ASER MEDIA

ASER MEDIA ASER

ዘሕዝን ዜና ካብ ሱዳን - ኣብ ማዕስከር ስደተኛታት ተጋሩ ዝበጸሐ ሓደጋ.ኣብ ሃገረ ሱዳን ክልል ገዳሪፍ ዝርከብ መፅለሊ ስደተኛታት ተጋሩ ዝተፈጠረ ሓደጋ ባርዕ ካብ ሓደ ቀሊል ጉድኣት ወፃኢ ...
05/06/2025

ዘሕዝን ዜና ካብ ሱዳን - ኣብ ማዕስከር ስደተኛታት ተጋሩ ዝበጸሐ ሓደጋ.
ኣብ ሃገረ ሱዳን ክልል ገዳሪፍ ዝርከብ መፅለሊ ስደተኛታት ተጋሩ ዝተፈጠረ ሓደጋ ባርዕ ካብ ሓደ ቀሊል ጉድኣት ወፃኢ ኣብ ልዕሊ ህይወት ሰብ ጉድኣተ ኣየብፅሐን።
ኣብ ሕድሕድ መፅለሊ ዝነበረ ንብረት፣ ገንዘብን ጥሪትን ግና ሙሉእ ብሙሉእ ከምዝተቓፀለ ተገሊፁ።
በዚ ባርዕ ሓዊ ልዕሊ 10 ኩንታል ሰሊጥ፣ልዕሊ 15 ኩንታል ሞሸላ፣ ሓንቲ ሞተር ሳይክል፣ ሓንቲ ጋሪ ፣ ሓደ ኣድጊ፣ ሓደ ከፍትን ሙሉእ ንብረት ገዛን ተቃፂሉ።
መንበሪኦም ዝተቃፀሎም 12 መራሕቲ ስድራ ኣብ ከቢድ ፀገም ወዲቖም ከምዘለዉ ተሓቢሩ።
ነዞም ወገናት ሓገዝ ንምትእኽኻብ ብማሕበር ተጋሩ ሱዳን ጨ/ር ገዳሪፍ መተሓባበሪ ኮሚቴ ተጣይሹ ኣብ ዝሓፀረ እዋን ዕላዊ ከምዝገብር ካብቲ ማሕበር ዝበፅሐኒ ሓበሬታ የመላኽት ይብል ካብ ጋዜጠኛ መድሃነየ ግደይ ዝረኸብናዮ ሓበሬታ።
'ኡምጉርጃ' ብሰንኪ ሕድ ሕድ ኲናት ሱዳን ካብ ዝተፈላለዩ ከባቢታት ዝተመዛበሉ ተጋሩ ዘዕቆብሉ ቅድሚ 47 ዓመታት ዝተጣየሸ መዕቆቢ ከምዝኾነ ተሓቢሩ።
ኣብዚ ወርሒ ጥራሕ ሰለስተ ሓደጋታት ባርዕ ሓዊ ኣብ መዕቖቢ ስደተኛታት ተጋሩ ከምዘጋጠመ ይፍለጥ።

ዜና ቤተክህነት….የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል ፦1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤2. ብፁዕ አቡነ  ሳ...
23/05/2025

ዜና ቤተክህነት
….
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል ፦
1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤
2. ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤
3. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስን የሐዲያ ሀ/ስብከትን እንደያዙ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤
4. ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ዘኮሎራዶን የቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ፤
5. ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን ሚኒሶታን እንደያዙ የኮሎራዶ ሀ/ስብከትን እንዲመሩ፤
6. ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የደቡብ አፍሪካ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳ ጳስ፤
7. ብፁዕ አቡነ ዕንባቆምን የገዳማት መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ፤
8. ብፁዕ አቡነ ሙሴ አውስትራልያን እንደያዙ የግቢ ቅዱስ ገብርኤልና የበዐታ ለማርያም ገዳም ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ ወስኗል።
መረጃው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የተገኘ ነው።

