
08/05/2025
የጥንቃቄ መረጃ ለቦረዳ ህዝብ !
ከማራ mining ጋር የጋሞን አንጡር ሀብት ለመበዝበዝ እና የህዝቡን ሠላም ለማወክ እየተማማሉ ያሉ ግለሰቦች ምስጢር መረጃ በእጃችን ገብቷል።
ከማራ ማይንግ ድርጅት የጥፋት ተልዕኮ ተቀብሎ በቦረዳ ወረዳ ውስጥ በሐንብሳ ቀበሌ ውስጥ ሁከት ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ ያለው ቡድን ተደረሰበት ።
በቦረዳ ወረዳ በሐንብሳ ቀበሌ ውስጥ ህዝብ ከመንግሥት ጋር አንድ በመሆን በአከባቢው ልማት እየተሰራ ስሆን ማራ ማይንግ ከተባለው ድርጅት ዳጎስ ያለ ገንዘብ በመቀበል በቀበሌ የሁከት ለመፍጠር እየስራ ያለ ቡድን ስራ ተጋለጠ ።
በቀበሌው ከአልሚ ድርጅቶች ለአርሶ አደሩ እና አከባቢው ማህበረሰብ ልማት ተብሎ የሚሰበሰበው ገቢ ለግል ጥቅም ለማዋል እና መመሪያ ህግ የማይፈቅድ ያልተገባ አካሄድ በመከተል ህዝብ ለማነሳሳት እየጣሩ እንደሚገኝ ተደርሶበታል ።
የራሳቸውን ዘመድ እና አስራስምት ዕድሜ ያልደረሱ ወጣቶች ገንዘብና ለሎች ጥቅማ ጥቅም በመውሰድ በመመልመል በማደራጀት የህግ አሰራር ሳይከተሉ መንግስታዊ ስልጣን በሀይል ለመናድ እየጣሩ ይገኛሉ ።
በዘፍኔ ከተማ እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ለኛ አያስፈልግም በማለት በቀበሌው እራሱን የቻለ ሆስፒታል መገንባት አለበት በሚል ከአልሚዎቹ ለአከባቢው ልማት የሚሰበሰበው ገቢ ለመቀራመት እየጣሩ ይገኛሉ ።
ማራ ማይንግ ድርጅት ካልሰራ በአከባቢው የሚሰራው ሁሉም አልሚ ድርጅቶች መስራት የለባቸውም ብሎ በጥናት የተለዩ ቦታዎችን መንገድ ነው ፣መቃብር ስፋራ ነው ፣የውሃ ምንጭ ጉድጓድ ነው በማለት ስራውን ለማስተጓጐል እና እንዳይሰራ ለማድረግ እያሰሩ ይገኛሉ ።
ከእነዚህ ሰዎች የአከባቢው ማህበረሰብ በተለይ የሐንብሳ ቀበሌ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንድያደርጉ እና ጉዳዩን በጥንቃቄ ለህዝብ ጥቅም አንጻር በማየት እንደሚገባ እያሳሰብን የተኛውንም እኩይ ተግባር የፀጥታ መዋቅሩ እንደማይታገስ ያሳስባል ።
በተጨማሪም የእነዝህን ግለሰቦችን እንቅስቃሴ የፀጥታ መዋቅሩ በጥብቅ እየተከታተለ ይገኛል።
1. ፀጋዬ ሳሙኤል
2. ምስጋናዉ ደጀኔ
3. ዘሪሁን ዱባለ
4. ፋንጮ ፋንታ
5. ዳርጌ ዳታ
6. ምስጋናዉ እዩኤል
7. ጴጥሮስ ደስታ
8. ሄኖክ ግርማ
9. ጴጥሮስ አጌና
10. አበሻ አየለ
11. ይስሐቅ ካንታራ
12. ማመጫ ማና
13. ዮሐንስ ተፈሪ
14. በላይ በቀለ
15. ኤፍሬም ኤልሳ