Ayu Zehabesha- አዩዘሀበሻ

Ayu Zehabesha- አዩዘሀበሻ "መረጃ ህይወት ነው"
(3)

" አሁን ጦርነት ከተጀመረ ሻዕብያን እንደ ቀደመው ግማሽ ጭንቅላቱን ላጭተን ብቻ አንተወውም፣ ጭንቅላቱን ሙሉ በሙሉ እንላጨዋለን"። (ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል) ከአንድ ሚዲያ ካደረጉት ቆይ...
30/10/2025

" አሁን ጦርነት ከተጀመረ ሻዕብያን እንደ ቀደመው ግማሽ ጭንቅላቱን ላጭተን ብቻ አንተወውም፣ ጭንቅላቱን ሙሉ በሙሉ እንላጨዋለን"።
(ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል) ከአንድ ሚዲያ ካደረጉት ቆይታ የተወሰደ።
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

በኢትዮጵያ የኤርትራ ኢምባሲ ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ቢኒያም በርሄ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ወቅት ሁኔታ አስመልክቶ "አሁን ላይ ያለው የዓለም ስርዓት አንዱ ሀገር የሌላውን ሀገር ሉዓላዊነት...
30/10/2025

በኢትዮጵያ የኤርትራ ኢምባሲ ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ቢኒያም በርሄ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ወቅት ሁኔታ አስመልክቶ "አሁን ላይ ያለው የዓለም ስርዓት አንዱ ሀገር የሌላውን ሀገር ሉዓላዊነት በእኩልነት መርህ በማክበር ላይ የተመሰረተ ነው።
አንድ ሀገር ብዙ የቆዳ ስፋት ስላለው ወይም ብዙ የህዝብ ብዛት ስላለው የአንድን ሀገር ግዛት ወይም ሀብት የመጠየቅ መብት የለውም"የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
(አዩዘበሀሻ)
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

በጌዴኦ ዞን የሚገኙ የአልኮል መጠጥ ቤቶች ከምሽቱ 12 ሰዓት በኃላ እንዳይሰሩ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሉ ተነገረ‼️መጠጥ ቤቶችና ሰዓት እላፊ ገበያ በጤና ፣በኢኮኖሚ ፣በትምህርት ፣በሰላምና ...
30/10/2025

በጌዴኦ ዞን የሚገኙ የአልኮል መጠጥ ቤቶች ከምሽቱ 12 ሰዓት በኃላ እንዳይሰሩ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሉ ተነገረ‼️
መጠጥ ቤቶችና ሰዓት እላፊ ገበያ በጤና ፣በኢኮኖሚ ፣በትምህርት ፣በሰላምና ፀጥታ ፣በሴቶችና ህፃናት ፣በባህል እሴት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እያሳደረ በመሆኑ በጌዴኦ ዞን የሚገኙ መጠጥ ቤቶች እና ገበያዎች ከምሽቱ 12 ሰዓት በኃላ እንዳይሰሩ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሉን የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ አንዷለም ማሞ ተናግረዋል።

‎መጠጥ ቤቶች ለፀጥታና ለከፉ ወንጀሎች 80 በመቶ መነሻ ከመሆናቸዉ በዘለለ እንደ ኤችአይቪ ፣ቲቪ ፣አባላዘር ፣ጉበት ፣ካንሰርና ለተለያዩ ተላላፊ እና አስከፊ በሽታዎች ተጋላጭ በማድረግ ለከፋ ሞት እየዳረጉ እንደሚገኙ ተገልጿል ። ‎ከወንጀል አንጻር ግዲያ ፣አስገድዶ መድፈር ፣ስርቆት ፣ዝርፊያና አደንዛዥ ዕጽ ዝውውር እንዲበራከት ዋንኛው መንስኤ መሆኑን ተጠቁሟል ።

‎በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ መጠጥ ቤቶች ፣ሺሻ እና ቁማር ቤቶች ሙሉ ለሙሉ እንዳይኖሩ ይደረጋል ሲሉ አቶ አንዷለም ከጣቢያችን ጋር ባደረጉት ቆይታ ገልጸዋል ። ‎የአረቄ መጠጥ ወደ ዞኑ እንዳይገባ ማገድ እንዲሁም በተለይም በገጠሩ ማህበረሰብ ዘንድ በጤናማነት የሚዘጋጁትን ሳይሆን አሁን ላይ ባዕድ ነገር ተቀላቅሎባቸዉ የጤና ዕክል የሚያመጡትንና አስክረዉ የወንጀል ድርጊት ለመስራት ሀይል የሚሰጡ ጠላ ቤቶች እንዲዘጉ ይሰራል ተብሏል ።

