Guge Zuma

Guge Zuma Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Guge Zuma, Digital creator, Adama.

22/11/2025
  !🖤🖤አርሶ አደር ገዛኸኝ 🖤💔🖤ይህ ታታሪ አርሶ አደር በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ዛይዜ ዳንብሌ ቀበሌ ነዋሪ ነበር፡፡ ብሄሩም ዛይሴ ነው፡፡ ያሁኑን አያድርገው እና ሀገር የሚቀልብ፣ ዘመድ የ...
17/11/2025

!

🖤🖤አርሶ አደር ገዛኸኝ 🖤💔🖤

ይህ ታታሪ አርሶ አደር በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ዛይዜ ዳንብሌ ቀበሌ ነዋሪ ነበር፡፡ ብሄሩም ዛይሴ ነው፡፡ ያሁኑን አያድርገው እና ሀገር የሚቀልብ፣ ዘመድ የሚያስጠልል ትልቅ ዋርካ ነበር፡፡

በጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ዘይሴ አከባቢ የመዋቅር ጥያቄ መነሻ በማድረግ በተደራጀ መልኩ ሰላማዊ ዜጎች እና መንግስት መዋቅር ላይ ጥቃት መሰንዘር ከተጀመረ 4 ዓመታት አልፈዋል፡፡

መነሻው ኢዜማ በምርጫ 2013 ያደረገው የተሳሳተ የምርጫ ቅስቀሳ 'ከመረጣችሁ ልዩ ወረዳ ትሆናላችሁ' ሲሆን ግጭት እንዲፈጥሩ የተደረገው 'ብልጽግና እና ደጋፊዎቹ መዋቅር ከለከሉ' በማለት ነው።

አሁን ላይ እንቅስቃሴው ወደ አማጽ ቡድንነት በመሸጋገር የክልሉ ልዩ ኃይል እና ከዘራፊ ቡድን ቅጥ ገጥመው አርሶ አደሮችን በጥይት መዋጮ፣ ነጋዴዎችን በመሳሪያ ግዢ እያዋከቡ አከባቢውን የጦር ቀጠና ከማድረጋቸው አስቀድሞ ነበር የቀበሌው ሊቀመንበር የሆነ ነው ገዛኸኝ፡፡

በዛይሴ የተፈጠረው የታጣቂ ቡድን ትምህርት እንዲቋረጥ፣ ገበያ እንዲበተን እና ጤና ጣቢያ እንዲዘጋ ሲያደርግ አቶ ገዛኸኝ የመንግስት አገልግሎት ሳይቋረጥ እንዲቀጥል አድርጎ ነበር፡፡

በዚህ ምክንያት የፀጥታ ኃይሉ ሰፍሮ ከሚገኝበት 200 ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ቤቱ በጽንፈኛው ኃይል በእሳት የጋዬ ሲሆን በተጨማሪም በጉልምስናው ዘመን ያፈራቸው 2 ቆርቆር ቤቶችንም አቃትለውበታል፡፡

ይህም አልበቃ ብሏቸው 4 ጎተራ ሙሉ እህል አቃጥለውበታል፣ በሄክታር የሚቆጠር ሙዝ ተመላልሰው በገጀራ አውድመዋል በሚዘገንን ሁኔታ አንድ በረት ሙሉ ከብቶቹን በጥይት ፈጅተውበታል፡፡

በዚህ ሁሉ መኃል የክልሉ ልዩ ኃይል ደህንነቱን እንዲጠብቅ እየተማጸነ፣ ቀን ቀን መንግስት ሰጠውን ኃላፊነት እየተወጣ ምሽት ታጥቆ የተጠለለበትን ቤቱን እየጠበቀ ባለበት ሁኔታ ነው፡፡

በነገራችን ላይ ባለፉት 3 ኣመታት ከ500 በላይ ልዩ ኃይሎች በዜይሴ ሰፍረው ከወረዳው በጀት እየተቀለቡ አንድ ወንጀለኛ አልያዙም፡፡ ከሠላማዊ ሰው በቀር አንድ ወታደር አልቆሰለም አንድ ታጣቂ አልተያዘም! ይህ በአከባቢው ምን ያህል ሸፍጥ እንዳለ የሚያመለክት ነው።

አቶ ገዛኸኝ እና ሌሎች ሰላማዊያን ግን በየእለቱ አከባቢውን የሚጠብቀው የክልሉ አድማ በታኝ ልዩ ኃይል ለሰላማዊ ዜጎች ዋስትና እንዲሰጥ እየጠየቁ ቢቆይም ከወረዳው መንግስት አበል በጽንፈኛው ኃይል በኩል ከአርሶ አደሩ የሚሰበሰብ ገንዘብ የለመደው አድማ በታኝ አንዳች ሳፈይድ ቀረ፡፡

