
28/06/2024
እንደምታውቁት አዲስ ምዕራፍ በ95.1FM ፕሮግራም ሁለት ዓመት ሊሞላው ነው። ከጠበቅነው በላይ ድጋፍ እና አብሮነታችሁን አግኝተናል 🙏🏿🙏🏿🙏🏿 አሁን ደግሞ በምርጥ የራዲዮ ፕሮግራም እጩ ሆነን ቀርበንላችኋል። ከስር ባለው ማስፈንጠሪያ ገብታችሁ ለአዲስ ምዕራፍ የራድዬ ፕሮግራም በአራዳ 95.1 ድምፃችሁን በመስጠት ድጋፋኝሁ እንደሚቀጥል እንተማመናለን።
Ethio-Media Award is a prestigious initiative that aims to honor and recognize the exceptional talent within the Ethiopian media industry.