
06/25/2025
የሸኔ ቡድን ጫካ በቃኝ ብሎ እጅ እየሰጠ ነው
👉 በምስራቅ ጉጂ ዞን ሰባቦሩ ወረዳ አዴከላላ ቀበሌ የሸኔ የሽብር ቡድን ታጣቂ እጃቸውን ሰጥተዋል።
1. ጃል እፋፍ ገዳ የቢፍቱ በሪ በርጌድ 1ኛ ሻለቃ አዛዥ
2. ጃል ኑቤካ ሰባ የአጃቦቹ አስተባባሪ
3. ጃል ሙዲ መሃመድ አጃቢ
4. ጃል እፈባሲ ሰባ 3ኛ አጃቢ ሲሆን
👉 የትጥቅ ሁኔታ ፦ - ክላሾች + የክላሽ ጥይቶች + የእጅ ቦምቦች + የወገብ ትጥቆችን በመያዝ እጃቸውን ሰጥተዋል።