
28/05/2025
እባካችሁ እናግዘው!
ቴዎድሮስ ካሳሁን ተክሌ የመዝናኛ ፕሮግራም አቅራቢ
ነው። በኢቢኤስ ቴሌቭዥን እና በፋና ቴሌቭዥን
የፋና ላምሮት የድምፃዊያን ውድድርን በራሱ ቀለም እና ፈጠራ በብቃት በመምራት ይታወቃል።
የፋና ላምሮት የመጀመሪያው የመድረክ አስተዋዋቂ ነበር።
ከምዕራፍ 1 እስከ ምዕራፍ 4
የመጀመሪያውን የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድርን በብቃት አቅርቦ ነበር።
ቴዲ በአሁኑ ወቅት ሁለት ልጆቹን በኪራይ ቤት ጥሎ ፀበል ቦታ ነው የሚገኘው። የገንዘብ እጥረትም አጋጥሞታል።
''እባካችሁ እርዱኝ፤ አግዙኝ'' እያለ ነው።
ደጋግ ኢትዮጵያውያን ቴዲን ለመርዳት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር፦
1000298227707 የቻልነውን እንርዳው!