
04/03/2025
ቤት በነፃ !!
ቡርኪናፋሶን በሽግግር ፕሬዝዳንትነት እየመሩ የሚገኙት ወጣቱ ኢብራሂም ትራኦሬ ለቡርኪናቤዎች ነፃ ቤቶችን መገንባት መጀመራቸውን አስታወቁ። በ 2030 እያንዳንዱን የቡርኪናፋሶ ህዝብ የቤት ባለቤት ለማድረግ ራዕይተይዞ እየተሰራ ነው ብለዋል።
እነዚህን ፕሮጀክቶች ለመደገፍ ከደመወዝ ምንም አይነት ቀረጥ አይቀነስም ብለዋል።
ኢብራሂም በሁለት አመት የስልጣን ቆይታ ብቻ ቡርኪናፋሶን ወደ ገነት እና ከድህነት የጸዳች ሀገር እያሸጋገረ ነው ሲሉ ከበርካታ መሪዎች እና ግለሰቦች አድናቆት እየተቸረው ይገኛል።
ኢብራሂም ትራዎሬ ምንም አይነት የፖለቲካል ሳይንስ ትምህርት የለውም።
==
በረከቱ ለኢትዬጲያም ይድረስ
Cc to PMO