሻሻሉ መረጀዎችን ለማግኘት አንድ መንገድ ነው ፤ አዳዲስ መረጃ ፤ ማስታወቂያዎችን እንዲሁም የኤስ ቢ ኤስ ተጨማሪ ትይንቶች ማግኘት ይቻላል ።
አስተያየቶቻችሁን እንድታስቀምጡልን እንወዳለን ፤ ፎቶግራፎችን እና ቪዲዮዎችንም እዚህ እንድታካፍሉ።
ነገር ግን ሁል ጊዜም ሌሎችን የምታከብሩ መሆን ይኖርባችኋል ፤ አለበለዚያ አስተያየቶቻችሁን ልናነሳቸው እንችላለን ።
በተደጋጋሚ ፖስት የተደረጉ ፤ ስፓም እና ተደጋጋሚ አስተያየቶችን እንዲሁም በማህበረሰብ አባላት መካከል የሚደረጉ ውይይቶችን አቅጣጫው ለማሳት የሚፈልጉትን ሁሉ የማስወጣት መብት አለን ።
ምንም እንኳ በፌስቡክ ገጽ ላይ የሚኖራችሁ አበርክቶት እንዲጨምር ብናበረታታም ይዘታቸ ላይ ግን ሙሉ መብትን አንሰጥም ።
አበርክቶቶች በሙሉ ከ ኤስ ቢ ኤስ ኔትወርክ የውዴታ እና ግዴታዎች ከታች እንደሚታየውም ምስጢርን ጠብቆ የማቆየት ፓሊሲ ጋር የሚገናኝ ነው ።
ኔትወርክ የውዴታ እና ግዴታዎች
sbs.com.au/terms
ምስጢርን ጠብቆ የማቆየት ፓሊሲ
sbs.com.au/privacy

05/11/2025

Mamdani's win caps a meteoric rise from a little-known state politician to one of the nation's most visible Democrats.
05/11/2025

Mamdani's win caps a meteoric rise from a little-known state politician to one of the nation's most visible Democrats.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን በሩብ ዓመት ክንውኑ በትግራይና አማራ ክልሎች ከ20 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ ማስቻሉን አስታወቀ
04/11/2025

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን በሩብ ዓመት ክንውኑ በትግራይና አማራ ክልሎች ከ20 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ ማስቻሉን አስታወቀ

04/11/2025

#98 Splitting the bill

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfricause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ አፍሪካውያን አውስትራሊያውያን ልጆቻቸውን ለመታደግና እየናረ ላለው ፍቺ ብልሃት ለማበጀት ማለፊያ ቤተሰባዊ ትስስሮሽ ስለሚኖረው ሚ...
04/11/2025

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfricause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ አፍሪካውያን አውስትራሊያውያን ልጆቻቸውን ለመታደግና እየናረ ላለው ፍቺ ብልሃት ለማበጀት ማለፊያ ቤተሰባዊ ትስስሮሽ ስለሚኖረው ሚና ይናገራሉ።

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfricause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ አፍሪካውያን አውስትራሊያውያን ልጆቻቸውን ለመታደግና እየናረ ላለው ፍቺ ብልሃት ለማበጀት ማለፊያ ቤተሰባዊ ትስስሮሽ ስለሚኖረው ሚ...

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfriCause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ የድርጅታቸውን ተልዕኮና ሚና፣ አፍሪካውያን - አውስትራሊያውን አውስትራሊያ ውስጥ ገጥሟቸው ስላሉ አንኳር ማኅበራዊ ተግዳሮቶችን ነ...
04/11/2025

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfriCause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ የድርጅታቸውን ተልዕኮና ሚና፣ አፍሪካውያን - አውስትራሊያውን አውስትራሊያ ውስጥ ገጥሟቸው ስላሉ አንኳር ማኅበራዊ ተግዳሮቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfriCause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ የድርጅታቸውን ተልዕኮና ሚና፣ አፍሪካውያን - አውስትራሊያውን አውስትራሊያ ውስጥ ገጥሟቸው ስላሉ አንኳር ማኅበራዊ ተግዳሮቶችን ነ.....

