
23/02/2024
የክልሉ የልማት ድርጅቶች በየዘርፋቸው ጎልብተው በመውጣት በጦርነት የደቀቀውን ክልል መልሶ እንዲያገግም የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት ይኖርባቸዋል። የልማት ድርጅቶች ሲቋቋሙ ዋና ዓላማቸውም እራሳቸውን እያሳደጉ በተቋቋሙለት ዘርፍ በክልሉ ልማት ማፋጠን ነው። ለዚህ ደግሞ በቂ ድጋፍ እንዲሁም ጥብቅ ክትትል ሊደረግላቸው ይገባል።
"አማራ ላይጨርስ አይጀምርም"
Democratic Republic Of The
Soyez le premier à savoir et laissez-nous vous envoyer un courriel lorsque Amhara Plus publie des nouvelles et des promotions. Votre adresse e-mail ne sera pas utilisée à d'autres fins, et vous pouvez vous désabonner à tout moment.