Zemen Television

Zemen Television በሀቀኛ መረጃ ትውልድ ይሰራል. የሀገር አንድነት ይሰምራል :: 🇺🇸

"የፋኖ አደረጃጀትን ተጠቅመን የአማራ ክልልን ተበቅለናል" — ደብረጽዮን ገ/ሚካኤልየህወሓት አንጃ ቡድን መሪ የሆኑት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ሰሞኑን በነበራቸው ውይይት በትግርኛ ቋንቋ የተናገ...
05/06/2026

"የፋኖ አደረጃጀትን ተጠቅመን የአማራ ክልልን ተበቅለናል" — ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል
የህወሓት አንጃ ቡድን መሪ የሆኑት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ሰሞኑን በነበራቸው ውይይት በትግርኛ ቋንቋ የተናገሩት አስደንጋጭ ምስጢር ይፋ ሆኗል! የአማራን ክልል በኢኮኖሚ ለማዳከምና ደካማ ክልል ለማድረግ የፋኖን አደረጃጀት መጠቀም ትክክለኛ አማራጭ መሆኑን ገልጸዋል።

"የፋኖን አደረጃጀት እንደፈለግን የምናዝዘውና ተልዕኮ የምንሰጠው እኛ ነን" ሲሉ በግልጽ ተደምጠዋል።ይህ መግለጫ የክልሉን ሰላምና ኢኮኖሚ ለማውደም ከጀርባ እየተሰራ ያለውን ሴራ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። የወያኔው መሪ የልማት ኃይል የሆነውን የአማራ ወጣቱ እንዲያልቅ ክልሉን በጦርት ውስጥ ለማቆየት እንደሚጥሩ ነው የተናገሩት። የምርጫ ማደናቀፊያ በጀት ከወያኔ ተልኮ ነበር የተባለውም ውሸት ሊሆን አይችልም።

"የአማራ ወጣት በከንቱ አትሙት" — አክቲቪስት ስንታየሁ ታከለታዋቂው የአማራ አክቲቪስት ስንታየሁ ታከለ በአሁኑ ወቅት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው የፋኖ የትጥቅ ትግል ካለበት መዋቅራዊና ...
31/05/2026

"የአማራ ወጣት በከንቱ አትሙት" — አክቲቪስት ስንታየሁ ታከለ

ታዋቂው የአማራ አክቲቪስት ስንታየሁ ታከለ በአሁኑ ወቅት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው የፋኖ የትጥቅ ትግል ካለበት መዋቅራዊና ስልታዊ ቀውስ አንጻር ለሕዝቡ የህልውና አደጋ እየሆነ መምጣቱን በፅኑ ኮነነ።

አክቲቪስቱ እንዳለው ማህበረሰቡ በፋኖ ስም በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች አማካኝነት ለከፋ የኢኮኖሚ ቀውስ፣ ለመንገድ መዘጋጋት፣ ለገንዘብ እገታና ለተለያዩ ማህበራዊ ስቃዮች ሰለባ ለመሆን መገደዱን በትችቱ በዝርዝር አጋልጧል።

የፋኖን ወቅታዊ የአደረጃጀት ቁመና አጥብቆ የገመገመው ስንታየሁ፣ ስብስቡ ጠንካራ ድርጅታዊ ዕዝና የሰንሰለት አንድነት የሌለው ባዶ መዋቅር መሆኑን ጠቁሟል። መሪዎቹ እርስ በእርስ የማይገናኙ፣ የፖለቲካ ብስለት የሌላቸውና ሥልጣን ለመያዝ ከመሻማት ባለፈ ድርጅቱን እንዴት መምራት እንዳለባቸው የማያውቁ "አቅም ቢሶች" ናቸው ሲል ወርፏቸዋል።

በአደባባይ የሚወጡ መግለጫዎችና ውሳኔዎችም መላውን ታጋይ የማይወክሉና በጥቂት ግለሰቦች ፍላጎት ላይ ብቻ የተመሰረቱ መሆናቸውን በመጥቀስ የዕዝ ሰንሰለቱን መላላት ተችቷል።

