Lieutenant Wasihun

Lieutenant Wasihun ሰውነት ከብሔርም ከዘርም በላይ ነው
ሰው እንሁን🙏

✨💦 💫✨በጋሞ ብሄረሰብ ባህል ግለሰቦች  በማህበረሰቡ ውስጥ ማህበራዊ ደረጃ  እንዲኖራቸው  የሚሰጣቸው  የመጀመሪያ ዕርከን የማዕረግ ስም ZUGA SUNTHA ይባላል፡፡ ✨በዚሁ አጋጣሚ ZUGA...
14/08/2025

✨💦 💫
✨በጋሞ ብሄረሰብ ባህል ግለሰቦች በማህበረሰቡ ውስጥ ማህበራዊ ደረጃ እንዲኖራቸው የሚሰጣቸው የመጀመሪያ ዕርከን የማዕረግ ስም ZUGA SUNTHA ይባላል፡፡

✨በዚሁ አጋጣሚ ZUGA SUNTHA የመጀመሪያ የማዕረግ ስሞች እና የአማርኛ አቻ ትርጉማቸው
👉 #አባ፦ ባህሩ፣ቻዩ፣ ታጋሹ፣ ሩኁሩህ፣
👉 #አፋ፦ ሰማዩ፣ ትልቁ፣
👉 #አሻ፦ ጥላው፣ ከለላው፣ አዳኙ
👉 #አይሳ፡-አሳዳሪው፣ ለጋሹ፣ ረዳቱ፣
👉 #ቦላ፡- የበላዩ፣ የተሻልከው፣
👉 #ቦርቃ፡- ገንዳሹ፣ ረፍራፊው፣
👉 #ጮልቦ፡- ጨማሪው፣ ሞልቶ ሰጪው
👉 #ጮሻ፡- አጥጋቢው፣ ጋባዡ፣
👉 #ዳዳ፦ መብረቁ፣ ኃይለኛው፣ ጀግናው፣
👉 #ዲቻ፡- አሳዳጊው፣ ተንከባካቢው፣
👉 #ሀርቃ፦ አርበጅባጁ፣ አጣሪው፣
👉 #ካራ፡- ውብ፣ ጥበበኛው፣
👉 #ካልሣ፡- መጋቢው፣ አጥጋቢው
👉 #ካማ፦ ጥላው፣ ከለላው፣
👉 #ካንሳ፡- ዘላቂው፣ ተቋቋሚው፣
👉 #ፔራ፡- አሟሟቂው፣ ቀስቃሹ
👉 #ፖሻ፡- ተርታራው፣ በታኙ፣
👉 #ቶልባ፦ እላፊ ሰጪው፣ ያለስስት ሰጪው፣
👉 #ሳሎ፡ ሰማዩ፣ ሩቅ አሳቢው፣
👉 #ሻራ፡ ደመናው፣ ንጹህ፣
👉 #ዎጋ፡- ታላቁ፣ የተከበርከው፣
👉 #ዎልቃ፡- መከታው፣ ጉልበቱ፣
👉 #ፄራ፦ ጠርዙ፣ ጫፉ፣ ከሁሉ የላቅከው፣
👉 #ፆና፦ አሸናፊው፣ ባለድሉ፣
👉 #የልኣ፡- አድባሩ፣ ሰብሳቢው፣
👉 #ዙማ፡- ተራራው፣ ከፍ ያልከው፣

💎ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ለሀገርና ለዞኑ ላበረከቱት አስተዋጽኦ " #አባ" የሚል የክብር ማዕረግ ስም በጋሞ አባቶች እንደተሰጣቸው ይታወሳል።👏

💎ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ደግሞ ለአንዲት ለተከበረች ፣ ለሀገሯ አስተዋጽአ ላበረከተች ሴት የሚሰጠውን " #እርጼ" የተሰኘ የማዕረግ ስም በጋሞ አባቶች ተሰጥተዋል ።💫

📷 firew abebe Habite

እኔ የምፈልገው አፍሪካ,አንድ ፓስፖርት,አንድ የአክሲዮን ልውውጥ,አንድ ገንዘብ /የብር ኖት/አንድ ሠራዊት,አንድ ሳተላይት,ብዙ ቋንቋ ግን አንድ የመግባቢያ አንድ ሥርዓተ ትምህርት,አንድ መሪ ...
14/08/2025

እኔ የምፈልገው አፍሪካ,

አንድ ፓስፖርት,

አንድ የአክሲዮን ልውውጥ,

አንድ ገንዘብ /የብር ኖት/

አንድ ሠራዊት,

አንድ ሳተላይት,

ብዙ ቋንቋ ግን አንድ የመግባቢያ

አንድ ሥርዓተ ትምህርት,

አንድ መሪ / ፕሬዚዳንት!

