Guge Zuma

Guge Zuma Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Guge Zuma, Digital creator, Adama.

የጥንቃቄ መረጃ ለቦረዳ ህዝብ !ከማራ mining ጋር የጋሞን አንጡር ሀብት ለመበዝበዝ እና የህዝቡን ሠላም ለማወክ እየተማማሉ ያሉ ግለሰቦች ምስጢር መረጃ በእጃችን ገብቷል።ከማራ ማይንግ ድር...
08/05/2025

የጥንቃቄ መረጃ ለቦረዳ ህዝብ !

ከማራ mining ጋር የጋሞን አንጡር ሀብት ለመበዝበዝ እና የህዝቡን ሠላም ለማወክ እየተማማሉ ያሉ ግለሰቦች ምስጢር መረጃ በእጃችን ገብቷል።

ከማራ ማይንግ ድርጅት የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ በቦረዳ ወረዳ ውስጥ በሐንብሳ ቀበሌ ውስጥ ሁከት ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ ያለው ቡድን ተደረሰበት ።

በቦረዳ ወረዳ በሐንብሳ ቀበሌ ውስጥ ህዝብ ከመንግሥት ጋር አንድ በመሆን በአከባቢው ልማት እየተሰራ ስሆን ማራ ማይንግ ከተባለው ድርጅት ዳጎስ ያለ ገንዘብ በመቀበል በቀበሌ የሁከት ለመፍጠር እየስራ ያለ ቡድን ስራ ተጋለጠ ።

በቀበሌው ከአልሚ ድርጅቶች ለአርሶ አደሩ እና አከባቢው ማህበረሰብ ልማት ተብሎ የሚሰበሰበው ገቢ ለግል ጥቅም ለማዋል እና መመሪያ ህግ የማይፈቅድ ያልተገባ አካሄድ በመከተል ህዝብ ለማነሳሳት እየጣሩ እንደሚገኝ ተደርሶበታል ።

የራሳቸውን ዘመድ እና አስራስምት ዕድሜ ያልደረሱ ወጣቶች ገንዘብና ለሎች ጥቅማ ጥቅም በመውሰድ በመመልመል በማደራጀት የህግ አሰራር ሳይከተሉ መንግስታዊ ስልጣን በሀይል ለመናድ እየጣሩ ይገኛሉ ።

በዘፍኔ ከተማ እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ለኛ አያስፈልግም በማለት በቀበሌው እራሱን የቻለ ሆስፒታል መገንባት አለበት በሚል ከአልሚዎቹ ለአከባቢው ልማት የሚሰበሰበው ገቢ ለመቀራመት እየጣሩ ይገኛሉ ።

ማራ ማይንግ ድርጅት ካልሰራ በአከባቢው የሚሰራው ሁሉም አልሚ ድርጅቶች መስራት የለባቸውም ብሎ በጥናት የተለዩ ቦታዎችን መንገድ ነው ፣መቃብር ስፋራ ነው ፣የውሃ ምንጭ ጉድጓድ ነው በማለት ስራውን ለማስተጓጐል እና እንዳይሰራ ለማድረግ እያሰሩ ይገኛሉ ።

ከእነዚህ ሰዎች የአከባቢው ማህበረሰብ በተለይ የሐንብሳ ቀበሌ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንድያደርጉ እና ጉዳዩን በጥንቃቄ ለህዝብ ጥቅም አንጻር በማየት እንደሚገባ እያሳሰብን የተኛውንም እኩይ ተግባር የፀጥታ መዋቅሩ እንደማይታገስ ያሳስባል ።

በተጨማሪም የእነዝህን ግለሰቦችን እንቅስቃሴ የፀጥታ መዋቅሩ በጥብቅ እየተከታተለ ይገኛል።

1. ፀጋዬ ሳሙኤል

2. ምስጋናዉ ደጀኔ

3. ዘሪሁን ዱባለ

4. ፋንጮ ፋንታ

5. ዳርጌ ዳታ

6. ምስጋናዉ እዩኤል

7. ጴጥሮስ ደስታ

8. ሄኖክ ግርማ

9. ጴጥሮስ አጌና

10. አበሻ አየለ

11. ይስሐቅ ካንታራ

12. ማመጫ ማና

13. ዮሐንስ ተፈሪ

14. በላይ በቀለ

15. ኤፍሬም ኤልሳ

በወላይታና አከባቢው ሁከትና ውዥንብር ለመፍጠር እንድሁም ወላይታ ህዝብን ሌሎች አጎራባች ህዝቦች ጋራ ለማጋጨት በውጭ ሀገር ሆነው ከግብረአበሮቹ ጋር በመሆን ቀንና ማታ እየሰሩ ያሉ አሸባሪዎች...
24/04/2025

