Guge Zuma

Guge Zuma Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Guge Zuma, Digital creator, Adama.

 በክልሉ ያለው ፍትሓዊነት ጥያቄ ይህንን ይመስላል፡፡ በዲላ ክላስተር ያለውን አደረጃጀት፣ የምዝበራ እና ዝርፊያ ቡድን መመልከት በቂ ነው፡፡ ይህንን ይዞ ወደ ክልል ለመግባት ነው እያሰፈሰፉ ...
26/08/2025



በክልሉ ያለው ፍትሓዊነት ጥያቄ ይህንን ይመስላል፡፡

በዲላ ክላስተር ያለውን አደረጃጀት፣ የምዝበራ እና ዝርፊያ ቡድን መመልከት በቂ ነው፡፡ ይህንን ይዞ ወደ ክልል ለመግባት ነው እያሰፈሰፉ ያሉት
አቶ ገብረመስቀል ጫላ ወደ ፓርቲ አመራርነት ከመጡ ወዲህ ዶክተር መርሁን በምክትል ር/መስተዳድር ማዕረግ የዝርፊያ እና ሠራ ቡድኑን እየመሩ በርካታ የዘረፋ እና የመዝበራ ተግባር በማከናወን ላይ ይገኘል፡፡
ለዚህም የሚሆነውን የዝምበራ አሰላለፍ የክልሉ ግብርና ቢሮ ውስት የፋይናንስ ዘርፍ፣ ንብረት አስተዳደር፣ ኦዲተር እና አጽዳቂ ቡድን ከወላይታ በማደራጀት ሌሎችን አፈናቅለው በምትካቸው በውክልና በማስከመጥ እየሰሩ ይገኛሉ፡፡
አስቀድመን በክልሉ ግብርና ቢሮ ያለውን የአመራር አሰላለፍ እንመልከት
• የቢሮ ኃላፊና ምክትል ር/መስተዳድር ዶክተር መርሁን
• የቀድሞ ወላይታ ዞን ዋና አስተዳደሪዎቹ ጰጥሮስ ወልደማሪያም ቡናና ቅመማቅመም፣
• ሳሙኤል ፎላ ደግሞ ህብረት ስራ ኮሚሽነር
• አቶ አድማሱ አወቀ የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ
• አቶ ማርቆስ ዘውገ ምክትልና የፋይናንስና አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ
• የእንስሳት ጤና ግብኣት አቅርቦት ዘርፍ ዶ/ር አዲሱ ኢዮብ
ሆነው በአንድ ቢሮ ውስጥ ማናጅመንትም፣ ፋይናንስም ኦዲተርም ሆነው ከማገልገል በተጨማሪ በቢሮው ውስጥ ከወላይታ ውጪ የሆኑ ዳይሬክክሬቶችን ላይ የሚፈጽሙትን ኢፍትሃዊነት ቀጥለን እንመልከት፡፡
ወ/ሮ አያልነሽ የተባለች LFSDP እንስሳት እና አሳ ሴክተር ሚደግፍ በ100 ሚሊዮን የሚቆጠር ሃብት የሚያንቀሳቅስ ፕሮጀክት አስተባባሪ ናት፡፡
ይህቺ ሴት በዘርፉ በቦታው ረጅም ዓመት የሰራችና በወላይታ፣ ጌዴኦ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ጋሞ እና ጎፈ ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ድንቅ ተግባራትን ስታከናውን ነበረች፡፡

ደ/ር መርሁን በምክትል ር/መስተዳድር ማዕረግ ሆኖ ከመጣ ወዲህ የፕሮጀክት አስተባባሪዋን በማንሳፈፍ በምትኳ የወላይታ ተወላጁን ዶ/ር አዲሱን ፈራሚ በማድረግ በክልሉ የዓሳ ዝርያ ለማሻሻል እና ምርማነት ለማረጋገጥ የተመደበውን በጀት ለባለውለታው ገብረመስቀል ጫላ፣ ፍሬዜር እና መሰል ሙሰኛ ስራ አስፈጻሚዎች በየሳምንቱ አበል በማመላለስ እና በዕቃ ግዢ መልክ ሚሊዮን ብር እያጓዙ ነው፡፡

