Gamo Media Center GMC

Gamo Media Center GMC Peace for the world

Gaammo Dunguuza Seelo Afalla!! Kayiro  ❤️💛🖤
13/12/2025

Gaammo Dunguuza Seelo Afalla!!
Kayiro ❤️💛🖤

13/12/2025

የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ህልውናን የማስጠበቅ ጉዳይ በከፍተኛ ትኩረት ይመራል - አቶ ሽመልስ አብዲሳ

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋልርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ  በሶማሌ ክልላዊ መንግስት  ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል ።ርዕሰ መስ...
13/12/2025

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ በሶማሌ ክልላዊ መንግስት ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል ።

ርዕሰ መስተዳድሩ ጅግጅጋ ከተማ ሲደርሱ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ ሙሀመድ ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ በጅግጅጋ ከተማ በሚኖራቸው ቆይታ በከተማው የሚገኙ የልማት ስራዎች የሚጎበኙ ሲሆን በነገው ዕለት ደግሞ "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ቱሩፋቶች "በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ህዝባዊ ውይይት የሚመሩ ይሆናል።

#ርዕሰመስተዳድርጽቤት

13/12/2025

የጋሞ ፕሮቴስታንት አማኞች 👐 ጋሞነት - ሁሌም ጥበብ ፣ ሁሌም ውበት ፣ ሁሌም ስነስርዓት ፣ ሁሌም እውነት

Our cloth! Our history! Our identity!  !   .የጋሞ ልጆች በሙሉ ይህን መፈክር አና ምስል በመፖሰት profile picture  አድርጉFacebook,Instagram,Ti...
13/12/2025

Our cloth! Our history! Our identity! !
.
የጋሞ ልጆች በሙሉ ይህን መፈክር አና ምስል በመፖሰት profile picture አድርጉ
Facebook,Instagram,Tiktok,TwitterX በየ social mediaዉ እናጥለቅልቀው ።

◉ የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ጉዳይ እኔ ሐላፊነቱን ወስጄ ከኦሮሚያ ክልል አመራሮች ጋር ሆነን እንዲሁም ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፕሬዝዳንት ከክቡር አቶ ጥላሁን ጋር ሆነን ሰርተን እኔ ሐላፊነቱ...
13/12/2025

◉ የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ጉዳይ እኔ ሐላፊነቱን ወስጄ ከኦሮሚያ ክልል አመራሮች ጋር ሆነን እንዲሁም ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፕሬዝዳንት ከክቡር አቶ ጥላሁን ጋር ሆነን ሰርተን እኔ ሐላፊነቱን ወስጄ ለእናንተ ሪፖርት አቀርባለሁ ።

◉ከአርባ ምንጭ ፣ጉጂ ፣ዲላ፣አማሮ መንገድ አሁን ከሚሰራው በገጠር መንገድ ባለስልጣን የጠጠር መንገድ ተባብረን ወደ አስፓልት አሳድገን የህዝብ ለህዝብ ትስስሩን እናጠናክራለን ።

12/12/2025

ዳዳና አርሼ በንኬ
መጮንታ ልቆ ኩሼ ።
የጋሞ ሕዝብ ባህላዊ ለቅሶ ሥነስርዓት በአርባምንጭ ።
ታና አሻ ታና አሻ! 😭😭

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አርባምንጭ ከተማ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረጉ**********አርባምንጭ ፣ ታሕሳስ 3፣2018 ዓ፣ም(አርባ ምንጭ ከተማ መ/ኮሚዩኒኬሽን)፦...
12/12/2025

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አርባምንጭ ከተማ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረጉ
**********
አርባምንጭ ፣ ታሕሳስ 3፣2018 ዓ፣ም(አርባ ምንጭ ከተማ መ/ኮሚዩኒኬሽን)፦

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና አቶ ቴዘር ገ/እግዛብሔር የኢትዮጵያ መረጃ ደህንነት ም/ዳይሬክተር ለይፋዊ ሥራ ጉዳይ አርባምንጭ ከተማ በዛሬው ዕለት አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል።

ክቡር ርዕስ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርባ ምንጭ ከተማ በመንግስትና በሕብረተሰብ ተሳትፎ የተሰሩ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጉብኝተዋል።

በጉብኝታቸውም የአርባምንጭ አለምአቀፍ ስታዲዬም ፕሮጄክት ግንባታ፣ የአርባምንጭ ኮንፍረንስ ሪዞርት ገበታ ለትውልድ እና የጋሞ ባይራ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል።

በከተማዋ እየተካሄዱ የሚገኙ ግዙፍ የልማት ሥራዎች አስመልክቶ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዋና የመንግስት ተጠሪ አተቶ ገ/መስቀል ጫላ፣የክልሉ ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ፣የከተማው ከንቲባ መስፍን መንዛ(ዶ/ር) የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶ/ር ደምስ አድማሱ የፕሮጄክት ማናጀሮችና አስተባባሪዎች፣ የተቋማት ኃላፊዎች ገለፃና ማብራሪያ አድርገውላቸዋል።

ርዕስ መስተዳድሩ በነገው ዕለት "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ቱሩፋቶች " በሚል መሪ ቃል ከአርባ ምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ጋር የሠላምና የአንድነት ኮንፈረንስ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