በወላይታና አከባቢው ሁከትና ውዥንብር ለመፍጠር እንድሁም ወላይታ ህዝብን ሌሎች አጎራባች ህዝቦች ጋራ ለማጋጨት በውጭ ሀገር ሆነው ከግብረአበሮቹ ጋር በመሆን ቀንና ማታ እየሰሩ ያሉ አሸባሪዎች፤

የወላይታ ህዝብ ሠላምና ልማት እንቅልፍ የነሳቸው እነዚህ አካላት በወላይታ ውስጥ የሚኖሩ ግብረአበሮቹ ጋር በመሆን በፈረንሳይ እና ኬንያ ሀገር ቁጭ ብለው ሀሰተኛ እና የተቀነባበሩ መረጃዎች በየደረጃው የሚገኙ የራሳቸውና የሌሎች ብሔር ተወላጅ የሆኑ የህዝብ መሪዎች ሰብዕና የሚነኩ ሀሰተኛና የተቀነባበሩ መረጃዎች እያሰራጩ ይገኛሉ።

እነዚህ አካላት የወላይታን ህዝብ ሠላምንና መረጋጋትን የማይፈልጉ እና የግል ፍላጎታቸውን ለማሳካት በቡድን ተደራጅተው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ዘመቻ ከፍተዋል።

የወላይታ ዞን አመራሮችን ጨምሮ የሌሎች ብሔር ተወላጅ የክልል አመራሮች ላይ የህዝቡን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የጀመራቸውን ስራዎችን ከህዝቡ ጋራ በአንድነት እንዳይሰሩ ለማድረግ እና የተጀመሩ ትውልድ ተሻጋሪ ፕሮጀክቶችን ለማደናቀፍ በተለያዬ ጊዜ የመሪዎች ስብዕና የሚነኩ መረጃዎችን እያሰራጩ ይገኛሉ።

1ኛ. የወላይታ ታይምስ ፔጅ ባለቤት ናትናኤል ገቾ ይባላል። አሁን በኬንያ ነው የሚኖረው። ግለሰቡ ሴሰኛ፣ ለገንዘብ ብሎ የገዛ ቤተሰቹን እና ወዳጆቹን የካደ፣ የሰውን ምስት አስረግዞ ከሀገር ኮብልሏል። ይህ ግለሰብ ሀይማኖት የሌለውና 24:00 ሠዓት በሚባል መልኩ በጫትና በመጠጥ ቤቶችን ጊዜውን የሚያሳልፉ ነው። አሁንም እዛው ኬኒያ ላይ ያለውን እንቅስቃሴውን በሌሎች ጓደኞች በኩል እየተከታተልን ነው።

2ኛ.ታጁሬ ላምቤቦ ይባላል፣ ይህ ግለሰብ ከዱባይ ሀገር የመጣችውን አገባሻለሁ ብሎ አብሮ ጥቂት ቀናት ከኖረ በኃላ ከአምስት ዓመት በላይ በሰው ቤት ህይወቷን ለመቀየር ለፍታ ሰርታ ያመጣችውን ገንዝብ ሠርቆ በስደት ወደ ኬንያ ገብቷል። ይህች ምስክን ሴት አሁን እርጉዝ ናት። የሚትበላውንና የምትጠጣውን በማጣት በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንድትወድቅ አድርጓታል።

3ኛ.ሌላውና አሸባሪው እና የNuso አካውንት ባለቤት ሚኖታ ማቴዎስ ይባላል። አሁን የሚኖረው በፈረንሳይ ነው። ግለሰቡ የወላይታ ህዝብን ለማዳከም እና በሌሎች ብሔሮች ላይ የስም ማጥፋት መረጃ በማህበራዊ ሚዲያ እንዲያሰራጭ ከቀድሞ ከስልጣን ከተቀነሱ ግለሰቦች ጋራ በማበር ገንዘብ ተከፍሎለት ዓላማ አድርጎ እየሰራ ይገኛል።