የዘረፋ ቡድኑ ደቡብ ኦሞ፣ ጎፋ፣ ጋሞ እና ጌዴኦ የተጀመሩ የእንስሳት ማሻሻያ ፕሮጀክት እና የመንግስት በጀት በማጠፍ እቃ ተገዝቷል እያሉ ለግል ጥቅማቸው እያዋሉ ሲሆን በተለይ ለጡት አባቱ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ከተለያዩ ፕሮጀክቶች የነዳጅና አበል በሳምንት 200 ሺህ ብር እየተላከለት ይገኛል፡፡ ይህንንም አድርሰው ከእጅ መንሻ ጋር የሚሰጡት ቡድኖች ከቢሮው አበልና ነዳጅ ተሞልቶላቸው ነው፡፡

ለዚህ ምዝበራ ከለላ የሚሰጠውን የወላይታ ሰው ኦዲተር አድርጎ በውክልና ሰጥቷል፡፡ በተመሳሳይም ንብረት ተገዝተዋል እያሉ ባዶ ሰነድ ላይ እንዲፈርም ሲያስገድዱት አሻፈረኝ ያለውን አቶ አምባዬ የተባለ የዳውሮ ዞን ተወላጅ በማንሳት በምትኩ ወላይታ ተወላጅ አቶ ግርማን አስቀምጠው ዝርፊያውን አጧጥፈውታል፡፡

ይህ ለወላይታ ህዝብ የልማት ጥያቄ ደንታ የለለው የአረካ ማፊያ ቡድን በተደራጀበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ከወላይታ ውጪ አንድም ባለሙያ በዳይሬክቶሬት ደረጃ የለም፡፡

አንድ ፋይናንስ ላይ እየሰራ የሚገኘውን ከወላይታ ብሐር ውጪ የሆነ ግለሰብን የስም ማትፋት ዘመቻ በማድረግ የወላይታ ተወላጅ ለመተካት አሰፍስፈው እየሰሩ ነው፡፡
በሹመት የተቀመጡ የጋሞ እና ሌሎች ብሔር ተወላጆችን በቢሮው ኃላፊ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት እና የስርቆት ሰንሰለት ከስራ ውጪ አድርጓል፡፡

ርዕሰመስተዳድር ለመሆን የሚደረገው ሩጫ ምን እና በምን መልኩ እንደሆነ ተመልክታችኋል።

እውነት ያሸንፋል!

24/08/2025
የWT Media ዋና ስፖንሰሩ “ቤቢ” በህግ ቁጥጥር ስር ወሏል!በሽፍቶች ቤቢ የሚል ኮድ የተሰጠው የሽፍታ ቡድን መሪ ፣ በብዙ ወንጀሎች ተጠርጥሮ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የ6 ወር ፍ...
24/08/2025

የWT Media ዋና ስፖንሰሩ “ቤቢ” በህግ ቁጥጥር ስር ወሏል!

በሽፍቶች ቤቢ የሚል ኮድ የተሰጠው የሽፍታ ቡድን መሪ ፣ በብዙ ወንጀሎች ተጠርጥሮ በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የ6 ወር ፍርድ የእስር ውሳኔ የተፈረደበት ፣በሀሰተኛ ቼክ ባለሀብቶችን በማጭበርበር ተጠርጥሮ በፖሊስ ስፈለግ የነበረው እና ''Wt media'' ዋና ስፖንሰሩ በዋና ስሙ ብርሃነመስቀል ክንፈ እየተባለ የሚጠራው ግለሰብ በህግ ቁጥጥር ስር ዋለ።

‎ ‎‎ከተለያዮ የሽብር ቡድኖች ጋር በመሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በማወክና ሽብርተኝነት በገንዘብ መደገፍ የተጠረጠረው አቶ ብርሃኔ መስቀል ክንፈ በፈዴራል ፓሊስና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ...
23/08/2025



‎ከተለያዮ የሽብር ቡድኖች ጋር በመሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በማወክና ሽብርተኝነት በገንዘብ መደገፍ የተጠረጠረው አቶ ብርሃኔ መስቀል ክንፈ በፈዴራል ፓሊስና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፓሊስ በቁጥጥር ሥር ውሏል


‎ 1.በዜይሴ አካባቢ ጫካ ውስጥ ያሉ ግልሰቦችን በገንዘብ መደገፍ
‎ 2.በህገወጥ የኮንትሮባንድ ንግድ
‎ 3.በተለያዩ የወላይታ ዞን መዋቅሮች ውስጥ ካሉ አመራሮች ጋር በመመሳጠር በህገወጥ መንገድ መሬት በመውሰድና በህገወጥ ግዥዎች ጋር ተጠርጥሮ ነሐሴ 16/2017 በህግ ቁጥጥር ሥር ውሏል ።