በተለይም “ጽምዶ” ከተባለ ፀረ-አማራ አካል ጋር በመቀሌና በአክሱም እየተደረገ ያለው ምስጢራዊ ድርድርና በወያኔ ሕወሃት ብብት ስር መሸሸግ ከፍተኛ ክህደት መሆኑን አክቲቪስቱ አብራርቷል።

የፋኖ መሪዎች ባላቸው የሥልጣን ጥማት ምክንያት ሕወሃትና ሻቢያ የጠነሰሱትን "ውጊያውን ወደ አማራ ክልል የማዞርና የአማራን ወጣት የማጨረስ" ሴራ በየዋህነት እያስፈጸሙ መሆኑን የገለጸው ስንታየሁ፣ ታጋዩ ወጣት ሕይወቱን በከንቱ ከመገበር እንዲቆጠብና የማይመለከተውን ጦርነት በአስቸኳይ እንዲያቆም ጥሪ አቅርቧል።

የፊንቴክን ሞጭላፋ ስልት ኮርጆ የሹፌሮችን ኪስ ለመፈተሽ?(✍️ዶክተር ሐውለት አሕመድ እንደፃፈችው)አንዲት የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ይዘው የገንዘብ ሽልማቱን ብቻ ለመውሰድ አሉ የተባሉ ውድድሮች ላይ...
30/05/2026

የፊንቴክን ሞጭላፋ ስልት ኮርጆ የሹፌሮችን ኪስ ለመፈተሽ?
(✍️ዶክተር ሐውለት አሕመድ እንደፃፈችው)

አንዲት የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ይዘው የገንዘብ ሽልማቱን ብቻ ለመውሰድ አሉ የተባሉ ውድድሮች ላይ ሁሉ ይሳተፋሉ። ሃሳቡን አሳድገው ወደ ቢዝነስ የመቀየርም ይሁን ችግር የመፍታት ዕቅድ የላቸውም። ብቻ እዚያም እዚህም የተገኘችውን 'እየቦጨቁ' ጊዜአቸውን ይገፋሉ። እንደነዚህ ያሉ የሥራ ፈጣሪዎች ''Grantpreneurs'' ወይም ''Pitchpreneurs'' እንላቸዋለን።

መንግሥት ሥር ተለጥፈው በመንግሥት ትላልቅ መ/ቤቶች በኩል ከሕዝብ ለመቀፈል ለየት ያለ ፕሮፖዛል ይዘው የሚቀርቡም ሞልተዋል። ''አስካሉ ካን'' የተሰኘው ድርጅት የ 2010ኡን የደ/አፍሪካ የዓለም ዋንጫን አስታክኮ ሕዝቡን ከመግፈፉ በፊት በርካታ ፕሬዘንቴሽኖችን ለተለያዩ የመንግሥት ባለሥልጣናት ሲያቀርብ እንደነበር አስታውሳለሁ። የመንግሥት ባለሥልጣናትን በማታለል (በጥቅም በመደለልም ጭምር) እንዲሁም በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ማስታወቂያ በማስነገር ጭምር የሰራው ሿሿ የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ማስታወቂያ ስለመጣ ብቻ አያስተላልፍም። ጥብቅ የውስጥ ሕጎች አሉት። ያንንም በጥሶ ለማለፍ ችሏል። የዚህ ብጤዎቹ ''Govpreneurs'' ብንላቸውስ? መንግሥትን የተደገፉ 'ሿሿ ሥራ ፈጣሪዎች'!

''Govpreneurs'' ባሕሪያቸው ተመሣሣይ ነው። ይህንን ለማየት ከሰሞኑ የአሽከርካሪነት ብቃት ማረጋገጫ/ፈቃድ እንድናወጣ አይናቸውን በጨው አጥበው የመጡ ግለሰቦች/ድርጅቶችን እንመልከት!