ሰበር ህወሓት ካብ ፓርቲነት ተሰሪዛ
14/05/2025

ሰበር
ህወሓት ካብ ፓርቲነት ተሰሪዛ

13/05/2025
" እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ እስካሁን የታገስኩት ይበቃኛል " - አቶ ጌታቸው ረዳአቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ኣዲስ አሰላፍ እንዲፈጠር ቆርጠው የተነሱ ይመስላል፡፡ ዝስከ አሁን በክልሉ የ...
13/05/2025

" እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ እስካሁን የታገስኩት ይበቃኛል " - አቶ ጌታቸው ረዳ
አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ኣዲስ አሰላፍ እንዲፈጠር ቆርጠው የተነሱ ይመስላል፡፡ ዝስከ አሁን በክልሉ የቆየው የሽፍንፍን ፖለቲካ እንዲያበቃ በፊት አውራነት መጥተዋል፡፡
በትግራይ ያለው ህገወጥ የወርቅ ንግድ ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኃላ የጀመረ ሳይሆን በጦርነቱ ጊዜም ሳይቀር ሲሰራ የነበረ እንደሆነ የቀድሞው የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ይፋ አደረጉ።
አቶ ጌታቸው፤ "ብዙ ሰው የወርቅ ንግድ የፕሪቶሪያ ስምምነት ከተፈራረምን በኃላ የጀመር ይመስለዋል" ያሉ ሲሆን ግን ጦርነቱም እየተካሄደ ንግዱ ነበር ብለዋል።
"እኔ የማምንበትን ትግል ነው ያካሄድኩት ብዬ አምናለሁ በዛ በማምንበት ትግል ውስጥ የትግራይን ህዝብ አጀንዳ ይዘው የታገሉ ብዙ የጦር መኮንኖች አሉ ለሰሩት ስራ ያለኝ ክብር በፍጹም አይቀንስም ግን ደግሞ ገና ገና ጦርነቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶችን ይበላ በነበረበት ወቅት ሳይቀር ምሽግ ለመቆፈር ብለን የወሰድነው ኤክስካቫተር ወርቅ ለመልቀም ይጠቀሙበት የነበሩ አዛዦችም ነበሩ" ሲሉ አጋልጠዋል።
"ሲዋሹ በጣም ነው የሚገርመኝ" ያሉት አቶ ጌታቸው "እኔ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል እስካሁን የታገስኩትም ይበቃኛል" ብለዋል።
አቶ ጌታቸው "የኤርትራን ሰራዊት እናፍርሰው" በሚል አላማ ዘመቻ የጀመረና ዘመቻውን የሚመራው አመራር ሰዎችን እያፈነ ገንዘብ ሲበስብ እንደነበር ተናግረዋል።
"ሰው ሲሸጡ የሚኖሩ ሰዎች አሉ፤ ኤርትራዊ መሸጥ ' ንብረት ' ነው የሚባለው ወርዷል ወይ ? ይባላል፤ ታፍንና ይዘህ 27 ወጣት አንድ ቤት ትዘጋና ቤተሰቦች አላቸው ውጭ ሀገር የሚባሉት ሰዎች አካውንት እየተጠየቀ እያንዳንዱ ሰው በትንሹ 4000 ዶላር እንዲያስገባ ተደርጎ (20 ሰው ካፈንክ 80 ሺህ ዶላር ታስገባለህ) በዚህ የውጭ አካውንት ከፍተው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን እየሸጡ፣ እያገቱ ገንዘብ እንዲሰበሰብ የሚያደርጉ አመራር የሚሰጡ ከፍተኛ አመራሮች አሉ" ብለዋል።