እነኚህ አካላት ለወላይታ ህዝብ ዕድገትና ልማት የሚመኙ ሳይሆኑ ወላይታን የሽብር ቀጠና ለማድረግ ከአሸባሪዎች ጋር አቅዶ እየሰሩ ናቸው። በተለይ አንደም ወላይታ አንደም ጋሞ ህዝብ ባልተገባ ሁኔታ ከእውነት የራቀ የማጭበርበር መረጃ በማሰራጨት ይታወቃሉ። ሰለዚህ ህዝቡ የእነዚህ እኩይ ዓላማን "ሆ ብሎ ተነስቶ" ማክሸፍና መታገል ያስፈልጋል።

በሀሰተኛና የተቀነባበረ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ያደገ፣ የበለጸገ፣ የለማ ህዝብና ሀገር የለም። ሁሌም ከመተቸት ህዝቡን የሚጠቀሙ ጉዳዮች ላይ ትኩረት እናድርግ።

With Sintayehu Abayenh – I'm on a streak! I've been a top fan for 5 months in a row. 🎉
24/04/2025

With Sintayehu Abayenh – I'm on a streak! I've been a top fan for 5 months in a row. 🎉

አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሲደራጅ በ32 ነባር ብሄረስቦችና ሌሎች ኢትዮጵያ ብሄረሰቦችን ያቀፈ የመንግስት ሠራተኞችን በመያዝ አደረጃጀቱ ብዝሃንትን ታሳቢ ተደርጎ የተደራጀ ነበር። ይሁንና ...
22/04/2025

አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሲደራጅ በ32 ነባር ብሄረስቦችና ሌሎች ኢትዮጵያ ብሄረሰቦችን ያቀፈ የመንግስት ሠራተኞችን በመያዝ አደረጃጀቱ ብዝሃንትን ታሳቢ ተደርጎ የተደራጀ ነበር። ይሁንና በአዲሱ ክልል አደረጃጀት ከተጀመረ ወዲህ እንኳን ሲታይ የክልሉ ሲቭል ሰርቭሲና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ም/ሃላፊ አሁን የክልሉ መንግስት ኮሚንኬሽን ም/ኃላፊ ወ/ሮ እታገኝ ወ/ማሪያም ከነባሩ ክልል ወደ ሌሎች ክልል በምደባ የተዛወሩ የወላይታ ብሄረሰብ ሠራተኞችን ያለክልሉ መንግስት ዕውቅና 97 በመቶ ያህሉን ህገወጥ በሆነ መልክ በክልሉ ባሉ ክላስተሮች የተሻሉና ከፍተኛ ደረጃ ስራ መደቦች ላይ እንዲዛወሩ መደረጉ የክልሉ ሰራተኛ የሚያውቀው ሃቂ ነው።
ለአብነት የግብርና ቢሮ፣ የግብርና ምርምር፣ መንገዶች ባለስልጣን፣ ትራንሰፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ፣ ደን አካባቢ ቢሮ፣ ፋይናንስ ቢሮ፣ ፕላን ቢሮ፣ ኢንዳስትሪ ልማት ቢሮ፣ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ፣ እንዲሁም ስራ ዕድልና ፈጠራ ቢሮ ካለው ሰራተኛ 87 በመቶ የአንድ ብሄር ብቻ መሆኑ ግልጽ ነው፤
ከአመራር ስምሪት እንኳን ሲታይ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ፣ ም/ቢሮ ሃላፊና እርሻ ዘርፍ፣ አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ሃላፊ፣ ም/ቢሮና እንስሳት ጤናና ግብዓት ዘርፍ ሃላፊ አጠቃላይ በዘርፎች ሥር በሚገኑ የፕሮጀክቶች አስተባባሪዎችና ዳይሬክቶሮች የአንድ ብሄረሰብ መሆኑ ጥሬ ሀቅ ነው። በዚህ የተነሳ የሀብት ኢ-ፍትሃዊነት የታየበት፣ ፕሮጀክቶች ወደ አንድ አከባቢ እንዲወርዱ የተደረጉበት ሁኔታ ታይቷል።
ሌላው ደግሞ በግብርና ምርምር ኢንስቲትውት ም/ዳይሬክተር እንዲሁም 85 በመቶ ተመርማሪዎችና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች የአንድ ብሄረሰብ መሆናቸውን ሁሉም ልያወቅ የሚገባው ጉዳይ ነው።
የክልሉ መንገዶች ባለስልጣን መስራያ ቤት ስንጎበኝ ዋና ሥራ አስኪያጂና ም/ዋና ሥራ አስኪያጆች እንዲሁም በምክትል ደረጃ ልማት ዕቅድና በጀት ዝግጅት እና ሰው ሀብት ኬዚ ቲሚ ከአንድ ብሄር በሹመት ተመደበዋል። እንዲሁም የሠራተኞች ጉዳይ ዝምብሎ የሚነገር ብቻ ሳይሆን ምደባው የአሰራር ጥሰት የተሞላበትና በኮንትራት ስም የተቀጠሩ የአንድ ብሄረሰብ መሆኑ ለክልሉ መንግስት ዕዳ ሆነው ቀጥሏል።
እንዲሁም በጂንካ ክላስተር ዋናው ማህበራዊ ክላስተር በጤና ቢሮ ላይ በሽታ መከላከል ዘርፍ ሃላፊ፣ አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ሃላፊ፣ የግዥ ክፍል ሃላፊ፣ የክፍያ ቡድን መሪ፣ እንዲሁም አብዛኛው መደበኛ እኛ ፕሮጀክት ሠራተኞች በአንድ ብሄረሰብ ተይዞው ይገኛል።
በተለይ በሁሉም ክልሉ ማዕከሎች(ክላስተሮች) በተለይ የፋይናንስና ግዥ ሠራተኞች ከአንድ ብሄር በመሆናቸው መንግስት ግዥዎች ከአንድ ቋት መሆናቸው ከፍተኛ የሀብት ብክነትና ኪራይ ሰብሳቢነት የተሞላበት ነው። በዚህ ሁሉም የሰው ሃይል ሆነ ሀብት አስተዳደር ስርዓት ኢ-ፍትሃዊነት የታየበት ነው።
ሌሎች ያልተጠቀሱ ክልል ቢሮችን ጉዳይና በሌሎች ብሄረስቦች ላይ እየደረሰ ያለውን ፖሊቲካዊ ሸፍጥና ኢ-ፍትሃዊ አሰራር ጥሰት በቀጣይ በእጃችን ያለን መረጃ ለሁሉም ግልፅ እናደርጋለን። ተባብረን በጋራ እንኑር ብለን እንጂ ለሎች በይደር ያሳደረናቸው እየጨለፍን እናወጣለን።
ኮንታ ተገላግላችሁ ውሳኔያችሁ ትክክል ነበረ