በበጀትም በሀሳብም ይደግፉታል ለካስ!  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሌሎች ብሔር አመራርና ህዝብ ይህንን የወላይታ አመራሮች ለWolaita Times መረጃ ምንጭ መሆናቸውን ጉድ ምን ይላል? የወላ...
31/07/2025

በበጀትም በሀሳብም ይደግፉታል ለካስ! የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሌሎች ብሔር አመራርና ህዝብ ይህንን የወላይታ አመራሮች ለWolaita Times መረጃ ምንጭ መሆናቸውን ጉድ ምን ይላል?

የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሩ ለሀሰተኛ ገጾች ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገለፁ!

የወላይታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነትና ማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ ጀምበሩ ኦርጩ ለሀሰተኛ ገጾች ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል !

ዋናውን ሀሰተኛ ሚዲያ አምራችን የወላይታ ብልጽግና ደብቆ ይዟል ።
WT Media

የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሩ ለሀሰተኛ ገጾች ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገለፁ!የወላይታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነትና ማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ ጀምበሩ ኦርጩ ለሀሰተኛ ገጾ...
24/07/2025

የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሩ ለሀሰተኛ ገጾች ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገለፁ!

የወላይታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነትና ማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ ጀምበሩ ኦርጩ ለሀሰተኛ ገጾች ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል !

ዋናውን ሀሰተኛ ሚዲያ አምራችን የወላይታ ብልጽግና ደብቆ ይዟል ።

16/07/2025
የጥንቃቄ መረጃ ለቦረዳ ህዝብ !ከማራ mining ጋር የጋሞን አንጡር ሀብት ለመበዝበዝ እና የህዝቡን ሠላም ለማወክ እየተማማሉ ያሉ ግለሰቦች ምስጢር መረጃ በእጃችን ገብቷል።ከማራ ማይንግ ድር...
08/05/2025

የጥንቃቄ መረጃ ለቦረዳ ህዝብ !

ከማራ mining ጋር የጋሞን አንጡር ሀብት ለመበዝበዝ እና የህዝቡን ሠላም ለማወክ እየተማማሉ ያሉ ግለሰቦች ምስጢር መረጃ በእጃችን ገብቷል።

ከማራ ማይንግ ድርጅት የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ በቦረዳ ወረዳ ውስጥ በሐንብሳ ቀበሌ ውስጥ ሁከት ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ ያለው ቡድን ተደረሰበት ።

በቦረዳ ወረዳ በሐንብሳ ቀበሌ ውስጥ ህዝብ ከመንግሥት ጋር አንድ በመሆን በአከባቢው ልማት እየተሰራ ስሆን ማራ ማይንግ ከተባለው ድርጅት ዳጎስ ያለ ገንዘብ በመቀበል በቀበሌ የሁከት ለመፍጠር እየስራ ያለ ቡድን ስራ ተጋለጠ ።

በቀበሌው ከአልሚ ድርጅቶች ለአርሶ አደሩ እና አከባቢው ማህበረሰብ ልማት ተብሎ የሚሰበሰበው ገቢ ለግል ጥቅም ለማዋል እና መመሪያ ህግ የማይፈቅድ ያልተገባ አካሄድ በመከተል ህዝብ ለማነሳሳት እየጣሩ እንደሚገኝ ተደርሶበታል ።

የራሳቸውን ዘመድ እና አስራስምት ዕድሜ ያልደረሱ ወጣቶች ገንዘብና ለሎች ጥቅማ ጥቅም በመውሰድ በመመልመል በማደራጀት የህግ አሰራር ሳይከተሉ መንግስታዊ ስልጣን በሀይል ለመናድ እየጣሩ ይገኛሉ ።

በዘፍኔ ከተማ እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ለኛ አያስፈልግም በማለት በቀበሌው እራሱን የቻለ ሆስፒታል መገንባት አለበት በሚል ከአልሚዎቹ ለአከባቢው ልማት የሚሰበሰበው ገቢ ለመቀራመት እየጣሩ ይገኛሉ ።

