Ethiopian Independent/ሉዓላዊት ኢትዮጵያ

Ethiopian Independent/ሉዓላዊት ኢትዮጵያ fast and real information provide for the audiance

 🇪🇹" ሀገራዊ ስሜት የለም ፤ አትሌቶች ሀገራዊ ስሜት የላቸውም " - አትሌት ስለሺ ስህን➡️ " ለጠፋው ውጤት ይቅርታ አይደለም መታሰርም ሲያንሰን ነው " - አትሌት የማነ ፀጋይበቅርቡ በጃ...
26/09/2025

🇪🇹" ሀገራዊ ስሜት የለም ፤ አትሌቶች ሀገራዊ ስሜት የላቸውም " - አትሌት ስለሺ ስህን

➡️ " ለጠፋው ውጤት ይቅርታ አይደለም መታሰርም ሲያንሰን ነው " - አትሌት የማነ ፀጋይ

በቅርቡ በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተካሂዶ እንደነበር ይታወሳል።

ኢትዮጵያ ስሟ በገነነበት የአትሌቲክስ ውድድር ቶኪዮ ላይ የተመዘገበው ውጤት አንገት የሚያስደፋ ፤ የስፖርቱን ቤተሰብ ፣ መላ ዜጎችን ያሳዘነ ሆኖ አልፏል።

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዛሬ መግለጫ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ስለሺ ስህን በተገኘው ውጤት ፌዴሬሽኑና ልዑካን ቡድኑ ማዘናቸውን ገልጸው የተገኘው ውጤት ኢትዮጵያን የማይገልፅ መሆኑን ተናግረዋል።

" ህዝቡን ከልብ ይቅርታ እንጠይቃለን " ብለዋል።

ፕሬዚዳንቱ " አብሮ ለመስራት ፍላጎት አልነበረም ፤ አትሌቶች አብራችሁ ልምምድ ስሩ በቡድን ስሩ ሲባሉ በአፍ ' እሺ እሺ ' ብለው ነገርግን አይተገብሩትም ፍላጎት የላቸውም " ሲሉ ገልጸዋል።

" ሀገራዊ ስሜት የለም ፤ አትሌቶች ሀገራዊ ስሜት የላቸውም ይህ ለውጤቱ ተፅዕኖ አሳድሯል ወደፊት በስፋት ይሰራበታል " ብለዋል።

የአትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንት የሆኑት አትሌት የማነ ፀጋይ " ለጠፋው ውጤት ይቅርታ አይደለም መታሰርም ሲያንሰን ነው " ሲሉ ተናግረዋል።

" የተመዘገበው ውጤት የማይገባ ነው ፤ ይቅርታ አይደለም አለመታሰራችንም አንድ ነገር ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

" እኔ በበኩሌ በርካታ አትሌቶች ማጣሪያውን እንደማያልፉ እርግጠኛ ነበርኩኝ " ብለዋል።

" እኛ አንጋፋዎቹም መከባበር፣ በቀራረብ፣ ማውራትና መነጋገር አለብን። የዚህ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ባለሪከርዶች ጥሩዬና ቀነኒሳ የት ናቸው ? ከምንገፋቸው ለምን አናቀርባቸውም ? " ሲሉ ጠይቀዋል።

" መወሻሸት አያስፈልግም አሁን ባሉት አትሌቶች መካከል የሀገር ፍቅር ከጠፋ ቆይቷል አብረው መዋል ፤ መመገብ እና መስራት አለባቸው ነገርግን አላደረጉም። " ብለዋል።

ምንጭ:-ቲክቫህ ስፖርት

በመስቀል አደባባይ ደመራው በርቷል!መስከረም 16/2018 ዓ.ም
26/09/2025

በመስቀል አደባባይ ደመራው በርቷል!

መስከረም 16/2018 ዓ.ም

 #ጀምሩየዛሬ የባሎን ዶር ተሸላሚ ማን ሊሆን ይችላል?የጫዎታው ህጎች .....1ኛ. ሊያሸንፍ ይችላል ብለው የሚገምቱትን ተጫዋች ሙሉ ስም፣የትውልድ ሀገር፣አሁን የሚጫወትበት ክለብ ስም 2ኛ. ...
22/09/2025

#ጀምሩ
የዛሬ የባሎን ዶር ተሸላሚ ማን ሊሆን ይችላል?

