
01/01/2022
በመላው ዓለም የምትኖሩ ወዳጆቻችን እና ዳያስፖራ ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ2022 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ"ጠ/ሚ አቢይ አህመድ
ታህሳስ 23 ቀን 2014 - ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ዛሬ የገባውን የ2022 የጎርጎሳውያን አዲስ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስት አቢይ በመልካም ምኞት መግለጫቸው "በመላው ዓለም የምትኖሩ ወዳጆቻችን እና ዳያስፖራ ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ2022 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ" ብለዋል በትዊተር ገፃቸው።