09/12/2025
💪‼️
➲በጃዊ ወረዳ ብሔራዊ 👉ስዋታፕ 👉ማንቡልክ👉 ፌልፌል👉 ዘንዘን👉 ከብተሌ 👉ማሪያም ውኃ _በጽንፈኛው ቡድን ላይ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረሱን ገለፀ።
➲ በምዕራብ ዕዝ የህዳሴ ኮር ግዳጅ አኩሪ እድሎችን እያስመዘገበ መሆኑ እና ፅንፈኛውየጃዊ መተከል 4ከ/ጦር ብሎ በሚጠራው ሃይል ላይ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ አድርሷል።
➲የኮሩ ምክትል አዛዥ መንገዶችን እየዘጋ በየቀበሌው ህዝብ ሲያሸብር የቆየው ዘራፊው ፅንፈኛ ቡድን የሠራዊቱን ምት መቋቋም ተስኖት በመበታተን ላይ መሆኑን ገልፀዋል።
➻በጃዊ ወረዳም የተለያዩ ቀበሌዎች ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ78በላይ ፅንፈኛ ቡድን የተገደለ ሲሆን 50ገደማየሚሆኑት ደግሞ ተማርኳል።
በባንዳነት ስራ ተሰማርቶ በታሪካዊ ጠላቶቻችን ድጋፍ ሰላም የሚያደፈርሰው እና መሰረተ ልማት የሚያወድመው ሃይል ላይ በተደረገ ዘመቻ ለእኩይ አላማ ሲጠቀምበት የነበረ 1 ፒካፕ መኪና በቁጥጥር ስር ውሏል ብለዋል።
የጉባ ክፍለ ጦር ዘመቻ ሃላፊ በበኩላቸው ከጽንፈኛው ቡድን ከተሽከርካሪዎች በተጨማሪ የጦር መሳሪያና ትጥቆች፣ በላይ የተለያዩ መድሃኒትና የህክምና ቁሳቁስች፣ 5ሞተር ሳይክል በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልፀው ከ200 መቶ በላይ አልባሳትና ከ200 መቶ በላይ ጫማዎችም እንዲወድሙ የማድረግ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል።!
#ሰላም ወዳዱ የአማራ ህዝብ ትብብር በርካታ የፅንኛ መፈንጫ ቦታዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል!!
‼️