የጫዎታው ህጎች .....
1ኛ. ሊያሸንፍ ይችላል ብለው የሚገምቱትን ተጫዋች ሙሉ ስም፣የትውልድ ሀገር፣አሁን የሚጫወትበት ክለብ ስም

2ኛ. ሊያሸንፍ ይችላል ብለው የሚገምቱትን ተጫዋች በውድድር አመቱ በሁሉም ጫዎታዎች ያገባው የጎል ብዛት፣ለጎል የሚሆኑ ኳሶች ያቀበላቸው ብዛት

3ኛ. ተሸላሚ የሚሆኑት በጫወታው ህግና ጥብቅ ማሳሰቢያው መሠረት) ቀድመው የገመቱ 10(አስር) ተከታዮቻችን ሲሆኑ እያንዳንዳቸው የ5000(የአምስት ሺህ) ብር ተሸላሚ ይሆናሉ።

4ኛ. ከእጩዎቹ ውጪ ያለ ተጫዋች ከሆነ ሙሉ ስም ብቻ!

ጥብቅ ማሳሰቢያ ‼️‼️‼️
👉Edited የሆኑ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም።
👉ይህንን ፔጅ ለ 5000 ጓደኞቻችሁና ለ 50 ቡድኖች(Groups) ማድረግ ግድ ነው ።

ግምታችሁን በጫዎታው ህግና በጥብቅ ማሳሰቢያው መሠረት comment ያድርጉ።ጥብቅ ማሳሰቢያው ይከበር ይህ ሳይሆን ቢቀር ተሸላሚ አይሆኑም።

🎁🎁🎁🎁መልካም ዕድል🎁🎁🎁🎁

22/09/2025

#የፈጠነ
ዛሬ ምሽት ለሚታወቀዉ የባላንዶር አሸናፊ ሽልማት ልናስገምት ነው ⚽️
#ተዘጋጁ
።።።ሰዓት=11:30 ይጀምራል።።።

ማንችስተር ዩናይትድ ድል አድርጓል !  :- በፕርሚየር ሊግ pመርሐግብር ከማንችስተር ዩናይትድ ከቼልሲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። የማንችስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ...
20/09/2025

ማንችስተር ዩናይትድ ድል አድርጓል !

:- በፕርሚየር ሊግ pመርሐግብር ከማንችስተር ዩናይትድ ከቼልሲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።

የማንችስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ካሴሚሮ ሲያስቆጥሩ ለቼልሲ ቻሎባህ ከመረብ አሳርፏል።

በጨዋታው የቼልሲው ግብ ጠባቂ ሳንቼዝ እንዲሁም የማንችስተር ዩናይትዱ አማካይ ካሴሚሮ ቀይ ካርድ አይተዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

6️⃣ ቼልሲ :- 8 ነጥብ
9️⃣ ማንችስተር ዩናይትድ :- 7 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

⏩ ቅዳሜ - ብሬንትፎርድ ከ ማንችስተር ዩናይትድ

⏩ ማክሰኞ - ሊንኮይን ከ ቼልሲ ( ካራባኦ ካፕ )

20/09/2025


ይገምቱ ይሸለሙ ሊጠናቀቅ 30' ብቻ ቀረው!!!
የጫወታው ህግ ይከበር....

ዛሬ ታላቁ ማንቼ ቸልሲን ይቆረጭመዋል💪 ባይቆረጭመው ከምላሴ................ ምንም እንዲነቀል አልፈልግም (እህእ)
20/09/2025

ዛሬ ታላቁ ማንቼ ቸልሲን ይቆረጭመዋል💪 ባይቆረጭመው ከምላሴ........
.....
...
ምንም እንዲነቀል አልፈልግም (እህእ)

⚽️⚽️ይገምቱ ይሸለሙ ⚽️⚽️   በፕሪሜርሊጉ የ5ተኛ ሳምንት 1:30 ሰዓት ማንችስተር ዩናይትድ ከቸልሲ ይገናኛሉ ስለሆነም የጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን ....1ኛ...
20/09/2025

⚽️⚽️ይገምቱ ይሸለሙ ⚽️⚽️


በፕሪሜርሊጉ የ5ተኛ ሳምንት 1:30 ሰዓት ማንችስተር ዩናይትድ ከቸልሲ ይገናኛሉ ስለሆነም የጨዋታ ውጤት ገምተው በትክክል ላወቁ ሶስት ቤተሰቦቻችን ....

1ኛ.ቀድሞ የገመተ፣ዉጤቱን ያወቀ እና ግብ አስቆጣሪዎቹን ያወቀ ከሆነ=10,000 ብር ይሸለማል

2ኛ. ቀድሞ የገመተ እና ውጤቱን በትክክል የገመተ ከሆነ=7,500 ብር ይሸለማል

3ኛ. ውጤቱን ብቻ በትክክል የገመተ ከሆነ=5,000 ብር የምንሸልምዎ ይሆናል።

የውድድሩ ህጎች ምን ይመስላሉ ?