አንድ ብሄር፣ አንድ ሀገር፣ አፍሪካ

ምንም ድንበር የሌላት አፍሪካ ....

አንድ አፍሪካ ብቻ።

just ምኞት ብቻ።

እንኳን በሰላም ወደ ቤትሽ ገባሽ😍ጣና ነሽ መርከባችን❤
01/08/2025

እንኳን በሰላም ወደ ቤትሽ ገባሽ😍
ጣና ነሽ መርከባችን❤

31/07/2025

ጠዋት ስተክሉ ቆይተው፣ ከሰዓት የሞት ዜና😥
ኤረ እቺ ላይፋችን ግን ምነኛ ከንቱ ናት😭

ቶኪዮ : የጠፋው የጣት ቀለበትአትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ የኦሎምፒክ ውድድር በተዘጋጀበት ስታዲዮም መታጠቢያ ክፍል ውስጥ ቀለበቱን ረስቶት ውጣ። ስታዲየሙን በማጽዳት ስራ ላይ የነበሩት የባረ...
26/07/2025

ቶኪዮ : የጠፋው የጣት ቀለበት

አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ የኦሎምፒክ ውድድር በተዘጋጀበት ስታዲዮም መታጠቢያ ክፍል ውስጥ ቀለበቱን ረስቶት ውጣ።

ስታዲየሙን በማጽዳት ስራ ላይ የነበሩት የባረክ እናት አግኝተውት፣ ለአበበ ቢቂላ እንዲሰጠው ለልጃቸው እንዳስረከቡት ሚስተር ባረክ ተናግሯል፡፡

በወቅቱ የ19 ዓመት ልጅ የነበረው ሚስትር ባረክ፤ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለለ አደራ ይዞ በዕድለኝነት ስሜት የአበበን ቤተሰብ ይቅርታ በመጠየቅ ቀለበቱን አስረክቧል፡፡

የአበበ ቤተሰብም ይቅርታውን በመቀበል ከ55 ዓመታት በኋላ ቀለበቱን ተቀብለዋል፡፡

አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ ይህን ቀለበት በሮም ኦሊምፒክ የማራቶን ውድድር በማሸነፉ ከንጉሠ ነገሥቱ የተሰጠው ስጦታ ነበር።

ይህ ስዊዘርላንድ አይምሰልህ ወዳጄ!ጉራጌ ዞን ላይ በሀገራችን እየተሰራ ያለ ተዓምር እንጅ!ተስፋ አለሽ ኢትዮጵያዬ❤❤❤
24/07/2025

ይህ ስዊዘርላንድ አይምሰልህ ወዳጄ!
ጉራጌ ዞን ላይ በሀገራችን እየተሰራ ያለ ተዓምር እንጅ!
ተስፋ አለሽ ኢትዮጵያዬ❤❤❤

ደሳለኝ ከበደ እና የሰላም ጦርነቱ: የጥፋት መንገድ ፍሬዎችአቶ ደሳለኝ ከበደ፣ ከWolita Times/ Natnael Gecho Betalo ጋር በመተባበር የጋሞ ዞንን ለማተራመስ ሲያሴር እንደነ...
23/07/2025

ደሳለኝ ከበደ እና የሰላም ጦርነቱ: የጥፋት መንገድ ፍሬዎች

አቶ ደሳለኝ ከበደ፣ ከWolita Times/ Natnael Gecho Betalo ጋር በመተባበር የጋሞ ዞንን ለማተራመስ ሲያሴር እንደነበር ተደረሰበት ።