ይህ ተግባር መጀመሪያ በኤርትራውያን መጀመሩን ከዛም ወደ ትግራይ ተወላጆች መዞሩን ተናግረዋል።
እዚህ ጉዳይ ላይ ጥናት ተደርጎ አመራሮቹ ለህግ እንዲቀርቡ ሙከራ ቢደረግም ማቅረብ እንዳልተቻለና 2 ዓመት እንደሆነው ጠቁመዋል።
አቶ ጌታቸው "ይሄን የሚመራ የመረጃ መምሪያ ኃላፊ እርምጃ እንዲወሰድበት ወይ ከስራ እንዲነሳ ብለን ወስነን ስናበቃ ለማስፈጸም ኃላፊነት የሚሰጣቸው የፀጥታ አመራሮች አላስፈጸሙም" ሲሉ ተናግረዋል።
የፀጥታ አመራሮች በባህሪያቸው ጥፋት ያጠፋውም ያላጠፋውም የመተጋገዝ ባህሪ አላቸው ሲሉ ተደምጠዋል።
ከዚህ በተጨማሪ አቶ ጌታቸው ረዳ በወርቅ ንግድ ውስጥ ስላሉ አመራሮች ተናግረዋል።
"ወርቅ ንግድ ውስጥ የገባ ' ለትግራይ ነጻነት እስከመጨረሻው እሰዋለው ' እያለ የሚፎክር ጀነራል አለ አሁንም፤ እንዲህ አይነቱን የወርቅ ንግድ ውስጥ ነው ያለኸው ሊባል ይገባል" ብለዋል።
አቶ ጌታቸው እነ ጀነራል ምግበ በወርቅ ንግድ ውስጥ ተሰማርተው እንደሚገኙ በስም ጠቅሰው ይፋ አድርገዋል።
"እነ ምግበ የሰሩት ጀግንነት የወጣት መስዕዋት መሰረት ተደርጎ የመጣ ጀግንነት ነው" ያሉት አቶ ጌታቸው "እነዛን ወጣቶች ለስደት በሚዳርግ ደረጃ ወደ ተራ የወርቅ ንግድ ገብተው ሲያበቁ የስርቆት ተግባራቸውን የትግራይ ግዛት አንድነት የማረጋገጥ አርገው እየገለጹ እንደገና ይሄን ወጣት ለሌላ መስዕዋትነት ሊዳርጉ እየተንቀሳቀሱ ነው" ብለዋል።
"እነ ኃይለስላሰም አሁን በትግራይ ህዝብ አንድነት ስም የትግራይን ወጣት ከኤርትራም ጋር ቢሆን አብሬ ለማገዶነት እንዳርገዋለው በሚል በጀግንነት ስም እየፎከረ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።
እነ ምግበ ፣ እነ ኃይለስለሰን "በወንጀል የተነከሩ ሰዎች ናቸው" ብለዋቸዋል።
ድንገት ሰላም ቢፈጠር "ተጠያቂ እሆናለሁ፤ አደጋ ውስጥ እገባለሁ" ብለው ስለሚያስቡም ግርግር እንዲያልቅ አይፈልጉም ሲሉ ገልጸዋቸዋል።
የትግራይን ህዝብ ለሌላ ጦርነት ለማስገባት እያሰቡ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ጌታቸው " የፌዴራል መንግሥት ድንገት ውጊያ ይገጥመናል " በሚል ስጋት ውጊያው ትግራይ ውስጥ እንዲካሄድ የሚያስችል ስትራቴጂ ተቀይሶ እየተንቀሳቀሱ ነው ብለዋል።
" ሰላም መፈጠር አለበት፤ በኢትዮጵያም በኤርትራም መካከል ጦርነት መፈጠር የለበትም፣ የኤርትራ ህዝብ ለአደጋ መዳረግ የለበትም እምነቴ ነው። ግን መምረጥ ካለብኝ የትግራይ ህዝብ ድጋሚ የጦር አውድማ የሚሆንበት ሁኔታ እስከመጨረሻው ድረስ እንዳይሆን እታገላለሁ " ብለዋል።
በዚህ ትግል እንቅፋት የሆኑት የወርቅ ንግድ ላይ የተሰማሩት ዘራፊዎች ናቸው ሲሉ ገልጸዋል።