1ኛ. ''የሕዝብ ችግር እንፈታለን'' ይላሉ። (በመኪና አደጋ ብዙ ሰው እያለቀ ነው፤ የተደራጀ የመረጃ ሥርዓት የለም፤ ፎርጂድ የመንጃ ፈቃዶች ቁጥራቸው የትየለሌ ነው። ''መፍትሔ ይዘን መጥተናል'')

2ኛ. ''በዝቅተኛ ዋጋ አገልግሎቱ ይቀርባል'' ይላሉ። (የምዝገባ፣ የፈተናና የፈቃድ ሕትመት ''በነፃ'' ነው። ስልጠናውን ግን ወደ ድርጅቶቻችን ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻችን ቀርባችሁ ከፍላችሁ ትስተናገዳላችሁ። ''Almost በነፃ በሉት'' 😂)

3ኛ. ''የተመቻቸ የአከፋፈል ሥርዓት አለን፤ አገልግሎቱንም በሚቀርባችሁ ማዕከል ታገኛላችሁ'' ይላሉ። (ብዙ የባንክ ወይም ሌላ አማራጭ ያቀርባሉ፤ ገንዘቡ እስከተገኘ ድረስ እንኳን ለማሽከርከር ስልጠና ማዕከልነት ቀርቶ ለዝንጀሮዎች መዝለያ የማይሆን ኮረብታማ ቦታ ቢሆንም 'ሰልጥን' ልትባል ትችላለህ''

4ኛ. በተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ''ጅንጀና'' አይሉት ፕሮሞሽን እንዲሁም በተገኙት ሚዲያዎች ሁሉ እዚህም እዚያም እንዲቀርብ ያደርጋሉ። ('ዕድሜ' ለፊንቴክ ይቺ ለጥቂት ወራት አትኖርም)

5ኛ. የመንግሥት መ/ቤት ኃላፊዎች ሊቀየሩ የሚችሉባቸውን ጊዜያት ይጠብቃሉ። (ከምርጫ በኋላ መንግሥት ኃላፊዎቹን ወይም የሥር ሹመኞችን እንደሚቀያይር ይጠበቃል። ስለዚህ እነዚህ ሹመኞች ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር ሁኔታዎችን ምቹ ያደርጋቸዋል፤ በሙስና ለመጥለፍም ምቹ ነው)

መፍትሔው ምንድነው?

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ መ/ቤት ''ፊንቴክ'' በተባለ አጭቤ ድርጅት ወጥመድ ውስጥ ወድቆ እንደነበር እናስታውሳለን። እነዚህ በመንጃ ፈቃድ ጉዳይ በደሃው ገንዘብ እንጀራቸውን ሊያበስሉ የመጡ ሰዎች ደረጃ አንድ የሿሿ ተጠርጣሪዎች ናቸው። እናም የእነዚህ govprenuers ዕቅድ እንዳይሳካ የሾፌሮች ማኅበር ወይም ማንም የሚገደው ተቋም ጉዳዩን አደራጅቶ formally ለብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት መ/ቤት ጉዳዩ እንዲመረመር ገፋ አድርጎም ለጠ/ሚኒስትሩ ጽ/ቤት እንዲደርስ በማድረግ ውሳኔ ማሰጠት መልካም ነው። ከሚኒስቴር መ/ቤት በላይ የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት ነው ያለው!

በፍቅርሲዝም ሀይማኖት ወደማመኑ መጣን! የፍቅሪዝም ሀይማኖት መስራች ነብይ ደምሳሽ አዳነች አበቤ በድሮ ህይወቷ እንሽላሊት ነበረች ሲል ተጠራጥረን ነበር።ሀብታሙ አያሌው ከደምሳሰሰ ኮርጆ እገሌ...
28/05/2026

በፍቅርሲዝም ሀይማኖት ወደማመኑ መጣን! የፍቅሪዝም ሀይማኖት መስራች ነብይ ደምሳሽ አዳነች አበቤ በድሮ ህይወቷ እንሽላሊት ነበረች ሲል ተጠራጥረን ነበር።ሀብታሙ አያሌው ከደምሳሰሰ ኮርጆ እገሌ ቀንድ አውጣ ነበር ሲል ሰምተናል። ይኸው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራፕም በድሮ ህይወቱ ጎሽ እንደነበር ማረጋገጫ አምሳያው በባንግላዴሽ ተገኘ። ፍቅርሲዝምን አሁን አመነው።

"የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም" የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ደብረ ብርሀን : ግንቦት 14/2018ዓ.ም. (አሚኮ) ምርጫ ማከናወን በአንድ በ...
23/05/2026

"የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም" የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)

ደብረ ብርሀን : ግንቦት 14/2018ዓ.ም. (አሚኮ) ምርጫ ማከናወን በአንድ በኩል የመንግስት ሕጋዊ ግዴታ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የዜጎችን መሠረታዊ መብቶች ማረጋገጫ መንገድ መሆኑን የአብን የፖለቲካ ጉዳዮች ሃላፊ እና በሰሜን ሸዋ ዞን የመሃል ሜዳ ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሠር ዳምጠው ተሰማ ተናግረዋል።

ምርጫ ዜጎች በወኪሎቻቸው በኩል በገዛ እጣ ፈንታቸው ላይ የሚወስኑበት ፖለቲካዊ መብት ነው።

ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ አንጻርም ፖለቲካዊ ምርጫ ከሕዝባችን የስልጣን ባለቤትነት ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ቁልፍ ጉዳይ ነው ብለዋል።

በመሆኑም በዚህ ጠቅላላ ምርጫ ወኪልን ከመምረጥ ባሻገር መላው ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከእያንዳንዱ ዜጋ አሻራውን የማሳረፍ ትልቅ ኃላፊነት እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ የወሰነው ሂደቱ የሕጋዊ ሥርዓት ግንባታ ምሰሶ አምኖበት መሆኑን ጠቅሰዋል።

ፓርቲው ከሃሳብ ፖለቲካና ከተቋማዊ ትግል ውጭ ባሉ ልምምዶች የተነሳ ሕዝቡ እየከፈለ ያለውን ዋጋ በመረዳት ምርጫውን ለድርድር እንደማያቀርበው አስታውቋል።

በምርጫ የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ እና ዘላቂ ሰላም የማስፈን ተልዕኮዎችን ከግብ ለማድረስ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል።

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ እና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ለማድረግ አሁን ላይ ሁሉን አቀፍ ሁለንተናዊ ጥረቶች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል።

በመሆኑም ጥቂት ቀናት የቀሩትን ሀገራዊ የምርጫ ሂደቶች ሰላማዊ ለማድረግ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሆኑ የመራጩ ሕዝብ ቅንጅት ወሳኝ ነው መሆኑንም ገልጸዋል።

ምንጭ :- አሚኮ

23/05/2026

"የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም" የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)

ደብረ ብርሀን : ግንቦት 14/2018ዓ.ም ምርጫ ማከናወን በአንድ በኩል የመንግስት ሕጋዊ ግዴታ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የዜጎችን መሠረታዊ መብቶች ማረጋገጫ መንገድ መሆኑን የአብን የፖለቲካ ጉዳዮች ሃላፊ እና በሰሜን ሸዋ ዞን የመሃል ሜዳ ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሠር ዳምጠው ተሰማ ተናግረዋል።

ምርጫ ዜጎች በወኪሎቻቸው በኩል በገዛ እጣ ፈንታቸው ላይ የሚወስኑበት ፖለቲካዊ መብት ነው።

ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ አንጻርም ፖለቲካዊ ምርጫ ከሕዝባችን የስልጣን ባለቤትነት ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ቁልፍ ጉዳይ ነው ብለዋል።

በመሆኑም በዚህ ጠቅላላ ምርጫ ወኪልን ከመምረጥ ባሻገር መላው ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከእያንዳንዱ ዜጋ አሻራውን የማሳረፍ ትልቅ ኃላፊነት እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ የወሰነው ሂደቱ የሕጋዊ ሥርዓት ግንባታ ምሰሶ አምኖበት መሆኑን ጠቅሰዋል።