ግለሰብ፣ ከሚሰራበት ተቋም ጋር በነበረው አለመግባባት እና በፈጸማቸው ህገወጥ ድርጊቶች ሳቢያ ከሀገር ኮብልሎ ቤተሰቡን ለችግር ዳርጓል።

ይህ እንጭጩ የህግ ባለሙያ፣ የራሱን ምኞት ለማሳካት የሰላምን መንገድ ትቶ የጥፋት መንገድን መርጧል። ይህ ሁኔታ የአንድን ግለሰብ የግል ስህተት ብቻ ሳይሆን፣ ሰላምን የማደፍረስ ዝንባሌ ያላቸው ግለሰቦች ሊያስከትሉ የሚችሉትን አደጋ የሚያሳይ ነው።

እና

በመረጃዎች እንደተረጋገጠው፣ አቶ ደሳለኝ ከበደ "Gamo Lawyers Association" በሚል ሀሰተኛ ማህበር አካውንት ስም ከግለሰቦች ገንዘብ ሲሰበስብ እንደነበር ማረጋገጥ ተችሏል ።

ከሚሰራበት የፌደራል ጠበቆች ጽህፈት ቤት ጥሎ ውጪ ወቷል ገንዘብ የተመዘበሩ ግለሰቦችም አቤቱታቸውን ለሚመለከታቸው አካላት እያቀረቡ ናቸው። ይህ ድርጊት የህግ ባለሙያ ነኝ ከሚል ሰው የማይጠበቅ ከባድ የህግ ጥሰት እና የሞራል ውድቀት ነው።

የህግ ሙያው እምነትን እና ታማኝነትን የሚጠይቅ ሲሆን፣ ደሳለኝ ከበደ ግን ይህን አደራ በግል ጥቅሙና በህገወጥ ተግባራቱ አጉድፏል። ይህንና ሌሎች ያለአግባብ የሰበሰባቸውን ገንዘቦች በተመለከተ ማጣራት ሲደረግበት፣ ሚስቱንና ልጆቹን በትምህርት ሰበብ ጥሎ ከሀገር መኮብለሉ ታውቋል።

ይህ ድርጊት የቤተሰብ ሃላፊነትን መዘንጋት ብቻ ሳይሆን፣ የፈጸመውን ወንጀል ለማምለጥ የሞከረበት ነውር የጎደለው ተግባር ነው። ቤተሰብን ጥሎ መኮብለል የሚያስከትለው ማህበራዊና ስነልቦናዊ ችግር ቀላል አይደለም።

👇

ከሀገር ጥሎ የወጣ ሰው ሁልጊዜም መልካም ነገር ከማሰብ ይልቅ የሰላም ፀር መሆኑ የሚስተዋልበት ጉዳይ ነው።

የደሳለኝ ከበደ ድርጊትም የዚህ አብነት ነው። ለምን አንዳንድ ግለሰቦች የሰላም ጠር ይሆናሉ? ለዚህ በርካታ ምክንያቶች ሊኖሩ ይችላሉ።

፡-

* የግል ጥቅም እና ስልጣን ጥማት: አንዳንድ ግለሰቦች የግል ጥቅማቸውን እና የስልጣን ፍላጎታቸውን ለማሳካት የህዝብን ሰላም እና ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል ወደኋላ አይሉም።

* የቂም በቀል ስሜት: ከግል ችግሮች ወይም ከተቋማት ጋር ከነበረ አለመግባባት የተነሳ የቂም በቀል ስሜት በማዳበር የጥፋት መንገድን ሊከተሉ ይችላሉ።

* የማህበራዊ እሴቶች መሸርሸር: የህግ የበላይነትን እና የህዝብን ጥቅም የማክበር እሴቶች ሲዳከሙ፣ ግለሰቦች ያለገደብ ህገወጥ ተግባር ውስጥ ሊገቡ ይችላሉ።

* ለሀሰተኛ ትርክት መጋለጥ: የተዛቡ መረጃዎችን እና የጥፋት ትርክቶችን በመቀበል፣ ከእውነት የራቁ ድርጊቶችን ሊፈጽሙ ይችላሉ።

#መዘዞች እና #መፍትሄዎች 👇

የደሳለኝ ከበደ አይነት ድርጊቶች የሚያስከትሉት መዘዝ በርካታ ነው። በግለሰብ ደረጃ ክብርንና እምነትን ማጣት፣ በህግ ተጠያቂ መሆን፣ እና ቤተሰብን ለችግር መዳረግ ዋነኞቹ ናቸው። በሰፊው ደግሞ የህዝብን ሰላም ማደፍረስ፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴን ማወክ፣ እና የህግ የበላይነትን መናድ የመሳሰሉ ከባድ ጉዳቶችን ያስከትላል።

