31/05/2026
ብልጽግና/ ኦህዴድ የተሞሉበት የምርጫ ከረጢቶችን ወደ ማሸሽ ገብታለች ። ኦሮሚያ ላይ ከረጥቶቹ በኦነሰ ቁጥጥር ስር ይገባል በሚል ፍራቻ ጥብቅ ትእዛዝ ስለተላልፈ አብዛኛዉ ከረጥቶች ወደ ማስተባበሪያ/ዞን እንድወሰዱ ተደርጓል። ካሜራ መቀረጽ ያለበት ቦታዎች ብቻ ነው ለነገዉ የቀረው። አብይ አህመድ ከረጢቱ እንዳምረክ ጥብቅ ትእዛዝ ማስተላለፉም ታዉቋል።
We Report Truth
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when Sololo Times posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.