18/06/2025
(የግል አስተያየት) ጸሐፊዋ አበባ ብርሃኑ "እስኪ ለድምፃዊ አንዱአለም ጎሳ ደግሞ ፍቅር ስጡት" ትላለች። ጸሐፊዋ ትቀጥልና "የዚህ ድምፃዊ እጮኛ ቀነኒ አዱኛ : አብረው ከሚኖሩበት አፓርታማ ላይ እራሷን ወርውራ እንዳጠፋች ለፍርድ ቤት የተናገረው ድምፃዊው: በዚህም ሞቷ ምክኒያት ታስሮ የነበረና ሰሞኑን ደግሞ ከእስር እንደተለቀቀ ይታወቃል።
( የችሎት ሂደቱ ለማንኛውም ሚዲያ ዝግ በመደረጉ እና ሌሎች ምክንያቶች --- ለጊዜው ምንም ልንል አልቻልንም)
ቀነኒ አዱኛ:- ነፍስ ይማር!
እስኪ ለድምፃዊ አንዱአለም ጎሳ ደግሞ ፍቅር ስጡት።"