√ ተሳታፊዎች ግምቶቻቸውን ከዚህ ፖስት ስር ባለው የሀሳብ መስጫ ሳጥን #ብቻ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

√ ኤዲት የተደረጉ ምላሾች በፍፁም ተቀባይነት አይኖራቸውም።

√ ግምትዎን መላክ የሚቻለው ጫዎታው እስኪጀምር ብቻ ነው።

🔴 ይነበብ
የጫወታው ህግ
✍አንድ የቤተሰባችን አባል ለ5000 የቤተሰቡ አባሎች(Freinds) ወይም ለ50 ቡድኖች(Groups) ራሱም ማድረግ አለበት።
✍አንድ የቤተሰባችን አባል ግምት ማስቀመጥ የሚችለው ብቻ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ የመለሰ ቤተሰባችን ሽልማት አይደርሰውም።
✍️አላማችን ግልፅ ነው አባሎቻችንን መሸለም ፔጃችን ማሳደግ ስፖንሰሮቻችንን ማስተዋወቅ ነው ስለዚህ የጫዎታውን #ህግ ማክበር ግድ ነው።አንዳንድ ሰዎች ለማጭበርበር የምትሞክሩ ከድርጊታችሁ ታቀቡ።

መልካም ዕድል !

20/09/2025


ይገምቱ ይሸለሙ
Loading .......
Manchester United vs Chelsea

ዛሬ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሚደረጉ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች 01:45 አትሌቲኮ ቢልባኦ ከ አርሰናል 01:45 ፒኤስቪ ከ ሮያል ዩኒየን ሴንት ግሎሲ04:00 ሪያል ማድሪድ ከ ማርሴ 04:0...
16/09/2025

ዛሬ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሚደረጉ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች

01:45 አትሌቲኮ ቢልባኦ ከ አርሰናል
01:45 ፒኤስቪ ከ ሮያል ዩኒየን ሴንት ግሎሲ
04:00 ሪያል ማድሪድ ከ ማርሴ
04:00 ጁቬንትስ ከ ቦሩሲያ ዶርትሙንድ
04:00 ቶተንሀም ከ ቪያሪያል
04:00 ቤነፊካ ከ ቃራባግ

ማንችስተር ሲቲ ድል አድርጓል !  ፦ በፕርሚየር ሊግ መርሐግብር ማንችስተር ሲቲ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 3ለ0 ማሸነፍ ችሏል።የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኤርሊንግ...
14/09/2025

ማንችስተር ሲቲ ድል አድርጓል !

፦ በፕርሚየር ሊግ መርሐግብር ማንችስተር ሲቲ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 3ለ0 ማሸነፍ ችሏል።

የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኤርሊንግ ሀላንድ 2x እና ፊል ፎደን አስቆጥረዋል።

ኤርሊንግ ሀላንድ በውድድር ዘመኑ አምስተኛ የፕርሚየር ሊግ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።

ሀላንድ ለሀገሩ እና ክለቡ ባደረጋቸው ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ሰባት ግቦችን አስቆጥሯል።

ማንችስተር ዩናይትድ በውድድር ዘመኑ ሁለተኛ የሊግ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

8️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 6 ነጥብ
1️⃣4️⃣ ማንችስተር ዩናይትድ :- 4 ነጥብ

ቀጣይ መርሐግብር ?

⏩ ማክሰኞ - ማንችስተር ሲቲ ከ ናፖሊ
⏩ ቅዳሜ - ማንችስተር ዩናይትድ ከ ቼልሲ

Media Monitoring Team report !!!ይህ ከታች ያያዝንላችሁ screen shot እደሚያሳየው፦3 like መሆን ያለበት 6 like፦6 comments መሆን ያለበት 6 Comment፦...
14/09/2025

Media Monitoring Team report !!!

ይህ ከታች ያያዝንላችሁ screen shot እደሚያሳየው
፦3 like መሆን ያለበት 6 like
፦6 comments መሆን ያለበት 6 Comment
፦4 share መሆን ያለበት 200 share ነበር .....

አሁንም በድጋሜ በጥብቅ የምናሳስበው የጫዎታው ህግ ይከበር። ያ ሳይሆን ቢቀር እኔ በትክክል ገምቻለሁ ለምን አልተሸለምኩም የሚሉ ሀሳቦች ተቀባይነት አይኖራቸውም።

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Independent/ሉዓላዊት ኢትዮጵያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share