" ' ግንባር አዛዥ ነኝ ' ይላል ወርቅ ሲዘርፍ ነው የሚውለው " ብለዋል።
"በ2014 ወጣቶች በየግንባሩ ሲተናነቁ በርቀት ዳባት፣ደባርቅ ፣ሊማሊሞ ሆኖ ውጊያ ይመራ የነበረ ሰው በተመሳሳይ ሰዓት በኤክስካቫተር ወርቅ እየቆፈረ ይሸጥ ነበር" ሲሉ ተደምጠዋል።
በዚህ የዝርፊያ ኔትዎርክ ፖለቲከኛውም እንዳለ ገልጸዋል።
ከዚህ ባለፈ አቶ ጌታቸው በመቶ ሚሊዮን ዘርፏል ስላሉት ኃለስላሰም ተናግረዋል።
" ኮምቦልቻ issue account ነበር፤ በዛ ሰዓት ጦርነት ላይ ገንዘብ ስለሚያስፈልገን ትክክለኛ ውሳኔ ነው የወሰነው የግል ባንኮች ሳንነካ የመንግሥት እንውሰድ ብለን ፓለቲካሊ ወሰንን እኔ እንደማውቀው 4 ቢሊዮን ብር ነበረው issue account ላይ ይሄን ከብሔራዊ ባንክ ማረጋገጥ ይቻላል ጊዜያዊ አስተዳደር ከሆንኩም በኃላ ወረቀት መጥቶልኛል ምን እንደተፈጠረ ባንኮች ውስጥ ግለጹልን የሚል እና issue account ውስጥ ያለውን ገንዘብ እንዲሰበስቡ ከተመደቡት ሰዎች መሃል አንዱ የግምባር አዛዥ የሚባለው ኃይለስላሰ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ነው የወሰደው ወደ አንድ ቢሊዮን አካባቢ ገንዘብ ነው የወሰደው እሱ ስር ተፍ ተፍ የሚሉ የሱ አገልጋዮች የተወሰነ ድርሻቸው የወሰዱ አሉ " ብለዋል።
አብዛኛው ሰው ትግሉን ለትግራይ ህዝብ ካለው የህልውና ጥቅም አንጻር እንጂ "ገንዘብ አገኝበታለሁ" ብሎ አይደለም የተሳተፈው ሲሉ ተናግረዋል።
"እኔ በማውቀው ባረጋገጥኩት በሰነድ ጭምር እነ ኃይለ የወርቅ ማሽኖችን ሲያስገቡ ነው የሚውሉት" ብለዋል።
የፖለቲካ አመራሩም አብሮ የወርቅ ንግድ ውስጥ መሰማራቱን ጠቁመዋል።
ሰዎቹ ማሽን ሲያዝባቸው የፌዴራል ሰዎች ጋር እየተደዋወሉ "እናተን የመሰለ ሰው የለም" እያሉ እየተለማመጡ ማሽን ለማስለቀቅ እንደሚሞክሩ ገልጸዋል።
በጥናት " እገለ እግሌ 300 ሚሊዮን ወስዷል በቁጥጥር ስር ይዋል፣ እገሌ ይሄን ያህል ማሽነሪ ወስዷል በቁጥጥር ስር ይዋል እርምጃ ይወሰድ " ከተባለ 2 ዓመት እንደሆነው አመልክተዋል።
የቀረበውን የጥናት ዶክመት እነ ደብረጽዮን (ዶ/ር) እንደሚያውቁት ጠቁመዋል።
ትግሉ ውስጥ ትልልቅ አስተዋጽኦ ያላቸው ሰዎች ስም ሌሎችን ይዞ እንዳይጠፋና የውሸት አንድነት ለማስቀጠል ሲባል እምርጃ መውሰድ አልተቻለም ብለዋል።
"የመረረኝ ሰዓት እርምጃ እንዲወሰድ ዶክመንት አቅርቤም ተግባራዊ አልተደረግም" ብለዋል።
እነ ምግበን፣ እነ ኃይለስላሰን በስም ጠቅሰን መጠየቅ ስላልቻልን "ሁሉም የሰራዊት አመራሮች ዘርፈዋል" የሚል የጅምላ መልዕክት እያስተላለፍን ነው የመጣነው ይህ ውሸት ነው ብለዋል።
ተጠያቂነት እንዳይሰፍን የፖለቲካ መሪዎቹ እንቅፋት እንደሆኑ ይህን የሚያደርጉትም እነሱም ተጠያቂ ስለሆኑ እንደሆነ አቶ ጌታቸው ረዳ ይፋ አድርገዋል።
አብዛኛው የሰራዊት አመራር ግን ሰላም ፈላጊ እንደሆነ ጠቁመዋል።

