Horn Africa Press

Horn Africa Press Oddu hatatamaa hundaaf

16/03/2025

እባካችሁ ሼር አድርጉት አስቸኳይ ነው🙏🙏🙏


ሊሰርቃት ካሰበው ሰው አምልጣ ነው

ይህች ህፃን ህያብ ይድነቃቸው ትባላለች

የ2ተኛ ክፍል የአዲስ ፍሬ ት/ቤት ተማሪ እንደሆነች ነግራናለች!!

አንድ ሰውዬ "ነይ ብስኩት ልግዛልሽ" ብሏት ሩቅ መንገድ ከተጓዙ በኋላ ፈርታው ቆርቆሮ ውስጥ ተደብቃ አምልጣዋለች!

አሁን ጥቁር አንበሳ አካባቢ እያለቀሰች ደጋጎች አግኝተዋታል!

የእናቷ ስም ፍቅርተ የወንድሟ ስም ናቲ ይባላል! እባካችሁን በቶሎ ሼር በማድረግ ቤተሰቦቿን እንፈልግላት🙏

ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"

ባይሽ ኮልፌ በጎ አድራጎት

* 0948035891-አስቴር

🙏🙏🙏

🌴🌴🌴

16/03/2025

My little helper, proudly showing off the vegetables from the farm! 🥕🌾 Please don’t go without showing him some love for all his hard work and joy on the farm. 💚

16/03/2025

Forest City 森林城市 follow page 👆

16/03/2025

Bhutta lovers

06/01/2025

የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር በህዝብ ግፊት ስልጣናቸውን ለቀቁ

የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር እና የሊበራል ፓርቲው መሪ ጀስቲን ትሩዱ ከስልጣናቸው መልቀቃቸውን ዛሬ አስታወቁ፡፡

አስር ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ ሀገሪቱን ያስተዳደሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከስልጣን መልቀቃቸውን ያስታወቁት ለቀናት የዘለቀውን የህዝቡን የስልጣን ልቀት ግፊት ተከትሎ ነው፡፡

የምግብ እና የቤት ዋጋ ንረትን ተከትሎ ከህዝቡ ከፍተኛ ወቀሳ ሲሰነዘርባቸው የነበሩት ትሩዱ፣ ከስልጣን እንዲወርዱ ለሳምንታት ግፊት ሲደረግባቸው ቢቆይም ጉዳዩን በዝምታ ሲያልፉ ቆይተዋል፡፡

የፋይናንስ ሚኒስትራቸውም ከሳምንታት በፊት በድንገት ከሥራቸው በፈቃዳቸው ለቅቀዋል፡፡

እኤኤ በ2015 የተካሄደውን የካናዳ ምርጫ ተከትሎ፣ የአገሪቱን የሊበራል እሴቶች በማስጠበቅ ሲሞካሹ የነበሩት ጠቅላይ ሚነስትር ትሩዶ፣ ዝናቸው ቀስ በቀስ እየተቀዛቀዘ መሄዱ ታውቋል፡፡ ውሳኔያቸው ካናዳ በከባድ የፖለቲካ ቀውስ መግባቷን እንደሚያመላክትም እየተነገረ ነው። (ዘገባው የታይምስ ኦፍ ኢንዲያ ነው)

13/09/2023

Face.com provides personal information audit and search tools to help people find more information about others they know, or what information of theirs is currently online.

22/07/2023
21/01/2023

14 ጊዜ የሎተሪ እጣ የወጣላቸው ኢትዮጵያዊ!

በኢትዮጵያ የሎተሪ እጣ ታሪክ በተደጋጋሚ የሎተሪ እጣ አሸናፊ በመሆን አቶ መሀመድ አብደላን የሚስተካከላቸዉ የለም፡፡
የጎንደር ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ መሀመድ አብድላ 14 ጊዜ የሎሪ እጣ አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡
ይህም በድርጅቱ ታሪክ በርካታ ጊዜ የሎተሪ እጣን በማሸነፍ ቀዳሚ ያደርጋቸዋል፡፡

አቶ መሀመድ ለእድል የተፈጠሩ ሰዉ ናቸዉ በሚያሰኝ ሁኔታ ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ካወጣቸው እጣዎች መካከል 14ቱ እርሳቸው ጋር አርፏል፡፡

አቶ መሀመድ ከብር 500 ጀምሮ እስከ እስከ 750 ሽህ ብር ድረስ በተላያዩ ጊዜያት በመሸለም በኢትዮጵያ ታሪክ ቀዳሚ መሆን ችለዋል፡፡

ግለሰቡ የመጀመሪያ እድል ቤታቸውን ያንኳኳው ጥር 13 ቀን 1980 ዓ.ም በመደበኛ ሎተሪ የ500 ብር አሸናፊ በመሆን ነበር፡፡

ከዚያም በ2007 ዓ.ም ከደረሳቸዉ ዉስጥ ከፍተኛውን የሎተሪ እጣ ማለትም 750ሺህ ብር አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡

አቶ መሃመድ በተደጋጋሚ የሚናገሯት አባባል አለቻቸዉ “በህይወትና በሎተሪ ተስፋ መቁረጥ አያስፍልግም” የሚል፡፡
አቶ መሀመድ ነዋሪነታቸው በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ ሲሆን እስካሁን ድረስም ህይወታቸዉን የሚመሩት በልብስ ስፌት ነዉ፡፡

በሔኖክ ወ/ገብርኤል
ሰኔ 09 ቀን 2014 ዓ.ም

Address

CMC
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Horn Africa Press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Horn Africa Press:

Share