ፓርቲው ከሃሳብ ፖለቲካና ከተቋማዊ ትግል ውጭ ባሉ ልምምዶች የተነሳ ሕዝቡ እየከፈለ ያለውን ዋጋ በመረዳት ምርጫውን ለድርድር እንደማያቀርበው አስታውቋል።

በምርጫ የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ እና ዘላቂ ሰላም የማስፈን ተልዕኮዎችን ከግብ ለማድረስ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል።

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ እና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ለማድረግ አሁን ላይ ሁሉን አቀፍ ሁለንተናዊ ጥረቶች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል።

በመሆኑም ጥቂት ቀናት የቀሩትን ሀገራዊ የምርጫ ሂደቶች ሰላማዊ ለማድረግ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሆኑ የመራጩ ሕዝብ ቅንጅት ወሳኝ ነው መሆኑንም ገልጸዋል።

23/05/2026
"የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም" የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ደብረ ብርሀን : ግንቦት 14/2018ዓ.ም. (አሚኮ) ምርጫ ማከናወን በአንድ በ...
22/05/2026

"የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም" የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)

ደብረ ብርሀን : ግንቦት 14/2018ዓ.ም. (አሚኮ) ምርጫ ማከናወን በአንድ በኩል የመንግስት ሕጋዊ ግዴታ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የዜጎችን መሠረታዊ መብቶች ማረጋገጫ መንገድ መሆኑን የአብን የፖለቲካ ጉዳዮች ሃላፊ እና በሰሜን ሸዋ ዞን የመሃል ሜዳ ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሠር ዳምጠው ተሰማ ተናግረዋል።

ምርጫ ዜጎች በወኪሎቻቸው በኩል በገዛ እጣ ፈንታቸው ላይ የሚወስኑበት ፖለቲካዊ መብት ነው።

ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ አንጻርም ፖለቲካዊ ምርጫ ከሕዝባችን የስልጣን ባለቤትነት ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ቁልፍ ጉዳይ ነው ብለዋል።

በመሆኑም በዚህ ጠቅላላ ምርጫ ወኪልን ከመምረጥ ባሻገር መላው ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከእያንዳንዱ ዜጋ አሻራውን የማሳረፍ ትልቅ ኃላፊነት እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ የወሰነው ሂደቱ የሕጋዊ ሥርዓት ግንባታ ምሰሶ አምኖበት መሆኑን ጠቅሰዋል።

ፓርቲው ከሃሳብ ፖለቲካና ከተቋማዊ ትግል ውጭ ባሉ ልምምዶች የተነሳ ሕዝቡ እየከፈለ ያለውን ዋጋ በመረዳት ምርጫውን ለድርድር እንደማያቀርበው አስታውቋል።

በምርጫ የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ እና ዘላቂ ሰላም የማስፈን ተልዕኮዎችን ከግብ ለማድረስ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል።

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ እና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ለማድረግ አሁን ላይ ሁሉን አቀፍ ሁለንተናዊ ጥረቶች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል።

በመሆኑም ጥቂት ቀናት የቀሩትን ሀገራዊ የምርጫ ሂደቶች ሰላማዊ ለማድረግ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሆኑ የመራጩ ሕዝብ ቅንጅት ወሳኝ መሆኑንም ገልጸዋል።
https://www.facebook.com/share/1CmB7RmCgi/

"የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም" የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)

ደብረ ብርሀን : ግንቦት 14/2018ዓ.ም. (አሚኮ) ምርጫ ማከናወን በአንድ በኩል የመንግስት ሕጋዊ ግዴታ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የዜጎችን መሠረታዊ መብቶች ማረጋገጫ መንገድ መሆኑን የአብን የፖለቲካ ጉዳዮች ሃላፊ እና በሰሜን ሸዋ ዞን የመሃል ሜዳ ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሠር ዳምጠው ተሰማ ተናግረዋል።

