
03/29/2025
ሰላም ለሁላችሁ ከዚህ በፊት እንዳልነው የስነ አፈታት ትምህርታችን በዚህ ሳምንት እንጀምራለን ለሶስት ወር እስከ ጁን (June) ድረስ የሚቀጥል ሲሆን ሁልጊዜ ሐሙስ ማታ 8:15 to 9:30 እና በዚህ ቀን ለማትችሉ በድጋሚ ቅዳሜ ጠዋት 8:15 to 9:30 am ክላሱ ይደገማል።
በዚህ አጋጣሚ ተመዝግባችው whats up መልእክት ያልደረሳችሁ ካላችሁ እንድታሳውቁኝ ይሁን እንዲሁም የተለያዩ መልእክቶችን whatsup ግሩብ ላይ ታገኛላችሁ።
ተባረኩልኝ
Shalom, everyone! As mentioned before, our hermeneutics class starts this week and will continue until June 30. The class will be held every Thursday from 8:15 to 9:30 PM, with a repeat session on Saturday morning from 8:15 to 9:30 AM. Calgary time
If anyone registered but still hasn't recieved whatsup notification, please let me know. Also, check WhatsApp for updates and communication.
Blessings,
Henok