‎የአልኮል መጠጥ የጤና አስከፊነት የኃይማኖት ተቋማት ፣ትምህርት ቤቶችንና የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገልጿል ።

==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

ኢሳይያስ ወደ ግብጽ አቀኑ‼️የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በዛሬው ዕለት ለ5 ቀናት የስራ ጉብኝት ወደ ግብፅ እየተጓዙ መሆኑን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ...
30/10/2025

ኢሳይያስ ወደ ግብጽ አቀኑ‼️
የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በዛሬው ዕለት ለ5 ቀናት የስራ ጉብኝት ወደ ግብፅ እየተጓዙ መሆኑን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ በፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲ ግብዣ ለአምስት ቀናት የስራ ጉብኝት ወደ ግብጽ ተጉዘዋል።
ሁለቱ መሪዎች የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ በማሳደግ እንዲሁም የጋራ ጠቀሜታ ባላቸው ቀጠናዊ እና አለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሏል።
(አዩዘበሀሻ)
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

ጄኔራል ባጫ ስለ አሰብ👇‼️በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደርና ከፍተኛ የጦር መኮንን የሆኑት ጀነራል ባጫ ደበሌ በትግርኛ ቋንቋ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ኢሳያ...
30/10/2025

ጄኔራል ባጫ ስለ አሰብ👇‼️
በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደርና ከፍተኛ የጦር መኮንን የሆኑት ጀነራል ባጫ ደበሌ በትግርኛ ቋንቋ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደ አንድ ዝግጅት ላይ "እኔና ኢሱ የምንጋራው ዓሰብን ነው" ማለታቸውን አስታውሰዋል። ጀነራሉ አክለውም፣ ፕሬዝዳንት ኢሳያስም ይህንን ሀሳብ እጃቸውን ግንባራቸው ላይ በማድረግ (በመደገፍ ምልክት) ዓሰብን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለማካፈል እንደሚስማሙ ገልጸው ነበር ብለዋል።
በዚህም መሠረት የዓሰብ ጉዳይ አሁን በድንገት የተነሳ አዲስ አጀንዳ ሳይሆን፣ ከዚህ ቀደም በሁለቱ መሪዎች መካከል መግባባት ላይ የተደረሰበት እንደሆነ ጀነራሉ ተናግረዋል። በመጨረሻም "ዓሰብ በአሻጥር የተወሰደ የኢትዮጵያ ሀብትና ቅርስ ነው" ሲሉ ጽሑፋቸውን ደምድመዋል።
እ.ኤ.አ. በ2018 በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ታሪካዊ የሰላም ስምምነት ሲፈረም፣ በሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ የሆነ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትና የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር ተስፋ ተጥሎ ነበር። በወቅቱ ሁለቱ መሪዎች በተለያዩ መድረኮች ላይ አብረው የታዩ ሲሆን፣ የሚሊኒየም አዳራሹ ዝግጅትም የዚሁ አካል ነበር።

በወቅቱ በነበሩት ይፋዊ መድረኮች ላይ ሁለቱም መሪዎች ስለ ሰላም፣ ስለ ፍቅርና ስለ ኢኮኖሚያዊ ትብብር በስፋት ተናግረዋል። ይሁንና ጀነራል ባጫ የጠቀሱት "እኔና ኢሱ የምንጋራው ዓሰብን ነው" የሚለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግርም ሆነ የፕሬዝዳንት ኢሳያስ ይሁንታ በይፋ በተላለፉ የሚዲያ ዘገባዎች ውስጥ ተመዝግቦ አይገኝም። ይህ ምናልባት በዝግ ወይም መደበኛ ባልሆነ ውይይት የተባለ ሊሆን እንደሚችል ግምቶች ይኖራሉ፤ ነገር ግን በይፋ የተረጋገጠ መረጃ አይደለም።

የኤርትራ መንግሥት የዓሰብን ጨምሮ ሁሉም የወደብ ከተሞቿ የግዛቷ የማይገሰስ አካል መሆናቸውንና በሉዓላዊነቷ ላይ ምንም አይነት ድርድር እንደማታደርግ በተደጋጋሚ ይገልጻል። የጀነራል ባጫን ንግግር ተከትሎም ከኤርትራ በኩል የተሰጠ ይፋዊ ምላሽ የለም።
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

