04/26/2026
#ጥቆማ!
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለምልመላና ለቅጥር፣ የደኅንነት ማስጠንቀቂያ ለመስጠትና ዜጎች መረጃዎችን እንዲያጋሩ የሚያስችል የኮምዩኒኬሽን ፕላትፎርም ይፋ አድርጓል፡፡
ይህን ተከትሎም በርካታ ጥቆማዎች እየደረሱት ነው፡፡
በብሔራዊ ደኅንነት፣ ጥቅምና በሕዝብ ሥነ-ልቦና ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ የሽብር ወንጀሎች፣ የኢኮኖሚ አሻጥሮች፣በቁልፍ መሠረተ-ልማቶችና የተለያዩ ሁነቶች ዙሪያ ያነጣጠሩ የጥቃት ሙከራዎች፣ከውጭ ኃይሎች ጋር የሚቀናጁ የጥፋት ሴራዎች እንዲሁም የተዛቡ ኢንፎርሜሽኖችን የተመለከቱ ተዓማኒና ተጨባጭ መረጃዎችን niss.gov.et report information ወይም የመረጃ ሪፖርት በሚለው የጥቆማ መስጫ ሳጥን ያጋሩ፡፡
#ለሀገርዎ ብሔራዊ ደኅንነት መረጋገጥ የዜግነት ድርሻዎን ይወጡ፤ለተጨማሪ መረጃዎች የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችን ይጎብኙ!
ኮምዩኒኬሽን ፕላትፎርም፡- https://niss.gov.et
National Intelligence and Security Service -Ethiopia