15/01/2026
የአውሮፓ ሀገራት ዶናልድ ትራምፕ መጠቅለል ወደሚፈልጓት ግሪንላንድ ወታደሮች እየላኩ ነው
የአውሮፓ ሀገራት ወታደሮቻቸውን በአርክቲክ ቀጠና ወደምትገኘው ግሪንላንድ እየላኩ ይገኛሉ። ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ኖርዌይ እና ስዊድን ውስን ቁጥር ያላቸው ወታደሮች ወታደሮች ልከዋል ወይም ለመላክ ዝግጁ መሆናቸውን አስታውቀዋል። ስልታዊ አቀማመጥ ያላት እና በማዕድን የበለጸገችውን የዴንማርክ ግዛት አሜሪካ መጠቅለል ትፈልጋለች።
የአውሮፓ ሀገራት ወታደሮቻቸውን በአርክቲክ ቀጠና ወደምትገኘው ግሪንላንድ እየላኩ ይገኛሉ። ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ኖርዌይ እና ስዊድን ውስን ቁጥር ያላቸው ወታደ.....