የማስታወቂያ ሚኒስትሩ ምላሽ‼️ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት በፓርላማው "ኢትዮጵያ በየአመቱ 3 ሚሊየን ሕዝብ ትጨምራለች ይህ ማለት ኢትዮጵያ በየአመቱ አንድ አን...
29/10/2025

የማስታወቂያ ሚኒስትሩ ምላሽ‼️
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት በፓርላማው "ኢትዮጵያ በየአመቱ 3 ሚሊየን ሕዝብ ትጨምራለች ይህ ማለት ኢትዮጵያ በየአመቱ አንድ አንድ ኤርትራን ትጨምራለች" ማለታቸውን ተከትሎ የኤርትራው ማስታወቂያ ሚኒስቴር አቶ የማነ ገብረመስቀል ኢትዮጵያ አሰብን ለመውሰድ በድርድር ካልተሳካ በወታደራዊ ኃይል ለመውሰድ ወደኋላ እንደማትል ያመላክታል ብለዋል።
(አዩዘሀበሻ)
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

ይህ አስትሮይድ ሳይክ 16 ይባላል፣700 ኩንቲሊዮን ዶላር የሚያወጣ የወርቅ ክምችት እንዳለው ታውቋል። ይህ በዓለም ላይ ያሉ ሁሉንም ሰዎች ቢሊየነር ለማድረግ በቂ ነው።የናሳ የጠፈር ምርምር ...
29/10/2025

ይህ አስትሮይድ ሳይክ 16 ይባላል፣700 ኩንቲሊዮን ዶላር የሚያወጣ የወርቅ ክምችት እንዳለው ታውቋል። ይህ በዓለም ላይ ያሉ ሁሉንም ሰዎች ቢሊየነር ለማድረግ በቂ ነው።
የናሳ የጠፈር ምርምር እ.አ.አ በ2026 እጅግ በጣም ውድ የሚል ቃል የማይገልፀውን ሳይኪ የሚል ስያሜ የተሰጠውን አስትሮይድ ለመጎብኘት እቅድ ይዟል፡፡ አስትሮይዱ 226 ኪ.ሜ ዲያሜትር ስፋት አለው፡፡ ምህዋሩ ከጸሀይ 497 ሚሊዮን ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ታዲያ ይህን አስትሮይድ ከሌሎች አስትሮይዶች ለየት የሚያደርገው የተገነባበት ቁስ ነው፡፡ አብዛኞቹ አስትሮይዶች ከአለትና ከበረዶ የተገነቡ ሲሆኑ ይህ 16 ሳይኪ የተባለው አስትሮይድ ግን ለየት ባለመልኩ እንደምድር እምብርት በአብዛኛው የተገነባው ከኒኬልና ከብረት ነው ተብሏል፡፡
(አዩዘሀበሻ)
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምስራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት በርካታ ምዕመናን መገደላቸው ተሰምቷል።📌1. በጉና እና መርቲ ወረዳዎች ድንበር ላይ ጥቅምት...
29/10/2025

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምስራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት በርካታ ምዕመናን መገደላቸው ተሰምቷል።

📌1. በጉና እና መርቲ ወረዳዎች ድንበር ላይ ጥቅምት 14 ለ15 አጥቢያ 17 ሰዎች ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች የተገደሉ ሲሆን ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም 12 ሰዎች በመርቲ ወረዳ 5 ሰዎች ደግሞ በጉና ወረዳ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል፡፡

📌2. በሽርካ ወረዳ በሄላ ዘንባባ ቅ/አርሴማ አጥቢያ ጥቅምት 17 ለ18 አጥቢያ ሌሊት በተኙበት 3 ስዎች ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች ግድያ እንደተፈፀማቸው ተነግሯል፡፡

📌3. በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ጥቅምት 18 ለ19 አጥቢያ 5 ሰዎች ማንነታቸው በማይታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ተገልጿል፡፡

በድምሩ በጥቅምት ወር 2018 ዓ.ም ብቻ በሀገረ ስብከቱ 25 ሰዎች ዕድሜቸው ከ 2 ዓመት ጨቅላ ሕፃናት እስከ 75 ዓመት አዛውንት በማይታወቁ ታጣቂ ቡድኖች የተገደሉ መሆኑ ከየወረዳው ቤተ ክህነት ጽ/ቤቶች በሪፖርት የተገለጸልን ሲሆን በመርቲና ጉና ወረዳዎች በ17 ንጹሐን ምዕመናን ላይ ለተፈጸመው ግድያ መንግሥት ተመጣጣኝ እርምጃ መውሰዱን ሀገረ ስብከቱ የገለፀ ቢሆንም ችግሩ በቋሚነት ሊፈታ ባለመቻሉ ግድያው ድጋሜ መፈሙን ጠቅሶ የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ዘግቧል።
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

