Enjoy Net

Enjoy Net Afro_New Beginning!

አስደሳች ዜና👉   ህክምናሐምሌ 13/2018ጅማ ዩኒቨርሲቲ**************ለጅማና አካባቢዋ ነዋሪዎች በሙሉየጅማ ዩኒቨርሲቲ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል ODA Research and De...
20/07/2026

አስደሳች ዜና👉 ህክምና
ሐምሌ 13/2018
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
**************
ለጅማና አካባቢዋ ነዋሪዎች በሙሉ
የጅማ ዩኒቨርሲቲ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል ODA Research and Development Association ከተባለዉ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከሐምሌ 27 እስከ ነሐሴ 2፣ 2018 በጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ማዕከል ነፃ የዓይን ሞራ ቀዶ ህክምና ዘመቻ ያደርጋል፡፡

ስለሆነም ካሁን በፊት በምርመራ የተረጋገጠ የዓይን ሞራ ችግር ያለባችሁና ቀዶ ህክምና በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ሰዎች ቀደም ብላችሁ ወደ ጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ማዕከል የዓይን ህክምና ክፍል በመቅረብ እንድትመዘገቡና የዕድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ጥሪ እናደርጋለን፡፡

በማህበረሰብ ውስጥ ነን !

✍️ዋይፋይ   ተደርሶበታል.....የማይታየው የስለላ መረብ፦ በቤቶ ውስጥ የሚገኘው ዋይፋይ ያለ ስልክዎ ማንነትዎን 99.5% በሆነ ትክክለኛነት መለየት እንደሚችል ተደረሰበት!ሐምሌ 13 ቀን 2...
20/07/2026

✍️ዋይፋይ ተደርሶበታል.....
የማይታየው የስለላ መረብ፦ በቤቶ ውስጥ የሚገኘው ዋይፋይ ያለ ስልክዎ ማንነትዎን 99.5% በሆነ ትክክለኛነት መለየት እንደሚችል ተደረሰበት!

ሐምሌ 13 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) አንድም የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያ ሳይይዙ፣ ከምንም ዓይነት ኔትወርክ ጋር ሳይገናኙ ወደ ሳሎንዎ ወይም ወደ አንድ ካፌ ሲገቡ፣ በክፍሉ ውስጥ ያለው የማይታይ የሬዲዮ ሞገድ ማንነትዎን መዝግቦ የሚያውቅበትን ሁኔታ አስበውት ያውቃሉ?

የሳይበር ደህንነት ተመራማሪዎች ይፋ ባደረጉት አዲስ አስደናቂ ጥናት መሰረት፣ በየቤታችን እና በየቢሮአችን የምንጠቀምባቸው ተራ የዋይፋይ ራውተሮች እኛ መሆናችንን ለይተው የማወቅ ከፍተኛ አቅም አላቸው።

"ዋይፋይ 5" ከተዋወቀበት ጊዜ ጀምሮ፣ የዋይፋይ ሞገድ እንደ አምፖል በየአቅጣጫው ዝም ብሎ ከመበተን ይልቅ ሲግናሉን እንደ ፍላሽ መብራት በቀጥታ ወደ ስልካችን ወይም ኮምፒውተራችን እንዲያነጣጥር የሚያስችል ቢምፎርሚንግ የተባለ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ መዋል ጀምሯል።

ይህ ሲግናል በትክክል እንዲደርስ ደግሞ መሣሪያዎቻችን ቢኤፍአይ የተባለ ምንም ዓይነት ምስጠራ የሌለው መረጃ ወደ ራውተሩ በየሴኮንዱ ይመልሳሉ።

በጀርመን ካርልስሩሄ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተመራማሪዎች ባደረጉት ጥናት፣ ማንኛውም ሰው ርካሽ የሆነ የዋይፋይ መቀበያ መሣሪያ ብቻ በመያዝ ይህንን በባዶ አየር ላይ የሚበተነውን ያልተመዘበረ መረጃ በምስጢር መቅዳት እንደሚችል አረጋግጠዋል።

አንድ ሰው በዋይፋይ ሞገዶች መሃል ሲያልፍ፣ በሰውነቱ ቅርፅ እና በአረማመዱ ምክንያት ሞገዶቹ ላይ የተለየ መስተጓጎልና ነጸብራቅ ይፈጥራል። ተመራማሪዎቹ ይህንን የተዛባ ሞገድ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በመጠቀም ሲመረምሩት፣ እያንዳንዱ ሰው የራሱ የሆነ የማይታይ የሰውነት አየር ላይ አሻራ እንዳለው ደርሰውበታል።