ማራ ማይንግ ድርጅት ካልሰራ በአከባቢው የሚሰራው ሁሉም አልሚ ድርጅቶች መስራት የለባቸውም ብሎ በጥናት የተለዩ ቦታዎችን መንገድ ነው ፣መቃብር ስፋራ ነው ፣የውሃ ምንጭ ጉድጓድ ነው በማለት ስራውን ለማስተጓጐል እና እንዳይሰራ ለማድረግ እያሰሩ ይገኛሉ ።

ከእነዚህ ሰዎች የአከባቢው ማህበረሰብ በተለይ የሐንብሳ ቀበሌ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንድያደርጉ እና ጉዳዩን በጥንቃቄ ለህዝብ ጥቅም አንጻር በማየት እንደሚገባ እያሳሰብን የተኛውንም እኩይ ተግባር የፀጥታ መዋቅሩ እንደማይታገስ ያሳስባል ።

በተጨማሪም የእነዝህን ግለሰቦችን እንቅስቃሴ የፀጥታ መዋቅሩ በጥብቅ እየተከታተለ ይገኛል።

1. ፀጋዬ ሳሙኤል

2. ምስጋናዉ ደጀኔ

3. ዘሪሁን ዱባለ

4. ፋንጮ ፋንታ

5. ዳርጌ ዳታ

6. ምስጋናዉ እዩኤል

7. ጴጥሮስ ደስታ

8. ሄኖክ ግርማ

9. ጴጥሮስ አጌና

10. አበሻ አየለ

11. ይስሐቅ ካንታራ

12. ማመጫ ማና

13. ዮሐንስ ተፈሪ

14. በላይ በቀለ

15. ኤፍሬም ኤልሳ

በወላይታና አከባቢው ሁከትና ውዥንብር ለመፍጠር እንድሁም ወላይታ ህዝብን ሌሎች አጎራባች ህዝቦች ጋራ ለማጋጨት በውጭ ሀገር ሆነው ከግብረአበሮቹ ጋር በመሆን ቀንና ማታ እየሰሩ ያሉ አሸባሪዎች...
24/04/2025

በወላይታና አከባቢው ሁከትና ውዥንብር ለመፍጠር እንድሁም ወላይታ ህዝብን ሌሎች አጎራባች ህዝቦች ጋራ ለማጋጨት በውጭ ሀገር ሆነው ከግብረአበሮቹ ጋር በመሆን ቀንና ማታ እየሰሩ ያሉ አሸባሪዎች፤

የወላይታ ህዝብ ሠላምና ልማት እንቅልፍ የነሳቸው እነዚህ አካላት በወላይታ ውስጥ የሚኖሩ ግብረአበሮቹ ጋር በመሆን በፈረንሳይ እና ኬንያ ሀገር ቁጭ ብለው ሀሰተኛ እና የተቀነባበሩ መረጃዎች በየደረጃው የሚገኙ የራሳቸውና የሌሎች ብሔር ተወላጅ የሆኑ የህዝብ መሪዎች ሰብዕና የሚነኩ ሀሰተኛና የተቀነባበሩ መረጃዎች እያሰራጩ ይገኛሉ።

እነዚህ አካላት የወላይታን ህዝብ ሠላምንና መረጋጋትን የማይፈልጉ እና የግል ፍላጎታቸውን ለማሳካት በቡድን ተደራጅተው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ዘመቻ ከፍተዋል።

የወላይታ ዞን አመራሮችን ጨምሮ የሌሎች ብሔር ተወላጅ የክልል አመራሮች ላይ የህዝቡን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የጀመራቸውን ስራዎችን ከህዝቡ ጋራ በአንድነት እንዳይሰሩ ለማድረግ እና የተጀመሩ ትውልድ ተሻጋሪ ፕሮጀክቶችን ለማደናቀፍ በተለያዬ ጊዜ የመሪዎች ስብዕና የሚነኩ መረጃዎችን እያሰራጩ ይገኛሉ።

1ኛ. የወላይታ ታይምስ ፔጅ ባለቤት ናትናኤል ገቾ ይባላል። አሁን በኬንያ ነው የሚኖረው። ግለሰቡ ሴሰኛ፣ ለገንዘብ ብሎ የገዛ ቤተሰቹን እና ወዳጆቹን የካደ፣ የሰውን ምስት አስረግዞ ከሀገር ኮብልሏል። ይህ ግለሰብ ሀይማኖት የሌለውና 24:00 ሠዓት በሚባል መልኩ በጫትና በመጠጥ ቤቶችን ጊዜውን የሚያሳልፉ ነው። አሁንም እዛው ኬኒያ ላይ ያለውን እንቅስቃሴውን በሌሎች ጓደኞች በኩል እየተከታተልን ነው።