፡-

* የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ: ህግ ተጥሶ ሲገኝ ፈጣንና ፍትሃዊ የህግ እርምጃ መወሰድ አለበት።

* ህዝባዊ ንቅናቄን ማካሄድ: ህዝቡ የጥፋት ዘር የሚዘሩ ግለሰቦችን እንዲያጋልጥ እና ሰላምን እንዲጠብቅ ግንዛቤ ማሳደግ።

* የመረጃ ግልጽነት: ሀሰተኛ መረጃዎችን በመከላከል ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃዎችን ማሰራጨት።

* ማህበራዊ ሃላፊነትን ማጎልበት: ሁሉም ዜጋ የጋራ ሰላሙንና ደህንነቱን እንዲያስቀድም ማህበራዊ እሴቶችን ማጠናከር።

በመጨረሻም፣ ይህ የደሳለኝ ከበደ ጉዳይ ለሌሎችም ትምህርት ሊሆን ይገባል። ህግን በማክበር እና በሰላማዊ መንገድ ብቻ ዘላቂ ለውጥና እድገት ማምጣት እንደሚቻል መረዳት ያስፈልጋል።

የጥፋት መንገድ መምረጥ የራስንም ሆነ የሌሎችን ህይወት ማበላሸት እንጂ፣ ምንም ዓይነት መፍትሄ እንደማያመጣ ግልጽ ነው። ሰላምን በመናድ የሚመጣ ምንም አይነት የግል ጥቅም ዘላቂ ሊሆን አይችልም። የጋራ ሰላማችን የጋራ ሃላፊነታችን ነው።

እውነት ሁለም ታሸንፈለች ሰላም ለጋሞ ህዝብ ይሁን ።

💭❤️ Eric Cantona: “You can change your wife, your politics, your religion. But never, NEVER can you change your favorite...
23/07/2025

💭❤️ Eric Cantona: “You can change your wife, your politics, your religion. But never, NEVER can you change your favorite football team.”
💭❤️ ኤሪክ ካንቶና: - "ሚስትዎን፣ ፖለቲካዎን፣ ሃይማኖትዎን መለወጥ ይችላሉ፣ ግን በጭራሽ መቼም ቢሆን የእርስዎን ተወዳጅ የእግር ኳስ ቡድን መለወጥ አይችሉም።
በሰውየው የሚያምን አሌ?
የቀድሞ ዩናይቲድ ተጨዋች፣ ፍረንች ፉትቦል አሶሰሽንና አክተር....

በመጨረሻ ማራቶኑ ተጠናቋል ። ቪክቶር ግያኮሬሽ በፀና ፍላጎቱ በውክልና የማይመስል የጥለፍልኝ ኦፕሬሽኑን ሁሉ ተሻግሮ የአርሰናል አዲሱ ኮኮብ  ሆኗል ። ወትሮም ያለ ዕቅድ በውክልና በሶስተኛ ...
22/07/2025

በመጨረሻ ማራቶኑ ተጠናቋል ። ቪክቶር ግያኮሬሽ በፀና ፍላጎቱ በውክልና የማይመስል የጥለፍልኝ ኦፕሬሽኑን ሁሉ ተሻግሮ የአርሰናል አዲሱ ኮኮብ ሆኗል ። ወትሮም ያለ ዕቅድ በውክልና በሶስተኛ ወገን ፍላጎት ባለፉት 48 ሰዓታት ከዝውውሩ ጋር ገናና ስሙን ያያዘው ማንቸስተር ዩናይትድ ለማይፈልገው አጥቂ ከመበዛኑ ምን አተረፈ ? ምንም ... ሱፐር ማይክ አርቴታም ከዘጠኝ ቁጥር የጨዋታ ሚና ዳግም ታርቋል ።

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Lieutenant Wasihun posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share