በዚህም ምክንያት ጥናቱ የተደረገባቸውን ሰዎች 99.5% በሚሆን ሙሉ ትክክለኛነት ማንነታቸውን መለየት ተችሏል። ለዚህ ደግሞ እርስዎ ስልክ መያዝዎ በጭራሽ አያስፈልግም፣ ዋናው ሁኔታ ራውተሩ በክፍሉ ውስጥ ካለ ሌላ መሣሪያ ለምሳሌ ከስማርት ቲቪ ወይም ከሌላ ሰው ላፕቶፕ ጋር እየተገናኘ ሞገድ መልቀቁ ብቻ ነው ተብሏል።

ይህ ቴክኖሎጂ እጅግ የሚያስደንቀው ሰዎች ሆን ብለው የአረማመድ ስልታቸውን ቢቀይሩ፣ ወፍራም ጃኬት ቢለብሱ ወይም ትላልቅ ካርቶኖችን ተሸክመው ቢያልፉ እንኳ ሲስተሙ ከ50% እስከ 60% በሚሆን አቅም ማንነታቸውን መለየቱን አለማቆሙ ነው ተብሏል።

ይህ ግኝት ካሜራዎችን ሳይጠቀሙ ሰዎችን በየሄዱበት ቦታ በምስጢር ለመሰለል በር ሊከፍት ስለሚችል የሳይበር ደህንነት ባለሙያዎችን በእጅጉ አስግቷል። በአሁኑ ወቅት ይህንን ክፍተት ለመድፈን እና መረጃው በምስጢር እንዲተላለፍ ለማድረግ ዓለም አቀፍ የዋይፋይ ስታንዳርዶችን መቀየር እንዲሁም የቆዩ መሣሪያዎችን አሰራር ማስተካከል ትልቅ ፈተና ሆኗል ነው የተባለው።

የቴክኖሎጂው ዓለም ይህንን የማይታይ የስለላ አደጋ በሰፊው ሳይሰራጭ በፊት በአስቸኳይ መፍትሄ እንዲያገኝ ጥሪ እያቀረበ ይገኛል።

__

ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
✍️መናኻሪያ Fm

16/07/2026
እጅ በእጅ👉 310 ብር  #በነጻ!! ሊንኩን ይጫኑ🙏 ይመዝገቡ✍️"የፈራ ይመለስ" 👉
16/07/2026

እጅ በእጅ👉 310 ብር #በነጻ!! ሊንኩን ይጫኑ🙏 ይመዝገቡ✍️
"የፈራ ይመለስ" 👉

At MK IT Solution, we provide reliable and innovative   tailored to your needs.✅ Dynamic Websites✅ ERP Systems✅ Personal...
15/07/2026

At MK IT Solution, we provide reliable and innovative tailored to your needs.

✅ Dynamic Websites
✅ ERP Systems
✅ Personal Portfolio Websites
✅ Modern CV Design
✅ Custom Software Solutions

📞 0954945066
🌐 https://kidist-portfolio-five.vercel.app/

Let's build something amazing together.

04/07/2026

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Endale Jr., Lidetu Dejene Mega, Micho Muluneh, Tamirat Beraket, Birhanu Biliter Tsechi Bbt, Darios Dawit, Demeke Worku, Medi Aneley, Habtamu Tadese, Zenebe Gamo, Mesfin Katisa, Tareke Demsew, Yakob Yonas, Butuna Bunta Dogiso, Kedir Kasaye Balto, Yonas Ermias Jonah, Mathewos Mesfin Mello, Emush Kifile, Lakamo Liben, Bïrük Åb, Ngs Ngs, Eyasu Kepa, Sola Gratia, Yohaannis Simion, Bareso Lalaida, Abayneh Getaneh, Alga Huressa Yunkura, Gibo Fikir, Um Temu, Kãł Kïđåń, Paul Wodebo Wolde, Tine Girma, Tamirat T Man, Mamu Gobe, Temesgen Hiskeal, Teshome Tadesse, Mathe Ye Tadu Man, Elias Bruk, Paul Loha, ኪራኮስ ባኮስ, Darios Kaleb, Koang Dak Kuok Dup, Esirael Woju Tadesse, Wendimu Teka, Mulu Abin, Asirat Ayele, Eyasu Alaho, Nuriye Abdella Mushike, Isaac Tesloach Wat, Malow Kuony

🏥 የዋካ መጀመሪያ ደረጃ  #ሆስፒታል አገልግሎቱን በማስፋፋት ላይ ነው!የዋካ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለህብረተሰቡ የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት  ፣ የሕክምና ቁሳቁስ እና የሰው ኃይል  ከማሟ...
01/07/2026

🏥 የዋካ መጀመሪያ ደረጃ #ሆስፒታል አገልግሎቱን በማስፋፋት ላይ ነው!

