
14/07/2025
?
👉አሰልጣኝ መኮነን ገላነህ በአሰልጣኝነት በርካታ አመታት ያገለገለ ሲሆን በ 2013 ዓም ጎፋ ባራንቼን ወደ ከፍተኛ ሊግ ለመግባት በተደረገው አዳማ ከተማ ላይ እስከመጨረሻው እልህ አስጨረሽ ውብ እግር ኳስ በማሳየት የስፖርት ወዳዱን ቀልብ መሳብ የቻለበት ቡድን ይዞ መቅረቡ አይዘነጋም። ይህ ታታሪ አሰልጣኝ በተጫዋችነትም በአሰልጣኝነቱም የተሳካለት ነበር።
ይህ ሰው የአርባምንጭ ከተማ ፍሬ የህነው በቅፅል ሱሙ #ዊሀ ይባላል ።
እግር ኳስን በተጫዋችነት 1989 አም እስከ 2001 አም ተጫውቶ ያለፈ ሲሆን በተጫዋችነት ጊዜው በታላላቅ ክለቦች አገልግሎት ሲሰጥ የተጫወተባቸው ክለቦች ደግሞ ከታች ተዘርዝረዋል።
 በክለብ ደረጃ የተጫወተባቸው ቡድኖች
 ሀዋሳ ከተማ
 አርባምንጭ ጨርቃ ጨርቅ
 ወንጂ ስኳር
 ሐረር ቢራ
 አዳማ ከተማ
 ኦሜድላና
 ሻሸመኔ ከተማ ለ 13 አመታት መጫወት የቻለ ሲሆን ለብሄራዊ ቡድን ደግሞ በተለያዩ የእድሜ እርከኖች ተጫውቷል።
 ከ 17 አመት በታች
 ከ 20 አመት በታች
 ከ 23 አመት በታች ለኦሎምፒክ እና ለዋናው ብሄራዊ ቡድን አገልግሏል።
መልካም ዕድል weax 95🙏🙏
👉share
👉follow our page