22/04/2025

ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ክዀኑ ዝኽእሉ መን እዮም፡ መንከ ይመርጾም?
ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ድሕሪ ሞት ወይ ካብ ስልጣን ምውራድ ናይቶም ኣቐዲሞም ርእሰ-ሊቃነ ጳጳሳት ዝጸንሑ እዮም ዝምረጹ። መታካእታ ናይቶም መራሒ ሮማዊት ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ዝነበሩ ብምዃን ድማ ላዕለዋይ ጳጳስ ይዀኑ።
ዝዀነ ዝተጠመቐ ወዲ ተባዕታይ ካቶሊክ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ክኸውን ክምረጽ ይኽእል። እንተዀነ፡ እዚ ግደ'ዚ በቶም ካርዲናላት ዝበሃሉ ላዕለዎት መራሕቲ ቤተክርስቲያን እዩ ወትሩ ዝኸየድ። ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዝመርጹ እውን ንሶም እዮም።
ኣብ ዓለም 252 ካርዲናላት ኣለዉ (ክሳብ 19 ለካቲት 2025)፣ መብዛሕትኡ ግዜ ድማ ጳጳሳት እውን እዮም። ትሕቲ 80 ዓመት ዝዕድመኦም ካርዲናላት ጥራሕ እዮም ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ክመርጹ ዝኽእሉ።
ብዝሒ ናይዞም "መረጽቲ ካርዲናል" መብዛሕትኡ ግዜ ኣብ 120 እዩ ዝድረት። ኣብዚ ግዜ'ዚ ግና ካብቶም ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ንምምራጽ ብቝዓት ዝዀኑ 130 ጥራሕ እዮም ዘለዉ።
ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ክስየሙ ኣብ ዘድለየሉ እዋን፡ ኵሎም ካርዲናላት ናብ ቫቲካን ሮማ ንምርጫ ይጽውዑ። እዚ ንኣስታት 800 ዓመታት ዳርጋ ዘይተቐየረ መስርሕ እዩ።
ኣብ ቀዳማይ መዓልቲ ጉባኤ ኣብ ባዚሊካ ቅዱስ ጴጥሮስ ቅዳሴ የካይዱ። ብድሕሪ እዚ ኣብ ቫቲካን ኣብ ዝርከብ ቤተጸሎት ሲስቲን ይራኸቡ። ኣብኡ ድማ "extra omnes" (ኩሉ ኣፍኣ - ብግእዝ ) ይእውጁ፣ እዚ ብላቲን "ኵሉ ሰብ ንደገ፡" ማለት እዩ።
ካብ ሽዑ ኣትሒዞም፡ ኵሎም ካርዲናላት ክሳዕ ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዝምረጹ ኣብ ውሽጢ ቫቲካን ይጸንሑ።
እቶም መረጽቲ ካርዲናላት ኣብ ቀዳማይ መዓልቲ ናይቲ ብሕቱው ጉባኤ ኣብ ቤተጸሎት ሲስቲን ቀዳማይ ድምጺ ይህቡ። ክሳዕ ሕጹይ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ናብ ሓደ ዝወርድ ድማ ካብ ካልኣይ መዓልቲ ጀሚሮም ንግሆ ንግሆ ክልተ ድምጺ፡ ድሕሪ ቀትሪ ድማ ኣብ ቤተጸሎት ክልተ ድምጺ ይህቡ።
ኣብቲ ድምጺ፡ ነፍሲ-ወከፍ ካርዲናል፡ ስም ናይቶም ዝመርጹዎም ሕጹይ ኣብ ወረቐት ድምጺ፡ "Eligio in Summum Pontificem" ዝብል ሓረግ ይጽሕፍ፣ እዚ ማለት ድማ ብቛንቋ ላቲን "ኣነ ንርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት እመርጽ፡" ብህለት እዩ።
እቲ ድምጺ ምስጢር ንክኸውን፡ እቶም ካርዲናላት ንቡር ቅዲ ኣጸሓሕፋ ኢዶም ከይጥቀሙ ይንገሮም።
ኣብ መወዳእታ ካልኣይ መዓልቲ ንጹር ተዓዋቲ እንተ ዘይተለልዩ፡ ሳልሳይ መዓልቲ ንጸሎትን ኣስተንትኖን ብምሕዛእ፡ ድምጺ ምሃብ ኣይፍጸምን። ብድሕሪኡ ድምጺ ምሃብ ከምቲ ልሙድ ይቕጽል።