07/03/2025

ቦጋለ “ቦግ” አለ!

ቦጋለ በክህደቱ፣ ቦጋለ በወሸት ልማዱ “ቦግ” አለ

ስሙና ምግባሩ…

Part 1

የፋና ዘጋቢ ፍልም ዘገባን እንዴ ክርስቶስ መምጫ በተስፋ የሚጠባበቁ የእኛዎቹ አንሰፋሳፊዎች ከልክ ያለፉ የዋሆች ናቸው። በሌላ በኩል መርዟን በጥብጦ የቀመሙት በዕዉቀት ለዓላማቸዉ ስከት ቅማል...
21/02/2025

የፋና ዘጋቢ ፍልም ዘገባን እንዴ ክርስቶስ መምጫ በተስፋ የሚጠባበቁ የእኛዎቹ አንሰፋሳፊዎች ከልክ ያለፉ የዋሆች ናቸው።

በሌላ በኩል መርዟን በጥብጦ የቀመሙት በዕዉቀት ለዓላማቸዉ ስከት ቅማል ቀብረዉ እየተጠባበቁ ናቸዉ።

ፊልሙ ምንም ዓይነት ትንተና ይዞ ይምጣ ግን ማራ ማይኒንግን እንዴ ተበዳይ በማድረግ በሽርክ የተወጠነ አካሄድ ህቡዕ፤ የፓለቲካ ግቡም ረጅምና አደገኛ መሆኑን ከቅጡ ተረድተናል።

እዉነት እንደዉ ጤናማ ስራ እንስራ ብሎ ብያስቡ ለአካባቢ ተፅዕኖና በአካባቢዉ የሚኖሩ ሰዎች በአቧራ ጭስ እየተጎዱ ላሉት መንገዱ ወደ አስፋልት እንድቀየር ድምፅ ብሆኑ ነበር።

ስለሆነም አልተሳካልህም ብላችሁ ለላኪዉ የፋና ብሮድ ካስትንግ ሚዲያ ቦርድ ሰብሳቢ ለሆኑት ለአቶ ተስፋዬ በልጅጌ ንገሩት።

💪የ2017 ዓ.ም 1ኛው የደ/ኢ/ክልል የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የሴቶች እግር ኳስ ጨዋታ የጋሞ ዞን የወላይታ አቻውን 5 ለ 0 በሆነ ውጤት በፍፁም የበላይነት አሸንፏል።🕘90+3' 💪የጋሞ...
22/01/2025