ጫካ ውስጥ ያለው ኃይል እደረሰበት ያለው ጫና መቋቋም ያቃተው አቶ ገዛኸኝ ወደ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ቀርቦ ቀበሌውን ለማስተዳደር እንደከበደው በማሳወቅ አመራርነቱን ለቀቀ፡፡

ለሰላም የከፈለው ዋጋ ቤት እና ንብረት አልባ ያደረገው አቶ ገዣኸኝ ተሸንፎ በእናቱ ቤት ተጠልሎ ጽንፈኛውን ቡድን ይቅርታ ጠይቆ ለጥይት እና ለአድማ በታኙ የሚደረገውን 40 000 ብር መዋጮ አውጥቶ መኖር ጀመረ፡፡

መንግስት፣ የጸጥታ ኃይሉ እና ሰላም ወዳድ የሆነ ሁሉ ህይወቱን እንዲታደግ፣ ለመኖርም ዋስትና እንዲሆን ስማጸን ከርሞ አልሆንለት ሲል ጽንፈኛው እጅ ላይ ወድቆ የእነሱን ፍላጎት እየሞላ ለሳምንት እድሜ ኖረ፡፡

ሆኖም ማሳው ላይ እያለ ስልክ ደወሉለት፡፡ ዛሬ እንገልሃለን እየመጣን ነው አሉት፡፡ ፈጥኖ ወደ ክልሉ አድማ በታኝ ስልክ ደወለ፡፡ ልገሉኝ እየመጡ ነው ድረሱልኝ አለ፡፡ ራስህን ተከላከል ብለው በእነ ኮማንድር ናደው እና ደነቀ የሚመራው የፀጥታ ኃይል አላገጠበት፡፡ በደቂቃዎች ውስጥ ደርሰው ገደሉት፡፡ 🖤😭😭😭

መግደል ብቻ ሳሆን ረሳውን ማንሳት አትችሉም ብለው በቀናት ረሳውን ከለከሉ፡፡ የጸጥታ ኃይሉ ይህ ሁላ ሲሆን እያየ እና ከህዝቡም ከጽንፈኛውም መዋጮ እየተቀለበ ነው፡፡

አሁን ላይ ያ ሃገር ይመግብ ለዘመዶቹ ሁሉ ዋርካ የነበረ ጀግና ቤተሰብ ሚስት እና ልጆቹ ተፈናቅለው በአርባምንጭ ከተማ ተጠልለው በስደተኝነት ይገኛሉ፡፡

ይህ ስቃይ በአብዛኛው ሰላም ወዳድ ዛይሴ ብሔር ተወላጅ ላይ የደረሰ ነው፡፡ በተለይ የመንግስት ስርኣትን የሚደግፍ አሊያም ሰላም እንዲሆን የሚመኝ፣ አሊያም ለጥት ግዥ መዋጮ አላዋጣ ያለ እንደሆነ ይገደላል ቤቱና ማሳው ይቃጠላል፡፡

የጋሞ ዞን የሠላም ተምሌት መባሉ ያንገበገባቸው ወላይታ አከባቢ የከሰሩ ልህቃን፣ የክልል ጸጥታ ኃይል ሸፍጥ፣ ኢዜማ የተባለ ሰው በላ ፓርቲ እና በአከባቢው የመሳሪያ ሽያጭ የሚያጧጥፉ ኃይሎች ሠላማዊ እና ምርታማ የነበረውን ዛይሴን የደም ቁና አድርገውታል።

ታጣቂው ቡድን በአከባቢው አብሮ የሚኖሩ የጋሞ ብሔር ተወላጆችን እየገደለ እና እያፈናቀለ፤ ሬሳ አላስቀብር እያለ እና ከብቶቹን ነድቶ እየሸጠ መሳሪያ ገዝቶ ከጸጥታ ኃይሉ ጋር ይቷኮሳል።

14/11/2025
12/11/2025
05/11/2025

የወላይታ የጥፋት እግሮች ሩጫ በሌሎች አጎራባች ህዝቦች ተሸንፈው አሁን ወደ ጋሞ ህዝብ ብቻ ነው! እነሱን ለማሸነፍ ጠንክረህ ተዘጋጅ!

02/10/2025

በደቡብ ኢትዮጲያ "ጋሱባ" የጎፋ ሲሆን ወላይታዎች የኛ ነው ብሎ ማስተዋወቅ ጀመሩ፣ በተመሳሳይ "አጆራ ፏፏቴ" የከንባታ ሆኖ ሳለ ወላይታዎች የኛ ነው ስሉ ለምን የፈደሬሽን አፈ ጉባኤው ለምን ዝም አለ?