2ኛ.ታጁሬ ላምቤቦ ይባላል፣ ይህ ግለሰብ ከዱባይ ሀገር የመጣችውን አገባሻለሁ ብሎ አብሮ ጥቂት ቀናት ከኖረ በኃላ ከአምስት ዓመት በላይ በሰው ቤት ህይወቷን ለመቀየር ለፍታ ሰርታ ያመጣችውን ገንዝብ ሠርቆ በስደት ወደ ኬንያ ገብቷል። ይህች ምስክን ሴት አሁን እርጉዝ ናት። የሚትበላውንና የምትጠጣውን በማጣት በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንድትወድቅ አድርጓታል።

3ኛ.ሌላውና አሸባሪው እና የNuso አካውንት ባለቤት ሚኖታ ማቴዎስ ይባላል። አሁን የሚኖረው በፈረንሳይ ነው። ግለሰቡ የወላይታ ህዝብን ለማዳከም እና በሌሎች ብሔሮች ላይ የስም ማጥፋት መረጃ በማህበራዊ ሚዲያ እንዲያሰራጭ ከቀድሞ ከስልጣን ከተቀነሱ ግለሰቦች ጋራ በማበር ገንዘብ ተከፍሎለት ዓላማ አድርጎ እየሰራ ይገኛል።

እነኚህ አካላት ለወላይታ ህዝብ ዕድገትና ልማት የሚመኙ ሳይሆኑ ወላይታን የሽብር ቀጠና ለማድረግ ከአሸባሪዎች ጋር አቅዶ እየሰሩ ናቸው። በተለይ አንደም ወላይታ አንደም ጋሞ ህዝብ ባልተገባ ሁኔታ ከእውነት የራቀ የማጭበርበር መረጃ በማሰራጨት ይታወቃሉ። ሰለዚህ ህዝቡ የእነዚህ እኩይ ዓላማን "ሆ ብሎ ተነስቶ" ማክሸፍና መታገል ያስፈልጋል።

በሀሰተኛና የተቀነባበረ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ያደገ፣ የበለጸገ፣ የለማ ህዝብና ሀገር የለም። ሁሌም ከመተቸት ህዝቡን የሚጠቀሙ ጉዳዮች ላይ ትኩረት እናድርግ።

With Sintayehu Abayenh – I'm on a streak! I've been a top fan for 5 months in a row. 🎉
24/04/2025

With Sintayehu Abayenh – I'm on a streak! I've been a top fan for 5 months in a row. 🎉

አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሲደራጅ በ32 ነባር ብሄረስቦችና ሌሎች ኢትዮጵያ ብሄረሰቦችን ያቀፈ የመንግስት ሠራተኞችን በመያዝ አደረጃጀቱ ብዝሃንትን ታሳቢ ተደርጎ የተደራጀ ነበር። ይሁንና ...
22/04/2025

አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሲደራጅ በ32 ነባር ብሄረስቦችና ሌሎች ኢትዮጵያ ብሄረሰቦችን ያቀፈ የመንግስት ሠራተኞችን በመያዝ አደረጃጀቱ ብዝሃንትን ታሳቢ ተደርጎ የተደራጀ ነበር። ይሁንና በአዲሱ ክልል አደረጃጀት ከተጀመረ ወዲህ እንኳን ሲታይ የክልሉ ሲቭል ሰርቭሲና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ም/ሃላፊ አሁን የክልሉ መንግስት ኮሚንኬሽን ም/ኃላፊ ወ/ሮ እታገኝ ወ/ማሪያም ከነባሩ ክልል ወደ ሌሎች ክልል በምደባ የተዛወሩ የወላይታ ብሄረሰብ ሠራተኞችን ያለክልሉ መንግስት ዕውቅና 97 በመቶ ያህሉን ህገወጥ በሆነ መልክ በክልሉ ባሉ ክላስተሮች የተሻሉና ከፍተኛ ደረጃ ስራ መደቦች ላይ እንዲዛወሩ መደረጉ የክልሉ ሰራተኛ የሚያውቀው ሃቂ ነው።
ለአብነት የግብርና ቢሮ፣ የግብርና ምርምር፣ መንገዶች ባለስልጣን፣ ትራንሰፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ፣ ደን አካባቢ ቢሮ፣ ፋይናንስ ቢሮ፣ ፕላን ቢሮ፣ ኢንዳስትሪ ልማት ቢሮ፣ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ፣ እንዲሁም ስራ ዕድልና ፈጠራ ቢሮ ካለው ሰራተኛ 87 በመቶ የአንድ ብሄር ብቻ መሆኑ ግልጽ ነው፤
ከአመራር ስምሪት እንኳን ሲታይ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ፣ ም/ቢሮ ሃላፊና እርሻ ዘርፍ፣ አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ሃላፊ፣ ም/ቢሮና እንስሳት ጤናና ግብዓት ዘርፍ ሃላፊ አጠቃላይ በዘርፎች ሥር በሚገኑ የፕሮጀክቶች አስተባባሪዎችና ዳይሬክቶሮች የአንድ ብሄረሰብ መሆኑ ጥሬ ሀቅ ነው። በዚህ የተነሳ የሀብት ኢ-ፍትሃዊነት የታየበት፣ ፕሮጀክቶች ወደ አንድ አከባቢ እንዲወርዱ የተደረጉበት ሁኔታ ታይቷል።
ሌላው ደግሞ በግብርና ምርምር ኢንስቲትውት ም/ዳይሬክተር እንዲሁም 85 በመቶ ተመርማሪዎችና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች የአንድ ብሄረሰብ መሆናቸውን ሁሉም ልያወቅ የሚገባው ጉዳይ ነው።
የክልሉ መንገዶች ባለስልጣን መስራያ ቤት ስንጎበኝ ዋና ሥራ አስኪያጂና ም/ዋና ሥራ አስኪያጆች እንዲሁም በምክትል ደረጃ ልማት ዕቅድና በጀት ዝግጅት እና ሰው ሀብት ኬዚ ቲሚ ከአንድ ብሄር በሹመት ተመደበዋል። እንዲሁም የሠራተኞች ጉዳይ ዝምብሎ የሚነገር ብቻ ሳይሆን ምደባው የአሰራር ጥሰት የተሞላበትና በኮንትራት ስም የተቀጠሩ የአንድ ብሄረሰብ መሆኑ ለክልሉ መንግስት ዕዳ ሆነው ቀጥሏል።
እንዲሁም በጂንካ ክላስተር ዋናው ማህበራዊ ክላስተር በጤና ቢሮ ላይ በሽታ መከላከል ዘርፍ ሃላፊ፣ አስተዳደርና ፋይናንስ ዘርፍ ሃላፊ፣ የግዥ ክፍል ሃላፊ፣ የክፍያ ቡድን መሪ፣ እንዲሁም አብዛኛው መደበኛ እኛ ፕሮጀክት ሠራተኞች በአንድ ብሄረሰብ ተይዞው ይገኛል።
በተለይ በሁሉም ክልሉ ማዕከሎች(ክላስተሮች) በተለይ የፋይናንስና ግዥ ሠራተኞች ከአንድ ብሄር በመሆናቸው መንግስት ግዥዎች ከአንድ ቋት መሆናቸው ከፍተኛ የሀብት ብክነትና ኪራይ ሰብሳቢነት የተሞላበት ነው። በዚህ ሁሉም የሰው ሃይል ሆነ ሀብት አስተዳደር ስርዓት ኢ-ፍትሃዊነት የታየበት ነው።
ሌሎች ያልተጠቀሱ ክልል ቢሮችን ጉዳይና በሌሎች ብሄረስቦች ላይ እየደረሰ ያለውን ፖሊቲካዊ ሸፍጥና ኢ-ፍትሃዊ አሰራር ጥሰት በቀጣይ በእጃችን ያለን መረጃ ለሁሉም ግልፅ እናደርጋለን። ተባብረን በጋራ እንኑር ብለን እንጂ ለሎች በይደር ያሳደረናቸው እየጨለፍን እናወጣለን።
ኮንታ ተገላግላችሁ ውሳኔያችሁ ትክክል ነበረ

07/03/2025

ቦጋለ “ቦግ” አለ!

ቦጋለ በክህደቱ፣ ቦጋለ በወሸት ልማዱ “ቦግ” አለ

ስሙና ምግባሩ…

Part 1

Address

Adama

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Guge Zuma posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share