እቶም ሕጹይ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ንኽምረጹ ክልተ ሲሶ ናይ ካርዲናል መረጽቲ ድምጺ የድልዮም። እቲ መስርሕ ሓያሎ መዓልታት፡ ሓድሓደ ግዜ'ውን ሰሙናት ክወስድ ይኽእል።
ኣብ ጓጓ ጳጳሳዊ ጉባኤ እንታይ ይፍጸም?
እቲ ጉባኤ ምርጫ ብፍጹም ተነጽሎ እዩ ዝካየድ። ካርዲናላት ካብ ቫቲካን ክወጽኡ ኣይክእሉን እዮም፤ ራድዮ ክሰምዑ፡ ተለቪዥን ክርእዩ፡ ጋዜጣ ከንብቡን ንዝዀነ ኣብ ደገ ዘሎ ሰብ ብተለፎን ክራኸቡን ኣይፍቀደሎምን።
ብዘይካ ሰራሕተኛታት ገዛ፡ ሓካይምን ኑዛዜኦም ዝሰምዑ ካህናትን ናብ መንበሪ ካርዲናላት ዝኣቱ ሰብ የሎን። ኵሎም ንምስጢር ይምሕሉ እዮም።
ኣብ መንጎ እቲ መስርሕ ምርጫ፡ እቶም ክመርጹ ዝኽእሉን እቶም ብሰንኪ ሽምግልና ክመርጹ ዘይክእሉን ካርዲናላት ብዛዕባ ብልጫን ድኽመትን ናይቶም ሕጹያት ክዘራረቡ ግዜኦም የሕልፉዎ።
ብግልጺ ጐስጓስ ምክያድ ኣይፍቀድን። ቫቲካን፡ ካርዲናላት ብመንፈስ ቅዱስ ይምርሑ እያ ትብል። ይዅን'ምበር፡ እቲ መስርሕ ምእካብ ደገፍ-ሕጹይ ኣዝዩ ፖለቲካዊ ገይርካ እዩ ዝሕሰብ።
ኣብ እዋን ጉባኤ፡ ኣብ ነፍሲ-ወከፍ መዓልቲ ክልተ ግዜ ኣብ ጥቕሚ ዝወዓሉ ወረቓቕቲ ድምጺ ይቃጸሉን ካብ ቫቲካን ወጻኢ ዘለዉ ሰባት ድማ ካብኡ ዝወጽእ ትኪ ካብ ዓይኒ-ምድሪ ቤተጸሎት ሲስቲን ክወጽእ ክርእዩ ይኽእሉ።
ኣብቶም ወረቓቕቲ ጸሊም ወይ ጻዕዳ ቀለም ይግበር። ጸሊም ትኪ ውጽኢት ዘይብሉ ድምጺ ክኸውን ከሎ፡ ጻዕዳ ትኪ ድማ ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ከም ዝተመርጹ የመልክት።
ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ምስ ተመረጹ እንታይ ይስዕብ?
በቲ ዝተዋህበ ድምጺ ዝተዓወቱ ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት፡ "ብቕኖናዊ ምርጫ ከም ላዕለዋይ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ንዝተዋህበኩም ትቕበሉ ዲኹም?" ተባሂሎም ይሕተቱ።
ብድሕሪኡ፡ እቶም ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት እንታይ ተባሂሎም ክጽውዑ ከም ዝደልዩ ይመርጹን ፍሉይ ልብሲ ይወሃቦምን። እቶም ካርዲናላት ከኣ ብኣኽብሮት ክእዘዙዎም ቃል ይኣትዉ።
ኣብ ሰገነት ናይ ባዚሊካ ቅዱስ ጴጥሮስ ብምድያብ፡ ነቶም ኣብ ታሕቲ ዝተኣከቡ ህዝቢ፡ "habemus papam" ዝብል ምልክታ ይግበረሎም። እዚ ብቛንቋ ላቲን፡ "ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ኣለና፡" ማለት እዩ። ስም ናይቶም ሓድሽ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ከኣ ይግለጽ፣ እቶም ዝተመርጹ መራሒ'ውን ባዕሎም ናብ ህዝቢ ይቐርቡ።
ሓጺር መደረ ብምስማዕ ድማ፡ "urbi et orbi" (ዕላዊ ጳጳሳዊ ቡራኬ ንዅሉ) ዝብል ባህላዊ በረኸት የቕርቡ።
ጸኒሑ፡ ውጽኢት ናይ ኣብ ነፍስ-ወከፍ ዙርያ ዝተዋህበ ድምጺ ንርእሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ንኽርእዩዎ ይወሃብ። ብድሕሪኡ፡ ተዓሺጉ ኣብ ቤት-መዝገብ ቫቲካን ይቕመጥ። ብዘይ ትእዛዝ ርእሰ-ሊቃነ-ጳጳስ ድማ ማንም ኣይከፍቶን።

breakingየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዜማ ንዋያተ ቅዱሳት የሆኑትን ፦➡️ ከበሮ፣ ➡️ ጸናጽል፣ ➡️ መቋሚያና እንዲሁም ከ10 በላይ ቅዱሳት መጻሕፍት በኢትዮጵያ አእምሯ...
15/04/2025

breaking

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዜማ ንዋያተ ቅዱሳት የሆኑትን ፦
➡️ ከበሮ፣
➡️ ጸናጽል፣
➡️ መቋሚያና እንዲሁም ከ10 በላይ ቅዱሳት መጻሕፍት በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች መመዝገባቸውን አሳወቀች።

ቤተክርስቲያኗ ሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም የዜማ ንዋያተ ቅዱሳቱ እና ቅዱሳት መጻሕፍቱ ተመዝግበው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አእምሯዊ ንብረት መሆናቸው ከባለሥጣኑ በወጣው ደብዳቤ መረጋገጡን ገልጻለች።

መረጃው የቤተክርስቲያኒቱ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።

 #ቃለ መጠይቅ ጌታቸው እንታይ ሒዙ? #ዓለም ገብረዋህድ ናብ አዲስ አበባደብረፅዮን ና ኣስመራ #ክሲ ፌስቡክ #ቢሮ ት/ቲ ትግራይ #ኤርትራን ኣሜሪካን
04/04/2025

#ቃለ መጠይቅ ጌታቸው እንታይ ሒዙ?
#ዓለም ገብረዋህድ ናብ አዲስ አበባ
ደብረፅዮን ና ኣስመራ
#ክሲ ፌስቡክ
#ቢሮ ት/ቲ ትግራይ
#ኤርትራን ኣሜሪካን

#ህወሓት mudic musi tv ...

ገዳዩ ተፈረደበት.....የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተፈርዶበታል !ባለቤቱን / የትዳር አጋሩን ድል ባለ ሰርግ ደግሶ አግብቷት ሲያበቃ ከቀናት በኋላ የገደላት ወንጀለኛ ግለሰብ በእድሜ ልክ እስራ...
03/04/2025

ገዳዩ ተፈረደበት.....

የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተፈርዶበታል !

ባለቤቱን / የትዳር አጋሩን ድል ባለ ሰርግ ደግሶ አግብቷት ሲያበቃ ከቀናት በኋላ የገደላት ወንጀለኛ ግለሰብ በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነ።

የግድያ ወንጀሉ በወርሃ ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም በውቕሮ ከተማ ነው የተፈፀመው።

ማቿ ሙሽሪት ሊድያ ኣለም እሁድ ተድራ ሓሙስ በባለቤቷና ሙሽራው በጭካኔ ተገድላለች።

ገዳዩ ወንጀለኛ ገድያውን ፍፅሞ ወድያውኑ ለፓሊስ እጅ መስጠቱ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መዘገቡ ይታወሳል።

ጉዳዩ ሲከታተል የቆየው የምስራቃዊ ዞን ማእከላይ ፍርድ ቤት ዛሬ መጋቢት 25/2017 ዓ.ም ከ6 ወር በኋላ ባዋለው ችሎት የመጨረሻ ውሳኔ አስተላልፈዋል።

ፍርድ ቤቱ በውሳኔው ፤ ገዳይ ወንጀለኛው ከሟችዋ ጋር በተፈጠረው አለመግባባት በመነሳት ጎሮሮዋ አንቆ በመግደል ፤ ከሞቷ በፊት ሁለት አይኖችዋ ጎልጉሎ በማውጣት እጅግ አሰቃቂ በሆነ መንገድ መገድሉ አረጋግጫለሁ ብሏል።

ግለሰቡ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ 539 (1) ሀ መሰረት በእድሜ ልክ ፅኑ አስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ዘግበዋል።

መራሕቲ ትግራይ ካብቲ ህዝቢ ኢዮም ወጽዮም!ምንጪ ፀገም ትግራይ መን ኢዩ? ኣብዛ ቪድዮ ረአይዎ!!
02/04/2025

መራሕቲ ትግራይ ካብቲ ህዝቢ ኢዮም ወጽዮም!
ምንጪ ፀገም ትግራይ መን ኢዩ? ኣብዛ ቪድዮ ረአይዎ!!

🔴subscribe ​ ​ #ህወሓት​ #ትግራይ​ ​ #ሰበር​ #ሰበርዜና​ ​ ...

02/04/2025

ረዳኢ ሓለፎም ዝጸሓፎ...

ሰላም!
ትግራይ ኣብ ኣዝዩ ሕማቕ ኩነታት እያ ዘላ። ካብዚ ሕማቕ ኩነታት ንምውፃእ ኣማራፂ ሓሳባት ምቕራብን ነቲ ኩነታት ህድእ ኢልካ ብዝሰኸነ መንገዲ ምሕሳብን እዩ ዝጠልብ።

ከም ህዝቢ ስኽን ኢልና ክንሓስብን መፍትሕታትን ክነጣጥሕን ይግባእ። ካብዚ ወፃኢ በቲ ዘውደቐና መንገዲ እናተጉዓዝና ሕዚ እውን ኣብ ዓንኬል ምፅልላምን ምብሽሻቕን ንምጥሓል ሕርያና ክንገብር ኣይግባእን።

ደጋጊምና እናወደቕን ንውድቀትና ከም ዓወትን ፍሉይነትን እናቖፀርና ስቓይ ህዝብና ንምንዋሕ ተወሳኺ ፀለመ፣ ተወሳኺ ምድንጋር፣ ተወሳኺ ምጥቕቓዕ፣ ተወሳኺ ምብልላዕ እንተቐፂሉ ግን ናይ ሕዚ ምፍልላይ ጥራሕ ዘይኮነስ ተመልስካ ምርኻብ እውን ከፀግም ከምዝኽእል ክንርዳእ ኣለና። ክንዲ ጎቦ ዝኾን በደል እናፍፀምካ መልስካ ንተበዳላይ ካብ ምፅላም ንቆጠብ።

ሕዚ እውን ኣዐርዩ ከይረፈደን ኣዝዩ ከይተፀንቀቐን ስኽን ኢልካ ምሕሳብ ኣይኸፍእን። እቲ ዝዓቢ ግዜ መፍትሕታት ኣብ ምእላሽ እንተዝጠፍእ እንተውሓደ መፃኢና ዝሓሸን ተገማታይን ክኾን ምኽኣለ።

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ASER MEDIA posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ASER MEDIA:

Share