 በክልሉ ያለው ፍትሓዊነት ጥያቄ ይህንን ይመስላል፡፡ በዲላ ክላስተር ያለውን አደረጃጀት፣ የምዝበራ እና ዝርፊያ ቡድን መመልከት በቂ ነው፡፡ ይህንን ይዞ ወደ ክልል ለመግባት ነው እያሰፈሰፉ ...
26/08/2025



በክልሉ ያለው ፍትሓዊነት ጥያቄ ይህንን ይመስላል፡፡

በዲላ ክላስተር ያለውን አደረጃጀት፣ የምዝበራ እና ዝርፊያ ቡድን መመልከት በቂ ነው፡፡ ይህንን ይዞ ወደ ክልል ለመግባት ነው እያሰፈሰፉ ያሉት
አቶ ገብረመስቀል ጫላ ወደ ፓርቲ አመራርነት ከመጡ ወዲህ ዶክተር መርሁን በምክትል ር/መስተዳድር ማዕረግ የዝርፊያ እና ሠራ ቡድኑን እየመሩ በርካታ የዘረፋ እና የመዝበራ ተግባር በማከናወን ላይ ይገኘል፡፡
ለዚህም የሚሆነውን የዝምበራ አሰላለፍ የክልሉ ግብርና ቢሮ ውስት የፋይናንስ ዘርፍ፣ ንብረት አስተዳደር፣ ኦዲተር እና አጽዳቂ ቡድን ከወላይታ በማደራጀት ሌሎችን አፈናቅለው በምትካቸው በውክልና በማስከመጥ እየሰሩ ይገኛሉ፡፡
አስቀድመን በክልሉ ግብርና ቢሮ ያለውን የአመራር አሰላለፍ እንመልከት
• የቢሮ ኃላፊና ምክትል ር/መስተዳድር ዶክተር መርሁን
• የቀድሞ ወላይታ ዞን ዋና አስተዳደሪዎቹ ጰጥሮስ ወልደማሪያም ቡናና ቅመማቅመም፣
• ሳሙኤል ፎላ ደግሞ ህብረት ስራ ኮሚሽነር
• አቶ አድማሱ አወቀ የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ
• አቶ ማርቆስ ዘውገ ምክትልና የፋይናንስና አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ
• የእንስሳት ጤና ግብኣት አቅርቦት ዘርፍ ዶ/ር አዲሱ ኢዮብ
ሆነው በአንድ ቢሮ ውስጥ ማናጅመንትም፣ ፋይናንስም ኦዲተርም ሆነው ከማገልገል በተጨማሪ በቢሮው ውስጥ ከወላይታ ውጪ የሆኑ ዳይሬክክሬቶችን ላይ የሚፈጽሙትን ኢፍትሃዊነት ቀጥለን እንመልከት፡፡
ወ/ሮ አያልነሽ የተባለች LFSDP እንስሳት እና አሳ ሴክተር ሚደግፍ በ100 ሚሊዮን የሚቆጠር ሃብት የሚያንቀሳቅስ ፕሮጀክት አስተባባሪ ናት፡፡
ይህቺ ሴት በዘርፉ በቦታው ረጅም ዓመት የሰራችና በወላይታ፣ ጌዴኦ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ጋሞ እና ጎፈ ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ድንቅ ተግባራትን ስታከናውን ነበረች፡፡

ደ/ር መርሁን በምክትል ር/መስተዳድር ማዕረግ ሆኖ ከመጣ ወዲህ የፕሮጀክት አስተባባሪዋን በማንሳፈፍ በምትኳ የወላይታ ተወላጁን ዶ/ር አዲሱን ፈራሚ በማድረግ በክልሉ የዓሳ ዝርያ ለማሻሻል እና ምርማነት ለማረጋገጥ የተመደበውን በጀት ለባለውለታው ገብረመስቀል ጫላ፣ ፍሬዜር እና መሰል ሙሰኛ ስራ አስፈጻሚዎች በየሳምንቱ አበል በማመላለስ እና በዕቃ ግዢ መልክ ሚሊዮን ብር እያጓዙ ነው፡፡

የዘረፋ ቡድኑ ደቡብ ኦሞ፣ ጎፋ፣ ጋሞ እና ጌዴኦ የተጀመሩ የእንስሳት ማሻሻያ ፕሮጀክት እና የመንግስት በጀት በማጠፍ እቃ ተገዝቷል እያሉ ለግል ጥቅማቸው እያዋሉ ሲሆን በተለይ ለጡት አባቱ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ከተለያዩ ፕሮጀክቶች የነዳጅና አበል በሳምንት 200 ሺህ ብር እየተላከለት ይገኛል፡፡ ይህንንም አድርሰው ከእጅ መንሻ ጋር የሚሰጡት ቡድኖች ከቢሮው አበልና ነዳጅ ተሞልቶላቸው ነው፡፡