የዋካ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለህብረተሰቡ የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ፣ የሕክምና ቁሳቁስ እና የሰው ኃይል ከማሟላት አንጻር በትኩረት እየሰራ ነው።

ከ1.2 በላይ ወጪ በማድረግ መድኃኒቶች የተገዙ ሲሆን፣ የማዋለጃ፣ የቀዶ ጥገና፣ የተኝቶ ህክምና እና የኤክስሬይ (X-ray) አገልግሎቶችን በቅርቡ ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቶች ተደርገዋል።

በአሁኑ ሰዓት በ3 ዶክተሮች የተደገፈ የድንገተኛ፣ የተመላላሽ፣ የፋርማሲ እና የላብራቶሪ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ለማህበረሰብ ጤና መድን አባላትም አገልግሎት መስጠት ተጀምሯል።

የዞን ጤና መምሪያና የዋካ ከተማ አስተዳደር ሆስፒታሉ በሙሉ አቅሙ እንዲያገለግል የሚደረገው ድጋፍ እንደሚጠናከር ገልጸዋል።

Enjoy Net – ፈጣን፣ ትክክለኛና ተዓማኒ መረጃ!

የልጅነት እድሜውን   በማረፊያ እድሜ  #ሲቀጭ እጅግ ልብ ይሰብራል😂😂 ‼️ #የጀግና ሞቱ ክብሩ ነው።እውነተኛ ሰው ሕይወቱን በዓላማ ይኖራል፣ታሪኩንም በተግባሩ ለትውልድ ምስክር ይሆን ዘንድ ...
27/06/2026

የልጅነት እድሜውን በማረፊያ እድሜ #ሲቀጭ እጅግ ልብ ይሰብራል😂😂

‼️
#የጀግና ሞቱ ክብሩ ነው።
እውነተኛ ሰው ሕይወቱን በዓላማ ይኖራል፣ታሪኩንም በተግባሩ ለትውልድ ምስክር ይሆን ዘንድ በደማቅ ቀለም ከመቃብር በላይ ይጽፋል።
#ሲያልፍም የሚተወው የስጋ ሕልውና ሳይሆን የትውልድ አሻራ ነው።

ስለዚህ ጀግና በሞቱ አይለካም፤በኖረለት ዓላማና ለሀገሩ በከፈለው ትልቅ ዋጋ ይታወሳል።
#ጀግናው ወንድማችን ፶ አለቃ አብዮት መንገሻ የእናት ሀገሩን ጥሪ ተቀብሎ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን ከተቀላቀለ ጊዜ ጀምሮ የተሰጠውን ግዳጅና ተልዕኮን በድል በመወጣት ለእናት ሀገሩና ለህዝብ ሲል በተለያዩ አውደ ውጊያዎች በመሳተፍ ታላቅ የጀግንነት ገድል ፈፅሟል።

#ጀግናው ወንድማችን ፶ አለቃ አብዮት መንገሻ ባደረባቸው ድንገተኛ ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በቀን 20/10/2018 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

#በጀግናው ወንድሜ ፶ አለቃ አብዮት መንገሻ ሕልፈተ ሞት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለፅኩ ለቤተሰቦቹ፣ለወዳጅ ዞመዶቹ ለአብሮ አደጎቹ እና ለትግል ጓዶቹ መፅናናትን እመኛለሁ።
#ደግ፣ትሁት፣ትልቅ ትንሹን አክባሪ ወንድሜ ነፍስህ በሠላም ትረፍ🙏🙏 ፈጣሪ ነፍስ ይማር😭😭

✍️የአልማዝ ልጅ ቀዮ እንደጻው፦ ሰኔ 20/2018 ዓ/ም

በ39ኛው ዙር   ምረቃ መርሃግብር ላይ የሜትሮዎሎጂና ሃይድሮሎጂ ዲፓርትመንት ተማሪ  #ደስታዋን በዚህ መልኩ ገልጻለች👇 እንኳን ደስ አለሽ!ተመራቂዎችና የተመራቂ ተማሪ ቤተሰቦች  🎓🎓🎓💐
27/06/2026

በ39ኛው ዙር ምረቃ መርሃግብር ላይ የሜትሮዎሎጂና ሃይድሮሎጂ ዲፓርትመንት ተማሪ #ደስታዋን በዚህ መልኩ ገልጻለች👇
እንኳን ደስ አለሽ!
ተመራቂዎችና የተመራቂ ተማሪ ቤተሰቦች 🎓🎓🎓💐

Address

Addis Ababa

Telephone

+251919075898

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Enjoy Net posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share