15/09/2025
ይሄን ፖስት ለ ኢትዮጲያ ኤሌትሪክ መስሪያ ቤት አድርሱልኝ
እንደት ነገሩ. ዋና ከተማ ላይ ያውም አድስ አበባ ውስጥ በሳምንት ውስጥ አምስት ቀን መብራት የሚጠፋው ከ አምስቱ ቀን ውስጥ ሁለት ቀኑ ሙሉ ቀኑ የሚጠፋው
እንደት ነው ዋና ከተማ ላይ ፣ የአፍሪካ መድና ላይ ፣ መንገዱን በሙሉ እያበራን በምናድርበት ዋና ከተማ ላይ ይሄ ግፍ የሚፈጸመው
የኢትዮጲያ መብራት ሀይል ግን ስራችሁ ምንድን ገንዘብ መሰብሰብ ብቻ ነው ሰው ያልተጠቀመበትን መብራት ጉሮሮውን እያነቃችሁ ማስከፈል ብቻ ካልሆነ እንቆርጠዋለን እያላችሁ ማስፈራራት ብቻ
ግን ስራችሁ ምንድን ነው 905 ቁጥራችሁ የማይነሳውስ ለምንድን ነው ለነገሩ ሙሉ መስሪያ ቤቱ ስራውን በማያውቅበት ድርጅት አንድ አጭር ስልክ ቁጥር አልተነሳም ብሎ መውቀስ ተገቢ አይደለም
ለመሆኑ ሰሞኑን አይደል እንደ አባይን እንኳን ያስመረቅነው ግን እንደ አንድ መስሪያ ቤት ቁጥትር ሊደረግበት የሚገባ ድርጅት ሆኖ ሳለ
መብራትን የሚያህል ነገር ጠፍቶ ሁለት ቀን ፣ ሶስት ቀን ሲያድር ዝም ስትባሉ ግዜ ነው በእርግጥ እናንተ ምን ታደርጉ