
13/09/2025
ኢትዮጵያ የመጀመርያ ሜዳልያዋን አገኝች
***********
ዛሬ በተደረገው የሴቶች 10 ሺ ሜትር ፍጻሜ አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ 3ኛ ወጥታለች፡፡
የቡዳፔስት ዓለም ሻምፒዮና የርቀቱ የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊ ጉዳፍ ጸጋዬ ለሀገሯ የነሀስ ሜዳልያ አስገኝታለች፡፡
የርቀቱ ዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት ኬንያዊቷ ቢያትሪስ ችቤት ውድድሩን በአንደኝት አጠናቃለች፡፡