‎" ተማሪው ከዋናዉ ቤተ መጽሐፍ ሰገነት ላይ ወድቆ ወደ አርባምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከደረሰ በኋላ ነው ህይወቱ ያለፈው " - የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ‎➡️ ‎" አስክሬኑ ዛሬ ወደ...
12/12/2025

‎" ተማሪው ከዋናዉ ቤተ መጽሐፍ ሰገነት ላይ ወድቆ ወደ አርባምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከደረሰ በኋላ ነው ህይወቱ ያለፈው " - የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

➡️ ‎" አስክሬኑ ዛሬ ወደ ቤተሰቦቹ ተሸኝቷል፤ የሻማ ማብራት መርሃግብር ይደረጋል " - የተማሪዎች ሕብረት

‎በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረው ጥላሁን ባዘዘዉ ትላንት ምሽት በጫሞ ካምፓስ ከዋናዉ ቤተ መጽሐፍ ጣሪያ ሰገነት ላይ ወድቆ ወደ አርባምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከደረሰ በኋላ ሕይወቱ ማለፉን ጉዳዩን በቅርበት እናዉቃለን ያሉ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጫሞ ካምፓስ ተማሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

‎" ተማሪው ባሳለፍነዉ ዐርብ ለሕክምና ወደ አዲስ አበባ ሄዶ እሁድ መመለሱን አረጋግጠናል " ያለን የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አንድ የተማሪዎች ሕብረት አመራር ትላንት ማምሻውን በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጫሞ ካምፓስ ከሚገኘዉ ዋናው የተማሪዎች ቤተመጽሐፍ ጣሪያ ላይ ወድቆ በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ በዚያው ሕይወቱ ማለፉን አብራርቷል።

‎ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ በመስከረም ወር የአካውንቲንግ እና ፋይናስ የትምህርት መስክ በመምረጥ ወደ ጫሞ ካምፓስ መምጣቱን የገለፁት ተማሪውን በቅርበት የሚያዉቀው አንድ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ " የተለየ ሕመምና ባህሪ አይቸበት አላዉቅም " ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።

‎'' አስክሬኑ ማድረቂያ እንዳይወጋ የተማሪዉ ቤተሰብ ፈቃደኛ ባለመሆናቸውና 'አስክሬን እናስመረምራለን' በማለታቸው ወደ አዲስ አበባ በፖሊስ እና የተማሪዉ አብሮአደግ ጓደኛ ተልኳል " ያሉት የተማሪ ሕብረት አመራሮች በሚቀጥሉት ቀናት የሻማ ማብራት ስነስርዓት በዩኒቨርሲቲዉ ግቢ ዉስጥ እንደሚከናወን ገልፀዋል።

‎ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪው አሟሟት ጋር በተያያዘ ከጋሞ ዞን ፖሊስ እና ከዩኒቨርሲቲዉ የበላይ አመራሮች ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ሙከራ አድርጓል።

የዞኑ ፖሊስ አዛዥ " በአካል ካልተገኛችሁ መረጃ አልሰጠም " በማለታቸው የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት በበኩላቸው ስብሰባ ውስጥ መሆናቸውን በመግለፃቸዉ በዚህ መረጃ አልተካተተም።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ

የኛ ሰው በቱርክ !ዶክተር ሱራፌል መኮንን (የአንጎልና ህብረሰርሰር ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት) ፤ በቱርክ ሀገር በህፃናት አንጎል ቀዶ ህክምና subspecialty ሲከታተል የነበረውን ትምህርት...
12/12/2025

የኛ ሰው በቱርክ !

ዶክተር ሱራፌል መኮንን (የአንጎልና ህብረሰርሰር ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት) ፤ በቱርክ ሀገር በህፃናት አንጎል ቀዶ ህክምና subspecialty ሲከታተል የነበረውን ትምህርት በስኬት አጠናቋል።

በህፃናት አንጎል ቀዶ ህክምና subspecialty ምሩቅ መሆኑ በኢትዮጵያ ሁለተኛው ሰው ያደርገዋል። በከምባ ከተማ ዳዴ ብሎ ፣ በአርባምንጭ ጎዳና የልጅነቱን ምዕራፍ ያጠናቀቀው ጀግናው ልጃችን ፤ በዓለም መድረክ ስማችንን ከፍ አድርጓል።

እንኳን ደስ አለህ ዶክተር ሱራፌል !

   በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?የምዝገባ ሂደቱን ለማሳካት ከመንግሥት፣ ከሕዝብ...
12/12/2025

በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

የምዝገባ ሂደቱን ለማሳካት ከመንግሥት፣ ከሕዝብና ከባለድርሻ አካላት በቀጣይ ምን ይጠበቃል በሚሉ ጉዳዮች ላይ የሚመለከተው አካል ለሕዝብ ግልጽ መረጃ መስጠት ያስፈልጋል።



~ ታህሳስ 3/2018 ዓ.ም

Gaammo Dunguuza Seelo Afalla!!❤️💛🖤
12/12/2025

Gaammo Dunguuza Seelo Afalla!!
❤️💛🖤

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gamo Media Center GMC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share