ምርጫ ዜጎች በወኪሎቻቸው በኩል በገዛ እጣ ፈንታቸው ላይ የሚወስኑበት ፖለቲካዊ መብት ነው።

ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ አንጻርም ፖለቲካዊ ምርጫ ከሕዝባችን የስልጣን ባለቤትነት ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ቁልፍ ጉዳይ ነው ብለዋል።

በመሆኑም በዚህ ጠቅላላ ምርጫ ወኪልን ከመምረጥ ባሻገር መላው ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከእያንዳንዱ ዜጋ አሻራውን የማሳረፍ ትልቅ ኃላፊነት እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ የወሰነው ሂደቱ የሕጋዊ ሥርዓት ግንባታ ምሰሶ አምኖበት መሆኑን ጠቅሰዋል።

ፓርቲው ከሃሳብ ፖለቲካና ከተቋማዊ ትግል ውጭ ባሉ ልምምዶች የተነሳ ሕዝቡ እየከፈለ ያለውን ዋጋ በመረዳት ምርጫውን ለድርድር እንደማያቀርበው አስታውቋል።

በምርጫ የሕዝብን የስልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ እና ዘላቂ ሰላም የማስፈን ተልዕኮዎችን ከግብ ለማድረስ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል።

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ እና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ለማድረግ አሁን ላይ ሁሉን አቀፍ ሁለንተናዊ ጥረቶች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል።

በመሆኑም ጥቂት ቀናት የቀሩትን ሀገራዊ የምርጫ ሂደቶች ሰላማዊ ለማድረግ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሆኑ የመራጩ ሕዝብ ቅንጅት ወሳኝ ነው መሆኑንም ገልጸዋል።

ዮናስ ታደሰ

ግብጽ የቀጣናው ሀገራት ልማት እንዳይሳካ ለዘመናት ትንኮሳ ስትፈጽም ቆይታለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርግብጽ የቀጣናው ሀገራት የመልማት ፍላጎት እንዳይሳካ የምትፈጽመው ትንኮሳ አዲስ ክስተት ሳ...
21/05/2026

ግብጽ የቀጣናው ሀገራት ልማት እንዳይሳካ ለዘመናት ትንኮሳ ስትፈጽም ቆይታለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ግብጽ የቀጣናው ሀገራት የመልማት ፍላጎት እንዳይሳካ የምትፈጽመው ትንኮሳ አዲስ ክስተት ሳይሆን ለዘመናት የተከተለችው ስልት ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡

የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ ግብፅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞች እንዳይከበሩ ጫና እያደረገች መሆኑን አንስተዋል፡፡

ግብፅ ቀጣናው ውጥረት ውስጥ እንዲገባ የሚያደርጉ የተለያዩ ትንኮሳዎችን በተደጋጋሚ ስትፈፅም መቆየቷን አስታውሰው፥ ይህ ትንኮሳ አዲስ ሳይሆን ለረጅም ጊዜ ስትከተለው የቆየችው ስልት መሆኑን አስረደተዋል፡፡በተለይም ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ማቅረቧን ተከትሎ ግብፅ ጥያቄውን ለማፈንና ትኩረት ለማሳጣት በርካታ ጫናዎችን ማድረጓን ቀጥላለች ነው ያሉት፡፡

ኢትዮጵያ የባህር በር ፍላጎት አጀንዳዋን አጠናክራ ትቀጥላለች ያሉት ቃል አቀባዩ፥ ጥያቄው በተለያዩ መንግስታትና ተቋማት ዘንድ ተቀባይነት እያገኘ መምጣቱን አብራርተዋል፡፡

የኢትዮጵያ መንግስት የባህር በር ጉዳይ በሰላማዊ መንገድ መፈታት አለበት የሚል ጽኑ እምነት እንዳለው ገልጸው፥ ይህም ለተለያዩ ሀገራት መሪዎች መገለጹን አንስተዋል፡፡

Fbc

Address

Addis Abeba
Addis Ababa
43657

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Zemen Television posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share