ለዚህ ምዝበራ ከለላ የሚሰጠውን የወላይታ ሰው ኦዲተር አድርጎ በውክልና ሰጥቷል፡፡ በተመሳሳይም ንብረት ተገዝተዋል እያሉ ባዶ ሰነድ ላይ እንዲፈርም ሲያስገድዱት አሻፈረኝ ያለውን አቶ አምባዬ የተባለ የዳውሮ ዞን ተወላጅ በማንሳት በምትኩ ወላይታ ተወላጅ አቶ ግርማን አስቀምጠው ዝርፊያውን አጧጥፈውታል፡፡

ይህ ለወላይታ ህዝብ የልማት ጥያቄ ደንታ የለለው የአረካ ማፊያ ቡድን በተደራጀበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ከወላይታ ውጪ አንድም ባለሙያ በዳይሬክቶሬት ደረጃ የለም፡፡

አንድ ፋይናንስ ላይ እየሰራ የሚገኘውን ከወላይታ ብሐር ውጪ የሆነ ግለሰብን የስም ማትፋት ዘመቻ በማድረግ የወላይታ ተወላጅ ለመተካት አሰፍስፈው እየሰሩ ነው፡፡
በሹመት የተቀመጡ የጋሞ እና ሌሎች ብሔር ተወላጆችን በቢሮው ኃላፊ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት እና የስርቆት ሰንሰለት ከስራ ውጪ አድርጓል፡፡

ርዕሰመስተዳድር ለመሆን የሚደረገው ሩጫ ምን እና በምን መልኩ እንደሆነ ተመልክታችኋል።

እውነት ያሸንፋል!

24/08/2025
የWT Media ዋና ስፖንሰሩ “ቤቢ” በህግ ቁጥጥር ስር ወሏል!በሽፍቶች ቤቢ የሚል ኮድ የተሰጠው የሽፍታ ቡድን መሪ ፣ በብዙ ወንጀሎች ተጠርጥሮ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የ6 ወር ፍ...
24/08/2025

የWT Media ዋና ስፖንሰሩ “ቤቢ” በህግ ቁጥጥር ስር ወሏል!

በሽፍቶች ቤቢ የሚል ኮድ የተሰጠው የሽፍታ ቡድን መሪ ፣ በብዙ ወንጀሎች ተጠርጥሮ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የ6 ወር ፍርድ የእስር ውሳኔ የተፈረደበት ፣በሀሰተኛ ቼክ ባለሀብቶችን በማጭበርበር ተጠርጥሮ በፖሊስ ስፈለግ የነበረው እና ''Wt media'' ዋና ስፖንሰሩ በዋና ስሙ ብርሃነመስቀል ክንፈ እየተባለ የሚጠራው ግለሰብ በህግ ቁጥጥር ስር ዋለ።

‎ ‎‎ከተለያዮ የሽብር ቡድኖች ጋር በመሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በማወክና ሽብርተኝነት በገንዘብ መደገፍ የተጠረጠረው አቶ ብርሃኔ መስቀል ክንፈ በፈዴራል ፓሊስና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ...
23/08/2025



‎ከተለያዮ የሽብር ቡድኖች ጋር በመሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በማወክና ሽብርተኝነት በገንዘብ መደገፍ የተጠረጠረው አቶ ብርሃኔ መስቀል ክንፈ በፈዴራል ፓሊስና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፓሊስ በቁጥጥር ሥር ውሏል


‎ 1.በዜይሴ አካባቢ ጫካ ውስጥ ያሉ ግልሰቦችን በገንዘብ መደገፍ
‎ 2.በህገወጥ የኮንትሮባንድ ንግድ
‎ 3.በተለያዩ የወላይታ ዞን መዋቅሮች ውስጥ ካሉ አመራሮች ጋር በመመሳጠር በህገወጥ መንገድ መሬት በመውሰድና በህገወጥ ግዥዎች ጋር ተጠርጥሮ ነሐሴ 16/2017 በህግ ቁጥጥር ሥር ውሏል ።

በበጀትም በሀሳብም ይደግፉታል ለካስ!  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሌሎች ብሔር አመራርና ህዝብ ይህንን የወላይታ አመራሮች ለWolaita Times መረጃ ምንጭ መሆናቸውን ጉድ ምን ይላል? የወላ...
31/07/2025

በበጀትም በሀሳብም ይደግፉታል ለካስ! የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሌሎች ብሔር አመራርና ህዝብ ይህንን የወላይታ አመራሮች ለWolaita Times መረጃ ምንጭ መሆናቸውን ጉድ ምን ይላል?

የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሩ ለሀሰተኛ ገጾች ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገለፁ!

የወላይታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነትና ማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ ጀምበሩ ኦርጩ ለሀሰተኛ ገጾች ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል !

ዋናውን ሀሰተኛ ሚዲያ አምራችን የወላይታ ብልጽግና ደብቆ ይዟል ።
WT Media

Address

Adama

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Guge Zuma posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share