💪የ2017 ዓ.ም 1ኛው የደ/ኢ/ክልል የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የሴቶች እግር ኳስ ጨዋታ የጋሞ ዞን የወላይታ አቻውን 5 ለ 0 በሆነ ውጤት በፍፁም የበላይነት አሸንፏል።
🕘90+3' 💪የጋሞ ዞን 5 Vs 0 የወላይታ ዞን

ከድሳ እስከ ቁህዴፓ የመጡበት መንገድ ገደል ላይ አውጥቷቸዋል። የጋሞ ህዝብ ቀይ መስመር ያላቸውን ጉዳዬች በግልጽ አስቀምጦ፤ መስመሮቹ እንዳይነኩ ለመንግሥት ትልቅ አደራ ከታላቅ ማስጠንቀቅያ ...
13/01/2025

ከድሳ እስከ ቁህዴፓ የመጡበት መንገድ ገደል ላይ አውጥቷቸዋል። የጋሞ ህዝብ ቀይ መስመር ያላቸውን ጉዳዬች በግልጽ አስቀምጦ፤ መስመሮቹ እንዳይነኩ ለመንግሥት ትልቅ አደራ ከታላቅ ማስጠንቀቅያ ጋር ሰጥቶ እየተጠባበቀ ነው።
ህዝቡ የቁህዴፖዎችን ስህተት መንገድ ግልጽ በሆነ መንገድ ተናግሯል። ብዙዎች በዱቡሻ ይቅርታ ጠይቀው ወደ ህዝቡ ተቀላቅለዋል። ህልውናውን የማያስነካ ለጋሞነቱ የተኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ የሆነ ትውልድ በተጠንቀቅ ቆሞ እየጠበቀ ይገኛል። መታደል ማለት እንደዚህ አይደለም? ጋሞነት የብረት ማቅለጫ ጋን መሆኑንን ትላንት ተመልክቻለሁ። ዛሬም ይቀጥላል ።
የወደቀውን አጀንዳ አራጋቢዎች ወደቀልባችሁ ተመለሱ በነካችሁት ቁጥር እየጠነከርን ነው።

26/12/2024
ግዜውን የማይመጥን ስራፈት አስተሳሰብ! እኔ ብቻ  ልምራ፣ እኔ ብቻ የጋሞ ተቆርቋሪ ነኝ የምል አስተሳሰብ እና አመለካከት የትም አያደርስም ። ቡንኬ አንተ በሚታሰበው ሳይሆን በጋሞ ዞን በአር...
19/12/2024

ግዜውን የማይመጥን ስራፈት አስተሳሰብ!

እኔ ብቻ ልምራ፣ እኔ ብቻ የጋሞ ተቆርቋሪ ነኝ የምል አስተሳሰብ እና አመለካከት የትም አያደርስም ።

ቡንኬ አንተ በሚታሰበው ሳይሆን በጋሞ ዞን በአርባምንጭ ከተማ ሚሰራውን ልማት ብቻ ካየኸው በተፈጥሮ የአእምሮ መቀንጨር ካላጋጠመህ በስተቀር መቃወም አትችልም።

አሁን አሁን በአርባምንጭ ላይ እየተሰራ ያለውን
የልማት ስራዎችን መደገፍና ማድነቅ የሞራል ልዕልና ይጠይቃል፤ በማድነቁ ፋንታ የአእምሮ መቀንጨር ያጋጠመው ደጋፊዎችን ያጣው የጋዴፓው ጡረተኛ ቡንካሾ ሌላ ታሪጋ መለጠፉ
ሌላ ስም መስጠት ጀምሯል ።

ዱንጉዛ የክብር መገለጫ ልብስ ነው። ፖለቲካ እና ባህል ተቀላቅሎብህ ደጋፍም አጥተህ ብዙ ግራ መጋባት ውጥ የገባህ ትመስላለህ።

የዱንጉዛን ክብር የሚንገልፅበት ብዙ መንገድ አለ እየተገለፀ ነው። የቆርቆሮ አጥርም ዱንጉዛ ካልበሰ አላቹሳ? ጋዴፖዎች በዞኑ የሆነ ነገር ለመቅስቀስ አጀንዳ አጥታቹ በወረደ አጀንዳ ከመሬት በታች ስትጫወቱ እንደማየት ምን የሚሰቀጥጥ ነገር አለ!?