የኬብል መኪና‼በአዲስ አበባ የኬብል ካር ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊሆን ነው‼ኦቪድ ግሩፕ የትራንስፖርት ችግርን መፍታት የሚያስችል የኬብል ካር (በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት) ቴክኖ...
29/10/2025

የኬብል መኪና‼
በአዲስ አበባ የኬብል ካር ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊሆን ነው‼
ኦቪድ ግሩፕ የትራንስፖርት ችግርን መፍታት የሚያስችል የኬብል ካር (በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት) ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዮናስ ታደሰ ገልጸዋል።

ኦቪድ ግሩፕ በቴክኖሎጂ የታገዙ ዘመናዊ ቤቶችን ከመገንባት ባሻገር የትራንስፖርት ችግርን ለመፍታት በአዲስ አበባ የኬብል ካር ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ለማድረግ የፕሮጀክት ጥናት ማጠናቀቁን ዋና ሥራ አስፈፃሚው አስታውቀዋል።

የባቡር እና የመኪና መሰረተ ልማቶችን ማፍረስ ሳያስፈልግ በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት ወይም ኬብል ካር ቴክኖሎጂን በአዲስ አበባ ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላል ብለዋል።

በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የኢትዮጵያን ገጽታ የሚያጎሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸው፤ ኦቪድ ግሩፕም በግንባታው ዘርፍ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ዘመናዊ ከተማ ለመገንባት በመንግስት የሚደረገውን ጥረት የበለጠ የሚደግፍ መሆኑን አረጋግጠዋል።

ኦቪድ ሀገራዊ ልማትን ከማገዝ ባለፈ በግንባታው ዘርፍ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እና በአጭር ጊዜ የማጠናቀቅ ስራውን እንደሚቀጥል መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

ይህንን ያውቃሉ⁉️በአሁኑ አመት አንድ ስሙ ያልተገለፀ የ 24 አመት ቻይናዊ ወጣት መፀዳጃ ቤት ገብቶ ለ 30 ደቂቃዎች ያክል ቁጭ ብሎ ስልኩን ተጠቅሞ ለመነሳት በሚሞክርበት ወቅት እግሩን ማዘ...
29/10/2025

ይህንን ያውቃሉ⁉️
በአሁኑ አመት አንድ ስሙ ያልተገለፀ የ 24 አመት ቻይናዊ ወጣት መፀዳጃ ቤት ገብቶ ለ 30 ደቂቃዎች ያክል ቁጭ ብሎ ስልኩን ተጠቅሞ ለመነሳት በሚሞክርበት ወቅት እግሩን ማዘዝ አልቻለም ወደ ህክምና ቦታ ሲሄድም ፓራላይዝድ እንደሆነ ተነግሮት ነበር .... ሳይንስ ይሄን ክስተት "toilet seat neuropathy" ብለው ይጠሩታል ለረዥም ሰአት ጠንካራ ነገር ላይ መቀመጥ ነርቭን አኮማትሮ የደም ፍሰትም እንዲዛባ ያደርጋል እያሉን ነው።
(አዩዘሀበሻ)
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

ፀጉርን በ20 ቀናት‼️የታይዋን ሳይንቲስቶች በ20 ቀናት ውስጥ ፀጉርን ወደነበረበት የሚመልስ 'ለራሰ በራነት መድኃኒት' አዘጋጁ።አዩዘሀበሻ==========≠============💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇...
29/10/2025

ፀጉርን በ20 ቀናት‼️
የታይዋን ሳይንቲስቶች በ20 ቀናት ውስጥ ፀጉርን ወደነበረበት የሚመልስ 'ለራሰ በራነት መድኃኒት' አዘጋጁ።
አዩዘሀበሻ
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

ምርቃት‼️ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰልጥናቸው የነበሩ የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላትን አስመርቋል።=====...
29/10/2025

ምርቃት‼️
የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰልጥናቸው የነበሩ የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላትን አስመርቋል።
==========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ayu Zehabesha- አዩዘሀበሻ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ayu Zehabesha- አዩዘሀበሻ:

Share