በሶማሌ ክልል ማረሚያ ቤቶችና በፖሊስ ጣቢያዎች፤ በታሳሪዎችና ተጠርጣሪዎች ላይ ይፈፀሙ የነበሩ ድብደባዎችና የማሰቃየት ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እንዳስየ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮ...
02/11/2025

በሶማሌ ክልል ማረሚያ ቤቶችና በፖሊስ ጣቢያዎች፤ በታሳሪዎችና ተጠርጣሪዎች ላይ ይፈፀሙ የነበሩ ድብደባዎችና የማሰቃየት ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እንዳስየ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጠ

በሶማሌ ክልል ማረሚያ ቤቶችና በፖሊስ ጣቢያዎች፤ በታሳሪዎችና ተጠርጣሪዎች ላይ የፈፀሙ የነበሩ ድብደባዎችና የማሰቃየት ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እንዳስየ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ ...

ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ፤ ለ10ኛ ዓመት የበቃው የHabeshaview ተባባሪ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ ስለ የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ዕድገትና ሂደት አተያያቸውን ያጋራሉ።
30/10/2025

ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ፤ ለ10ኛ ዓመት የበቃው የHabeshaview ተባባሪ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ ስለ የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ዕድገትና ሂደት አተያያቸውን ያጋራሉ።

ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ፤ ለ10ኛ ዓመት የበቃው የHabeshaview ተባባሪ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ድርጅታቸው እያበረከተ ያለውን ሚናና ዋነኛ ተልዕኮ...
30/10/2025

ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ፤ ለ10ኛ ዓመት የበቃው የHabeshaview ተባባሪ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ድርጅታቸው እያበረከተ ያለውን ሚናና ዋነኛ ተልዕኮውን ነቅሰው ያስረዳሉ።

ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ፤ ለ10ኛ ዓመት የበቃው የHabeshaview ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ድርጅታቸው እያበረከተ ያለውን ሚናና ዋነኛ ተልዕኮውን ነቅሰው ያስረዳሉ።

  Learn how to split the bill in English. Discover useful expressions for sharing costs, shouting rounds, and transferri...
29/10/2025

Learn how to split the bill in English. Discover useful expressions for sharing costs, shouting rounds, and transferring your share easily.

Learn how to split the bill in English. Discover useful expressions for sharing costs, shouting rounds, and transferring your share easily.

ተዋናይና ገጣሚ ጌታሁን ሰለሞን፣ እሑድ ጥቅምት 30 / ኖቬምበር 9 በKindred Studio, 3 Harris St, Yarraville በሜልበርን ለተመልካቾች ስለሚቀርበው "ግጥም በጃዝ" ልዩ ...
29/10/2025

ተዋናይና ገጣሚ ጌታሁን ሰለሞን፣ እሑድ ጥቅምት 30 / ኖቬምበር 9 በKindred Studio, 3 Harris St, Yarraville በሜልበርን ለተመልካቾች ስለሚቀርበው "ግጥም በጃዝ" ልዩ ዝግጅት ፕሮግራም ይገልጣል።

ተዋናይና ገጣሚ ጌታሁን ሰለሞን፣ ጥቅምት 30 / ኖቬምበር 9 ተቋርጦ ከርሞ ዳግም በሜልበርን ከተማ ለመድረክ ስለሚበቃው "ግጥምን በጃዝ" ልዩ ዝግጅት አስመልክቶ ይናገራል።
28/10/2025

ተዋናይና ገጣሚ ጌታሁን ሰለሞን፣ ጥቅምት 30 / ኖቬምበር 9 ተቋርጦ ከርሞ ዳግም በሜልበርን ከተማ ለመድረክ ስለሚበቃው "ግጥምን በጃዝ" ልዩ ዝግጅት አስመልክቶ ይናገራል።

Address

Alfred Deakin Building, Federation Square
Melbourne, VIC
3000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when SBS Amharic posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to SBS Amharic:

Share

Our Story

Our television, radio and online services broadcast in more languages than any other network in the world. 7 million Australians turn to us each week.