ጋዴፓማ ነጥብ ከጣለ ቆይቷል። ትላንት በተለያዩ በስልጣን እርከኖች መሪቶ በአቅም ቢስነት የወረዱ የከሰሩ ፖለቲከኞች አሁን ያጡትን ስልጣን መልሶ ለመያዝ እየወተወተ ያለው ነው።

ግንኮ ስልጣን በዚህ አይገኝም። አጀንዳ ቢያጣ ቢያጣ ቢያጣ ብያንስ እንድሁም ቆርቆሮ ዱንጉዛ አልተቀባም ብሎ መጮህ አለበት?

እባካችሁ ጋሞ ዞን ተረጋግቶ ልማቱን ይሰራበት፤ የህዝቡ ጥያቄ ይህ ነው። ብታውቁ የእናንተም መሆን ያለበት ከስልጣን ስካር የልማት ጥያቄ ነበር።

እኔ ብቻ ልምራ፣ እኔ ብቻ የጋሞ ተቆርቋሪ ነኝ የምል አስተሳሰብ እና አመለካከት የትም አያደርስም ። ባይሆን፣ ሁሉም የጋሞ ህዝብ አግላይነት በሌለበት በእኩልነት በማህበራዊ፣ በፖለቲካው፣ በኢኮኖሚው ወዘተ ከዚህም በተሻለ እኩል ተጠቃሚ እና ተሳታፊ የሚሆንበት መንገድ እና አሳብ ወደፊት አምጥታችሁ ተሟገቱ እንጅ ጋዴፓን አውርዳችሁ አውርዳችሁ ለራሳችሁ አንሳችሁ አንሳችሁ ተራ የስልጣን ጥመኛ የአንድና የሁለት መንደር ሰዎች ስብስብ ከማድረግ ተቆጠቡ። ቅልቁን ጋሞ ህዝብ በምመጥን ሀሳብ ወደ ፖለቲካ መዳ ቅረቡ እባካችሁ። ወይም በጋሞ ስም አትንገዱ።

በመቀጠል በአርባምንጭ ከተማ 100% አጥሩም ቆርቆሮም የእግረኛ መሻገሪያ አደባባይ መናፈሻ በዱንጉዛ ብቻ መብቃት አለበት ከሚል ቆማጣ አስተሳሰብ ውጡ። እነዚህ ቆርቆሮችኮ ተነሽዎች ናቸው። ዱንጉዛ በምነቃቀሉ አጥሮች ሳይሆን በቋሚነት ይቀባል፤ ቋምም ነው። መንግስት ለጋሞ ህዝብ ትልቅ ክብር አለው ይህንንም በተግባር እያሳየን ነው።

❌❌❌❌

የጃ - WAR ማንነት ሲገለጥ! ጃል ጃዋር መሃመድቀደም ብሎ ብዙ ተከታይ እና ምዕመን የነበረዉ ጀዋር መሃመድ ከበቡሽ ከጊዜው ጋር መዘመን ባልቻለዉ ፖለቲካዊ እይታዉና አስተሳሰቡ እንዲሁም የለ...
16/11/2024

የጃ - WAR ማንነት ሲገለጥ! ጃል ጃዋር መሃመድ
ቀደም ብሎ ብዙ ተከታይ እና ምዕመን የነበረዉ ጀዋር መሃመድ ከበቡሽ ከጊዜው ጋር መዘመን ባልቻለዉ ፖለቲካዊ እይታዉና አስተሳሰቡ እንዲሁም የለቀዉ ያለዉ የአመፅ ፖለቲካ አዉራነቱ በብዙዎች ዘንድ ያለዉን ተቀባይነት እየሸረሸረ እያጠፋ የት ይኑር የት ማንም ግድ እስከማይሰጠዉ ድረስ ደርሷለ፡፡ ይህ አልዋጥለት ያለዉ ጀዌ ይሄን ሰሞን የሸኔ ቃል አቀባይ ሆኖ ብቅ ብሏል፡፡ የኦሮሚያ ህዝብ በሰላም ግቡ እያለ በአደባባይ የሚለምናቸዉን ፣ መንግስት የሰላም በሩን ወለል አድርጎ ከፍቶላቸዉ እየተቀበላቸዉ ያሉትን የሸኔ ታጣቂዎችን ከኔ በላይ ለእናነት ብሎ የባጥ የቆጡን እየቀባጠረ ይገኛል፡፡ ይህ ሰዉ በዚህ ልክ ሲዘቅጥ መመልከት ግን አሳፋሪ ነገር ነዉ ፡፡ ታረክ ይመዘግበዋል በትዝብት ይይዘዋል ፡፡

Address

Adama

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Guge Zuma posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share